Telegram Group & Telegram Channel
በቅንጅታዊ አተገባበር ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገ፡፡

(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን በ2017 የቅንጅታዊ አተገባበር ስራዎች ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገለት፡፡

የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ባለስልጠኑ ከቅንጅታዊ ስራዎች አንጻር ያከናወነውን ተግባር ጥንካሬዎቹን እና ክፍተቶቹን በመለየት አስተያየት የሰጠ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጎበታል፡፡

የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ አባላት ባለስልጣኑ በዝግጅት ምዕራፍ በቅንጅታዊ ተግባራት ያከናወነው ተግባር መልካም መሆኑን ጠቅሰው የተሰጠውን አስተያየት መሰረት በማድረግ ለቀጣይ የበለጠ በርካታ ተግባራትን በማከናወን የበለጠ ሃላፊነቶችን መወጣት ይገባል ብለዋል፡፡

አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በክትትልና ድጋፉ ወቅት በሰጡት አስተያየት ድጋፍና ክትትል ራስን መልሶ ለማየትና ለማስተካከል የሚጠቅም ሲሆን ከትስስርም ጎን ለጎን ከተቋማት ጋር በመናበብ ተግባራትን ማከናወን ውጤታማ ያደርጋል ብለዋል፡፡በተጨማሪም የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ድጋፍ የተሻለ ውጤታማ ለመሆን ያስችላል ብለዋል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.group-telegram.com/us/AAEQOCAA.com



group-telegram.com/AAEQOCAA/6488
Create:
Last Update:

በቅንጅታዊ አተገባበር ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገ፡፡

(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን በ2017 የቅንጅታዊ አተገባበር ስራዎች ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገለት፡፡

የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ባለስልጠኑ ከቅንጅታዊ ስራዎች አንጻር ያከናወነውን ተግባር ጥንካሬዎቹን እና ክፍተቶቹን በመለየት አስተያየት የሰጠ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጎበታል፡፡

የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ አባላት ባለስልጣኑ በዝግጅት ምዕራፍ በቅንጅታዊ ተግባራት ያከናወነው ተግባር መልካም መሆኑን ጠቅሰው የተሰጠውን አስተያየት መሰረት በማድረግ ለቀጣይ የበለጠ በርካታ ተግባራትን በማከናወን የበለጠ ሃላፊነቶችን መወጣት ይገባል ብለዋል፡፡

አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በክትትልና ድጋፉ ወቅት በሰጡት አስተያየት ድጋፍና ክትትል ራስን መልሶ ለማየትና ለማስተካከል የሚጠቅም ሲሆን ከትስስርም ጎን ለጎን ከተቋማት ጋር በመናበብ ተግባራትን ማከናወን ውጤታማ ያደርጋል ብለዋል፡፡በተጨማሪም የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ድጋፍ የተሻለ ውጤታማ ለመሆን ያስችላል ብለዋል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.group-telegram.com/us/AAEQOCAA.com

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን







Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6488

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. The regulator said it has been undertaking several campaigns to educate the investors to be vigilant while taking investment decisions based on stock tips. It is unclear who runs the account, although Russia's official Ministry of Foreign Affairs Twitter account promoted the Telegram channel on Saturday and claimed it was operated by "a group of experts & journalists." Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country.
from us


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American