Telegram Group & Telegram Channel
ዜና ህዳሴ ግድብ

የኳታሩ ሻሂል ሆልዲንግ ግሩፕ ለህዳሴ ግድብ የ10 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ግብፆችን እያነጋገረ ይገኛል!

በቅርብ አመታት ኳታር ላይ ዘርፈ ብዙ ማዕቀብ ጥለው ከነበሩ ሀገራት መሀል ግብፅ አንዷ እንደነበረች ይታወሳል፣ ታድያ አሁን ላይ አንድ የኳታር ኩባንያ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ የግብፅ ሚድያዎችን ጭምር ያነጋገረ ሆኗል፣ ለኢትዮጵያም ጥሩ እድል ተደርጎ ተወስዷል።

የኳታሩ ኩባንያ ደብረ ብርሀን ከተማ ላይ አገልግሎት ላይ የዋሉ ባትሪዎችን ወደ ምርትነት የሚቀይር ፋብሪካ እየገነባ እንደሚገኝ ኢዜአ ዘግቦ ነበር።

እንዲህ አይነት የአጋርነት ድጋፎች የጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅምም ስላላቸው በደንብ መጠቀም ይገባል።

Via አልሀራም ኦልላይን
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/14
Create:
Last Update:

ዜና ህዳሴ ግድብ

የኳታሩ ሻሂል ሆልዲንግ ግሩፕ ለህዳሴ ግድብ የ10 ሺህ ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ግብፆችን እያነጋገረ ይገኛል!

በቅርብ አመታት ኳታር ላይ ዘርፈ ብዙ ማዕቀብ ጥለው ከነበሩ ሀገራት መሀል ግብፅ አንዷ እንደነበረች ይታወሳል፣ ታድያ አሁን ላይ አንድ የኳታር ኩባንያ ለህዳሴ ግድብ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ የግብፅ ሚድያዎችን ጭምር ያነጋገረ ሆኗል፣ ለኢትዮጵያም ጥሩ እድል ተደርጎ ተወስዷል።

የኳታሩ ኩባንያ ደብረ ብርሀን ከተማ ላይ አገልግሎት ላይ የዋሉ ባትሪዎችን ወደ ምርትነት የሚቀይር ፋብሪካ እየገነባ እንደሚገኝ ኢዜአ ዘግቦ ነበር።

እንዲህ አይነት የአጋርነት ድጋፎች የጂኦ-ፖለቲካዊ ጥቅምም ስላላቸው በደንብ መጠቀም ይገባል።

Via አልሀራም ኦልላይን
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/14

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

On Feb. 27, however, he admitted from his Russian-language account that "Telegram channels are increasingly becoming a source of unverified information related to Ukrainian events." After fleeing Russia, the brothers founded Telegram as a way to communicate outside the Kremlin's orbit. They now run it from Dubai, and Pavel Durov says it has more than 500 million monthly active users. Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever."
from us


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American