Telegram Group & Telegram Channel
የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/15
Create:
Last Update:

የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/15

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. For tech stocks, “the main thing is yields,” Essaye said. In this regard, Sebi collaborated with the Telecom Regulatory Authority of India (TRAI) to reduce the vulnerability of the securities market to manipulation through misuse of mass communication medium like bulk SMS. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever."
from us


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American