Telegram Group & Telegram Channel
የርዋንዳው መሪ እና አርሰናል ሽንፈት

የርዋንዳው ፕሬዝደንት እና የአርሰናል ክለብ ደጋፊ የሆኑት ፖል ካጋሜ የክለቡ የትናንት ሽንፈትን ተከትሎ ትዊተር ላይ ያሰፈሩት የብስጭት ፅሁፍ ብዙ አስተያየትን አስተናግዷል!

አርሰናል በዚህ የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ በተቀላቀለው ብሬንትፎርድ ክለብ በፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ቀን 2 ለምንም ተሸንፎ ነበር። ብሬንትፎርድ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ዘንድሮ የተቀላቀለው ከ74 አመታት በሗላ ነው።

በነገራችን ላይ ርዋንዳ ከአርሰናል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ጋር የማስታወቂያ ስምምነት አላት። የርዋንዳ መንግስት የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማሳደግ "Visit Rwanda" የሚል ፅሁፍ የአርሰናል ማልያ ላይ ለማኖር ብዙ ሚልዮን ዶላሮችን ከፍሏል፣ ሰሞኑንም ይህን ውል ያደሰ ሲሆን The East African የተባለው የኬንያ ጋዜጣ ለሚቀጥለው ሁለት አመት ርዋንዳ 100 ሚልዮን ዶላር ትከፍላለች ብሏል።

Via Elias Meseret
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/16
Create:
Last Update:

የርዋንዳው መሪ እና አርሰናል ሽንፈት

የርዋንዳው ፕሬዝደንት እና የአርሰናል ክለብ ደጋፊ የሆኑት ፖል ካጋሜ የክለቡ የትናንት ሽንፈትን ተከትሎ ትዊተር ላይ ያሰፈሩት የብስጭት ፅሁፍ ብዙ አስተያየትን አስተናግዷል!

አርሰናል በዚህ የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ በተቀላቀለው ብሬንትፎርድ ክለብ በፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ቀን 2 ለምንም ተሸንፎ ነበር። ብሬንትፎርድ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ዘንድሮ የተቀላቀለው ከ74 አመታት በሗላ ነው።

በነገራችን ላይ ርዋንዳ ከአርሰናል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ጋር የማስታወቂያ ስምምነት አላት። የርዋንዳ መንግስት የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማሳደግ "Visit Rwanda" የሚል ፅሁፍ የአርሰናል ማልያ ላይ ለማኖር ብዙ ሚልዮን ዶላሮችን ከፍሏል፣ ሰሞኑንም ይህን ውል ያደሰ ሲሆን The East African የተባለው የኬንያ ጋዜጣ ለሚቀጥለው ሁለት አመት ርዋንዳ 100 ሚልዮን ዶላር ትከፍላለች ብሏል።

Via Elias Meseret
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/16

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Friday’s performance was part of a larger shift. For the week, the Dow, S&P 500 and Nasdaq fell 2%, 2.9%, and 3.5%, respectively. Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government.
from us


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American