ዋ ያች አደዋ እንደገና መጣች!!
ኑ እንነሳ ጎበዝና ጎበዚት እከሌ ከእከሊት ሳንል እንደጀግኖቻችን
ታሪክ እንስራ ዳግማዊ አደዋን እንድገም ያፈሩብንንም አፍሪቃውያንን እንደገና አለን እኮ እንበላቸው!!
ለዚህ ለዳረጉን የአፍሪቃ ተቀራማቾችን ቂም እንደተያዘባቸው እንደአፄ ምኒሊክ ጥቁር ሰው እንደገና ቅስማቸውን እንስበር!!
ጦራችንና ሀይላችን ልዑል ፈጣሪ ፣
መልካምነትና በጎነት ፣ ዕሩህሩህነት ፣
ቅንነትና ትህትና ፣ ተስፋ ፣ ዕምነትና የመንፈስ ፅናታችን መሆኑን እናሳያቸው!!
ያላቸው ምላስ(ትርክት መፍጠር) ፣ ተቋማትና ጉልበት ብቻም እንደሆነ እናሳያቸው!!
ኑ እንነሳ!!
#መልካምነትንና_በጎነትን_እንዝራ
#ቫይራል_እናድርግ
#Lets_Go_VIRAL
#አለን
#እንችላለን
#መፍትሔው_እጃችን_ላይነው
#መፍትሔው_እኛነን
#መፍትሔው_አሁንና_አሁንነው
በሀገርም ይሁን በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ፣ ኤርትራውያን ፣ ራስ ተፈሪያንና ሌሎች እንደኔው ጥቁር ሰው ቤተሰቤ እኛ አፍሪቃውያንን እየጎዳ ያለው እነሱ የሚያደርጉት ፣ የሚዘሩብን የመከፋፈልና የመጨራረስ ፣ የመናናቅና የመበቃቀልን ትርክት ፣ የራሳችንን ልጆች እራሳቸውን ፣ ማንነታቸውንና እኛን በቲክቶክ ተዋርደው ማዋረዳቸው ፣ እራሳችንና የራሳችንን ንቀን የነሱ ቁሳቁስ ፣ አልባሳት ፣ አኗኗር ፣ ባሕልና ዕምነት ናፋቂዎች ማድረጋቸው ፣ እንዳናመርትና እንዳንረጋጋ መሰረታችንና እሴቶቻችንን መነቅነቅና መገዝገዛቸው ፣ የምናመርተውን እንድንንቅና የማናመርተውን እንድንናፍቅ ያደረጉን ፣ ልጆቻችን ሲመረቁ የብሔር ብሔረሰብን ሹርባ ትተው የሞተ ሰው ፀጉር("ሁማን ሄር") እንዲያደጉ ፍላጎት እንዲኖረን ፣ የአንገት ልብሳችንን ትተን በከረባት እንድንታነቅ ፣ የተፈጥሮ ሳርን ትተን ፕላስቲክ ቀጤማ በዶላር እንድናመጣ ፣ የራሳችንን ባሕላዊ መጠጦችና ምግቦች ትተን የነሱ ናፋቂዎች እኛን ማድረጋቸው ፣ ግራ ተጋቢዎችና ግራ አጋቢዎች ተላላኪዎቻቸው ያደረጉን ሳይሆን እኛን በከፍተኛ ደረጃ እየጎዳን ያለው እኛ ለእኛ ከእኛ በእኛ የማናደርገው ብለን በልዩነታችን ውስጥ እንደአደዋ ጀግኖቻችን በመተባበርና በአንድነት ለጋራ መፍትሔ አለመቆማችንና በዋናነት ባሰመሩልን ቱቦና አደገኛ የዘርና የብሔር ፣ የቋንቋ ፣ የባሕልና የሀይማኖት እስር ቤት ውስጥ ከተውን እነሱና እኛ እንድንባባል ስላደረጉን ነው!!
እነሱ ምን ያድርጉ?!
ይህን የሚያደርጉት ለጥቅማቸው ሲሉ ነው!!
ችግሩ እነሱ ሳይሆኑ "ብልህ ከሆናችሁ ተባበሩ ፣ ተደራጁ ካልሆነም እንደሞኞቹ ትጠፋላችሁ" እንደተባለው እኛ ልዩነታችንን ወደጎን ትተን ለጋራ ህልምና ለጋራ ድል በአንድነት መቆም ያቃተን የትውልድና የታሪክ ማፈሪያዎች በተለይም ከ40 ዓመት በላይ የሆን ወንዶች ነን!!
ደግነቱ እኔ ገና የ23 ዓመት ጎልማሳ አዛውንት ነኝ!(:.:)!
እስቲ ይህንን መልዕክቴን የደረሳችሁ 100+ ለሚሆኑ ቤተሰባችሁና ወዳጆቻችሁ ዛሬውኑ ፣ አሁኑኑ!!
ይህንን ማድረግ ካልቻላችሁ ማን ያድርግልን?!
1. ተመስገን ፣ ተመስገን ፣ ተመስገን!!
2. ዋናው መተንፈስ ነው!!
3. መልካምነት ፣ በጎነት ፣ ትሁትነት ፣ ቀናነት ፣ አካፋይነት ፣ ድንበርና ወሰን የለሽ አገልጋይነት ፣ አፍሪቃዊ ኡቡንቱነት-ለሰው ፣ ለትውልድና ለእናት ምድራችን መኖር!!
4. የባሕል ልብሴ ፣ የባሕል ምግቤ ፣ የባሕል መጠጦቼ ፣ ማንነቴ ፣ ሰው መሆኔ ለዛውም የፍቅር ፣ የጥበብ ፣ የመልካምነት ፣ የበጎነት ፣ የትህትና ፣ የይሉንታ ፣ የደስታና የፈገግታ ምንጭ ኢትዮጵያዊነት ፣ አፍሪቃዊነት ፣ ጥቁር ብሔር(ሰው) መሆን)!!
ብላችሁ በስልካችሁና በሶሻል ሚዲያው ዓየሩን አጨናንቁ(VIRAL) አድርጉ/እናድርግ!!
ይህንን ለሚቀጥሉት 30 ቀናት በሚሊዮኖች ሥራዬ ብለን ብናደርግ ጨለማው በብርሐን ይሸነፋልና ውጤቱን አብረን እናያለን!!
ወደእኛ ስንመጣ ዋናው
መተንፈስ ነውና!!
#EnvironmentFirst
1. እንደቸርነቱ ነገ ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን ጠዋት የካ ተራራ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ያሉ 250 የሚሆኑ የKG ተመራቂ ህፃናት ልጆቻችን የነገ መሪዎቻችንን ከአስተማሪዎቻቸውና ከ20 ታዳጊ ህፃናት የፅዳትና ውበት አጋሮቻችን ጋር በመተባበር በድፎ ዳቦ ፣ በቄጤማ ፣ ሻይ ፣ ቡናና እንዲሁም እፅዋትና በቀርክሀ ችግኝ ተከላ በማድረግ ይመረቃሉ!!
በዚህ አጋጣሚ የሁል ጊዜም የማሕበራዊ ግዴታችንን መወጣት CSR-Corporate Social Responsibility ምርኩዛችንና አጋራችን ELDINA Clinic#1 ELDINA Clinic#2 እና የቀርክሀ ችግኝ አምራች Bamboo World Plc.,ን የቀርክሀ ችግኝ ለጋሻችንና የጏሮ አትክልት ችግኞች አቅራቢያችንን የሁልጊዜም ምርኩዛችን ከቦሌ ክ/ከተማ የአካባቢ ጥበቃ በጎ ፈቃደኛ አምባሳደር ወ/ሮ ዕሌኒ ከልብ እናመሰግናለን!!
2. እንደቸርነቱ እሁድ ሰኔ 15 ቀን "ለአርጋውያን እሮጣለሁ" ከፒያሳ ከአደዋ አደባባይ ወደቴዎድሮስ አደባባይ አቅጣጫ ድጋፋችንን ለማሳየት ከጧቱ 1 ሰዓት ተግኝተን ዋናው መተንፈስ ነው እያልን እሩጫው ቀርቶብን በዝግታ እሯጮቹን እናጅባለን!! ለመሳተፍ ቲሸርት መግዛት ለምትሹ በ0911813834 ወይም በ0995222214 ይደውሉ!!
3. እንደቸርነቱ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን ደግሞ ለዓመታት የቦሌ መድሃኒአለም የሃያ አምስቱ ማሕበራት የጋራ ቤቶች ባለቤቶች ማህበር!!
The True Spirit of ዋናው መተንፈስ ነው በተግባር!! አመራሮች የደከሙበትና እኛም ማሕበረሰቡን በቆሻሻ ማንሳትና ችግኝ ተከላ እንዲሁም የተለያዩ ማሕበራዊና አካባቢ ጥበቃን ግንዛቤስ ስንሰጥበት የቆየው ዋናው መተንፈስ ነው!! #EnvironmentFirst የሰላምና አረንጏዴ ሚኒ ቀርክሀ ፓርክ ሞዴልን ከማሕበረሰቡ ጋር በመሆን ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ስለምናስመርቅ ሁላችሁም ከመላው ቤተሰብ ጋር ተጋብዛችሗል!!
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
ኑ እንነሳ ጎበዝና ጎበዚት እከሌ ከእከሊት ሳንል እንደጀግኖቻችን
ታሪክ እንስራ ዳግማዊ አደዋን እንድገም ያፈሩብንንም አፍሪቃውያንን እንደገና አለን እኮ እንበላቸው!!
ለዚህ ለዳረጉን የአፍሪቃ ተቀራማቾችን ቂም እንደተያዘባቸው እንደአፄ ምኒሊክ ጥቁር ሰው እንደገና ቅስማቸውን እንስበር!!
ጦራችንና ሀይላችን ልዑል ፈጣሪ ፣
መልካምነትና በጎነት ፣ ዕሩህሩህነት ፣
ቅንነትና ትህትና ፣ ተስፋ ፣ ዕምነትና የመንፈስ ፅናታችን መሆኑን እናሳያቸው!!
ያላቸው ምላስ(ትርክት መፍጠር) ፣ ተቋማትና ጉልበት ብቻም እንደሆነ እናሳያቸው!!
ኑ እንነሳ!!
#መልካምነትንና_በጎነትን_እንዝራ
#ቫይራል_እናድርግ
#Lets_Go_VIRAL
#አለን
#እንችላለን
#መፍትሔው_እጃችን_ላይነው
#መፍትሔው_እኛነን
#መፍትሔው_አሁንና_አሁንነው
በሀገርም ይሁን በመላው ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ፣ ኤርትራውያን ፣ ራስ ተፈሪያንና ሌሎች እንደኔው ጥቁር ሰው ቤተሰቤ እኛ አፍሪቃውያንን እየጎዳ ያለው እነሱ የሚያደርጉት ፣ የሚዘሩብን የመከፋፈልና የመጨራረስ ፣ የመናናቅና የመበቃቀልን ትርክት ፣ የራሳችንን ልጆች እራሳቸውን ፣ ማንነታቸውንና እኛን በቲክቶክ ተዋርደው ማዋረዳቸው ፣ እራሳችንና የራሳችንን ንቀን የነሱ ቁሳቁስ ፣ አልባሳት ፣ አኗኗር ፣ ባሕልና ዕምነት ናፋቂዎች ማድረጋቸው ፣ እንዳናመርትና እንዳንረጋጋ መሰረታችንና እሴቶቻችንን መነቅነቅና መገዝገዛቸው ፣ የምናመርተውን እንድንንቅና የማናመርተውን እንድንናፍቅ ያደረጉን ፣ ልጆቻችን ሲመረቁ የብሔር ብሔረሰብን ሹርባ ትተው የሞተ ሰው ፀጉር("ሁማን ሄር") እንዲያደጉ ፍላጎት እንዲኖረን ፣ የአንገት ልብሳችንን ትተን በከረባት እንድንታነቅ ፣ የተፈጥሮ ሳርን ትተን ፕላስቲክ ቀጤማ በዶላር እንድናመጣ ፣ የራሳችንን ባሕላዊ መጠጦችና ምግቦች ትተን የነሱ ናፋቂዎች እኛን ማድረጋቸው ፣ ግራ ተጋቢዎችና ግራ አጋቢዎች ተላላኪዎቻቸው ያደረጉን ሳይሆን እኛን በከፍተኛ ደረጃ እየጎዳን ያለው እኛ ለእኛ ከእኛ በእኛ የማናደርገው ብለን በልዩነታችን ውስጥ እንደአደዋ ጀግኖቻችን በመተባበርና በአንድነት ለጋራ መፍትሔ አለመቆማችንና በዋናነት ባሰመሩልን ቱቦና አደገኛ የዘርና የብሔር ፣ የቋንቋ ፣ የባሕልና የሀይማኖት እስር ቤት ውስጥ ከተውን እነሱና እኛ እንድንባባል ስላደረጉን ነው!!
እነሱ ምን ያድርጉ?!
ይህን የሚያደርጉት ለጥቅማቸው ሲሉ ነው!!
ችግሩ እነሱ ሳይሆኑ "ብልህ ከሆናችሁ ተባበሩ ፣ ተደራጁ ካልሆነም እንደሞኞቹ ትጠፋላችሁ" እንደተባለው እኛ ልዩነታችንን ወደጎን ትተን ለጋራ ህልምና ለጋራ ድል በአንድነት መቆም ያቃተን የትውልድና የታሪክ ማፈሪያዎች በተለይም ከ40 ዓመት በላይ የሆን ወንዶች ነን!!
ደግነቱ እኔ ገና የ23 ዓመት ጎልማሳ አዛውንት ነኝ!(:.:)!
እስቲ ይህንን መልዕክቴን የደረሳችሁ 100+ ለሚሆኑ ቤተሰባችሁና ወዳጆቻችሁ ዛሬውኑ ፣ አሁኑኑ!!
ይህንን ማድረግ ካልቻላችሁ ማን ያድርግልን?!
1. ተመስገን ፣ ተመስገን ፣ ተመስገን!!
2. ዋናው መተንፈስ ነው!!
3. መልካምነት ፣ በጎነት ፣ ትሁትነት ፣ ቀናነት ፣ አካፋይነት ፣ ድንበርና ወሰን የለሽ አገልጋይነት ፣ አፍሪቃዊ ኡቡንቱነት-ለሰው ፣ ለትውልድና ለእናት ምድራችን መኖር!!
4. የባሕል ልብሴ ፣ የባሕል ምግቤ ፣ የባሕል መጠጦቼ ፣ ማንነቴ ፣ ሰው መሆኔ ለዛውም የፍቅር ፣ የጥበብ ፣ የመልካምነት ፣ የበጎነት ፣ የትህትና ፣ የይሉንታ ፣ የደስታና የፈገግታ ምንጭ ኢትዮጵያዊነት ፣ አፍሪቃዊነት ፣ ጥቁር ብሔር(ሰው) መሆን)!!
ብላችሁ በስልካችሁና በሶሻል ሚዲያው ዓየሩን አጨናንቁ(VIRAL) አድርጉ/እናድርግ!!
ይህንን ለሚቀጥሉት 30 ቀናት በሚሊዮኖች ሥራዬ ብለን ብናደርግ ጨለማው በብርሐን ይሸነፋልና ውጤቱን አብረን እናያለን!!
ወደእኛ ስንመጣ ዋናው
መተንፈስ ነውና!!
#EnvironmentFirst
1. እንደቸርነቱ ነገ ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን ጠዋት የካ ተራራ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ያሉ 250 የሚሆኑ የKG ተመራቂ ህፃናት ልጆቻችን የነገ መሪዎቻችንን ከአስተማሪዎቻቸውና ከ20 ታዳጊ ህፃናት የፅዳትና ውበት አጋሮቻችን ጋር በመተባበር በድፎ ዳቦ ፣ በቄጤማ ፣ ሻይ ፣ ቡናና እንዲሁም እፅዋትና በቀርክሀ ችግኝ ተከላ በማድረግ ይመረቃሉ!!
በዚህ አጋጣሚ የሁል ጊዜም የማሕበራዊ ግዴታችንን መወጣት CSR-Corporate Social Responsibility ምርኩዛችንና አጋራችን ELDINA Clinic#1 ELDINA Clinic#2 እና የቀርክሀ ችግኝ አምራች Bamboo World Plc.,ን የቀርክሀ ችግኝ ለጋሻችንና የጏሮ አትክልት ችግኞች አቅራቢያችንን የሁልጊዜም ምርኩዛችን ከቦሌ ክ/ከተማ የአካባቢ ጥበቃ በጎ ፈቃደኛ አምባሳደር ወ/ሮ ዕሌኒ ከልብ እናመሰግናለን!!
2. እንደቸርነቱ እሁድ ሰኔ 15 ቀን "ለአርጋውያን እሮጣለሁ" ከፒያሳ ከአደዋ አደባባይ ወደቴዎድሮስ አደባባይ አቅጣጫ ድጋፋችንን ለማሳየት ከጧቱ 1 ሰዓት ተግኝተን ዋናው መተንፈስ ነው እያልን እሩጫው ቀርቶብን በዝግታ እሯጮቹን እናጅባለን!! ለመሳተፍ ቲሸርት መግዛት ለምትሹ በ0911813834 ወይም በ0995222214 ይደውሉ!!
3. እንደቸርነቱ ቅዳሜ ሰኔ 21 ቀን ደግሞ ለዓመታት የቦሌ መድሃኒአለም የሃያ አምስቱ ማሕበራት የጋራ ቤቶች ባለቤቶች ማህበር!!
The True Spirit of ዋናው መተንፈስ ነው በተግባር!! አመራሮች የደከሙበትና እኛም ማሕበረሰቡን በቆሻሻ ማንሳትና ችግኝ ተከላ እንዲሁም የተለያዩ ማሕበራዊና አካባቢ ጥበቃን ግንዛቤስ ስንሰጥበት የቆየው ዋናው መተንፈስ ነው!! #EnvironmentFirst የሰላምና አረንጏዴ ሚኒ ቀርክሀ ፓርክ ሞዴልን ከማሕበረሰቡ ጋር በመሆን ከጠዋቱ 4 ሰዓት ጀምሮ ስለምናስመርቅ ሁላችሁም ከመላው ቤተሰብ ጋር ተጋብዛችሗል!!
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
Forwarded from Gashe Tamiru
“ሰው ሁን”!!
አንቺም ሰው ሁኝ!!
እርሶም ሰው ይሁኑ!!
እኛም እንደዚህ ጎዳና ጠባቂ ወንድማችን እሸቴ ሰው እንሁን!!
UBUNTU!!
Be a Being Human@
https://youtu.be/Xoc4zb4Ph9w?si=FUJ3KzHAKJ7tD-2U
አንቺም ሰው ሁኝ!!
እርሶም ሰው ይሁኑ!!
እኛም እንደዚህ ጎዳና ጠባቂ ወንድማችን እሸቴ ሰው እንሁን!!
UBUNTU!!
Be a Being Human@
https://youtu.be/Xoc4zb4Ph9w?si=FUJ3KzHAKJ7tD-2U
YouTube
How an Ethiopian refugee built a life among stray cats in New York | Witness Documentary
The extraordinary story of Eshete, a refugee who escaped war in Ethiopia as a young man and is now a devoted caretaker of a feral cat colony in New York City.
Eshete has become the heart of a close-knit community while living on the streets. Together with…
Eshete has become the heart of a close-knit community while living on the streets. Together with…
Forwarded from Gashe Tamiru
ማን ሰምቶ?!
ማን አዳምጦ?!
ማንስ የራሱን የማሰቢያ ግዜ አግኝቶ?!
በዚህ በዘመነ ጡዘትና ዘመነ ጥቅም በፈሪሐ ዶላር ዘመን ሁሉ ጦዞና ሁሉ ባክኖ?!
ተመስገን!!
ተመስገን!!
ተመስገን ማለቱን ትቶ ሰግቶና ይሞላልኛል ብሎ ጏጉቶና ባክኖ?!
መፍራት ያለባቸውና መፍራት ያለብን PLO Lumumba ብቻ ሳይሆን ከአፍሪቃ መቀራመት(The Scramble of Africaን) ቅስም ከሰበረው ከአደዋ
ድልና የነሱ መዋረድ ቂም ከተያዘብን ጀምሮ ከቡርኪና ፋሶ እየተቀጣጠለው እየመጣ ካለው ማዕበልና እያንዳንዱ አፍሪቃዊ በአዕምሮው የተሸከመውን "ኑክሌር ፈንጂና" የመምረጥና የማድረግ ምርጫውን ነው!!
Can YOU Hear Truly This African Liberator, Menelik II PLO Lumumba, The Other Thomas Sankara and Brother Ibrahim Traore’ of Burkina Faso?!
እንደተባለውም ልብ ያለው ልብ
ይበል ጆሮ ያለውም ይስማ!!
Listen If You Have Ears!!
"ተደማመጡ ፣ ተስማሙ ፣ ተደራደሩ ፣ ተደራጁና ተደመጡ ፣ ተከበሩ ፣ ትረፉ ትውልዱንና ሀገራችሁንና አህጉራችሁን አትርፉ ወይም እንደሞኞቹ ልዩነታችሁና የግል ጥቅማችሁ ላይ አተኩሩ(በመጨረሻ ሁላችሁም ልታጡ) ፣ አትተማመኑ ፣ በታቀደላችሁ የምእራባውያን ክልል(Colonial Boundaries) ተከለሉ ፣ ተፈራሩ ፣ አትነጋገሩ ፣ አትደማመጡ ፣ አትከባበሩ ፣ አትተባበሩና እንደሞኞቹ ከምድር ገፅ ጥፉ"!!
"Unite to Survive or Disunite to Perish as Fools”!!
እሺ ታዲያ ከየት እንጀምር ለምትሉ?!
ሀቁ ቢመረንም እንዋጠው@
https://youtu.be/qRb1g99p0us?si=WE1r6towWN5rWp6-
እንደኔ ነፃነታችሁንና ክብራችሁን ከፈለጋችሁ ዛሬ ሙሉ ቀን ሁሉንም ነገር እርግፍ አድርጋችሁ ትታችሁ ይህን መልዕክት ደጋግማችሁ አድምጡ ለሌሎችም አስደምጣችሁ ይህንን ብቻ ተወያዩ!!
ታዲያ እያንዳንዳችን ምን እናድርግ ለምትሉ?!
ይህን ሁሉ በረከትና ፀጋ ተሰጥቶን አዕምሯችንን አሳልፈን(ለአዕምሮ ሌባው) ሰጥተንና በመከፋፈልና በመባላት ትርክት ተሸውደን እራሳችንና የራሳችንን ንቀንና የውጭ ናፋቂዎች በመሆናችን በመጀመሪያ ልዑል ፈጣሪን ፣ ትውልዱን ፣ እናት ምድራችን ፣ አምራቾቻችንና እራሳችንን ይቅርታ ጠይቀን እንታረቅ ቀጥሎም ሁሌም የማንን ሀሳብ ነው የምናስበው ፣ የማንን ኑሮ ለመምሰል ነው የምንኖረው ፣ የማንን ምርት ነው የምንጠቀመው ብለን ቢያንስ ቢያንስ
የምናመርተውን መጠቀምና የማናመርተውን አለመጠቀም እንዲሁም የምንሰራውንና የምንሰራራውን እናስብ!!
እኛን እየጎዳን ያለው እነሱ የሚያደርጉትና የሚያሴሩት ሳይሆን እኛ ከእኛ በእኛ ከእኛ የማናደርገው ነው!!
እንደአደዋ ጀግኖቻችን በልዩነታችንና በመናናቃችን መሀል በመተባበርና በጥምረት ለጋራ ድል መቆም እንደሚቻል እንመን!!
እስቲ ዛሬ ምንድነው የምናስበው?!
የማንን ምርት ነው የምለብሰው ፣ የምበላው ፣ የምንጠጣው?!
በማንስ ዘረኛና ከፋፋይ ያልሆነ ሙዚቃ ነው የምንዝናናው?!
የራሳችንን ሀሳብ ማሰብ እንጀምር!!
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#ONE_AfricanAID_Fund
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
ማን አዳምጦ?!
ማንስ የራሱን የማሰቢያ ግዜ አግኝቶ?!
በዚህ በዘመነ ጡዘትና ዘመነ ጥቅም በፈሪሐ ዶላር ዘመን ሁሉ ጦዞና ሁሉ ባክኖ?!
ተመስገን!!
ተመስገን!!
ተመስገን ማለቱን ትቶ ሰግቶና ይሞላልኛል ብሎ ጏጉቶና ባክኖ?!
መፍራት ያለባቸውና መፍራት ያለብን PLO Lumumba ብቻ ሳይሆን ከአፍሪቃ መቀራመት(The Scramble of Africaን) ቅስም ከሰበረው ከአደዋ
ድልና የነሱ መዋረድ ቂም ከተያዘብን ጀምሮ ከቡርኪና ፋሶ እየተቀጣጠለው እየመጣ ካለው ማዕበልና እያንዳንዱ አፍሪቃዊ በአዕምሮው የተሸከመውን "ኑክሌር ፈንጂና" የመምረጥና የማድረግ ምርጫውን ነው!!
Can YOU Hear Truly This African Liberator, Menelik II PLO Lumumba, The Other Thomas Sankara and Brother Ibrahim Traore’ of Burkina Faso?!
እንደተባለውም ልብ ያለው ልብ
ይበል ጆሮ ያለውም ይስማ!!
Listen If You Have Ears!!
"ተደማመጡ ፣ ተስማሙ ፣ ተደራደሩ ፣ ተደራጁና ተደመጡ ፣ ተከበሩ ፣ ትረፉ ትውልዱንና ሀገራችሁንና አህጉራችሁን አትርፉ ወይም እንደሞኞቹ ልዩነታችሁና የግል ጥቅማችሁ ላይ አተኩሩ(በመጨረሻ ሁላችሁም ልታጡ) ፣ አትተማመኑ ፣ በታቀደላችሁ የምእራባውያን ክልል(Colonial Boundaries) ተከለሉ ፣ ተፈራሩ ፣ አትነጋገሩ ፣ አትደማመጡ ፣ አትከባበሩ ፣ አትተባበሩና እንደሞኞቹ ከምድር ገፅ ጥፉ"!!
"Unite to Survive or Disunite to Perish as Fools”!!
እሺ ታዲያ ከየት እንጀምር ለምትሉ?!
ሀቁ ቢመረንም እንዋጠው@
https://youtu.be/qRb1g99p0us?si=WE1r6towWN5rWp6-
እንደኔ ነፃነታችሁንና ክብራችሁን ከፈለጋችሁ ዛሬ ሙሉ ቀን ሁሉንም ነገር እርግፍ አድርጋችሁ ትታችሁ ይህን መልዕክት ደጋግማችሁ አድምጡ ለሌሎችም አስደምጣችሁ ይህንን ብቻ ተወያዩ!!
ታዲያ እያንዳንዳችን ምን እናድርግ ለምትሉ?!
ይህን ሁሉ በረከትና ፀጋ ተሰጥቶን አዕምሯችንን አሳልፈን(ለአዕምሮ ሌባው) ሰጥተንና በመከፋፈልና በመባላት ትርክት ተሸውደን እራሳችንና የራሳችንን ንቀንና የውጭ ናፋቂዎች በመሆናችን በመጀመሪያ ልዑል ፈጣሪን ፣ ትውልዱን ፣ እናት ምድራችን ፣ አምራቾቻችንና እራሳችንን ይቅርታ ጠይቀን እንታረቅ ቀጥሎም ሁሌም የማንን ሀሳብ ነው የምናስበው ፣ የማንን ኑሮ ለመምሰል ነው የምንኖረው ፣ የማንን ምርት ነው የምንጠቀመው ብለን ቢያንስ ቢያንስ
የምናመርተውን መጠቀምና የማናመርተውን አለመጠቀም እንዲሁም የምንሰራውንና የምንሰራራውን እናስብ!!
እኛን እየጎዳን ያለው እነሱ የሚያደርጉትና የሚያሴሩት ሳይሆን እኛ ከእኛ በእኛ ከእኛ የማናደርገው ነው!!
እንደአደዋ ጀግኖቻችን በልዩነታችንና በመናናቃችን መሀል በመተባበርና በጥምረት ለጋራ ድል መቆም እንደሚቻል እንመን!!
እስቲ ዛሬ ምንድነው የምናስበው?!
የማንን ምርት ነው የምለብሰው ፣ የምበላው ፣ የምንጠጣው?!
በማንስ ዘረኛና ከፋፋይ ያልሆነ ሙዚቃ ነው የምንዝናናው?!
የራሳችንን ሀሳብ ማሰብ እንጀምር!!
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#ONE_AfricanAID_Fund
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
YouTube
The Man America Fears the Most—PLO Lumumba, Exposes What No Leader Dares To!
Does Africa need a nuke to earn Western respect? Professor PLO Lumumba fearlessly exposes the West's hidden agenda in Africa.
Lumumba reveals how neo-colonialism still thrives through
Military Training: West Point & Sandhurst Influence.
Leader Disrespect:…
Lumumba reveals how neo-colonialism still thrives through
Military Training: West Point & Sandhurst Influence.
Leader Disrespect:…
Forwarded from Gashe Tamiru
ይች ዓለም የምትጠፋው ጥቅምና ስልጣን ባሳበዳቸው ጥቂት እብዶች ሳይሆን ዝምታን በመረጡ ብዙሀን ነው!!
ወጣት የአካባቢ ጥበቃ ጀግናችን መልካሙ ኦጎ የእናት ምድራችን ተቆርቋሪና የሕግ ባለሞያ "መንግስት አይከሰስ ሰማይ አይታረስ" አፍሪቃ ውስጥ
@https://youtu.be/Wy3affh_-9k
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#Amharic_International
#RespectLearn_ManyLanguages
#Pro_Blacks_Women_ThePoor
#Pro_Elders_Hundiccups
#Pro_Vendors_SmallBusinesses
#Pro_CSR
#Pro_Environment
#Swahili_International
#ColonialEnglish_Communication
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#ONE_AfricanAID_Fund
#LetsBeONEVOICE4Environment
#GashAyalneh_Foundation Formation Going Back to Our Foundation to Rebuild Our Being, Identity, Development and Prosperity!!
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
Wake Up Africa!!
#NoMore_SleepAfrica
#ONE_VoiceAfrica
#ONE_ProActAfrica
👉 እኔ በገባኝ መጠን እንዳቅሚቲ ግዴታዬን እየተወጣሁና እዳዬን ለመክፈል ይህንን ብያለሁ!!
አንቺስ?!
አንተስ?!
እርሶስ?!
እናንተስ?!?
*"I AM BECAUSE WE ARE”!!
ወጣት የአካባቢ ጥበቃ ጀግናችን መልካሙ ኦጎ የእናት ምድራችን ተቆርቋሪና የሕግ ባለሞያ "መንግስት አይከሰስ ሰማይ አይታረስ" አፍሪቃ ውስጥ
@https://youtu.be/Wy3affh_-9k
ዋናው መተንፈስ ነው!!
#EnvironmentFirst
#ሰው_መሆን
#እራስን_የራስንና_የሌላውንማክበር
#ይሉንታናትሁትነት_ቅንነትናአገልጋይነት
#አጋዥ_እረጂና_ሸክምአቅላይ
#ብሩሕ_ዜጋ
#Borderless_Volunteerisም
#UBUNTU*
#Amharic_International
#RespectLearn_ManyLanguages
#Pro_Blacks_Women_ThePoor
#Pro_Elders_Hundiccups
#Pro_Vendors_SmallBusinesses
#Pro_CSR
#Pro_Environment
#Swahili_International
#ColonialEnglish_Communication
#ቀርክሀ_ወርቅናሐብት_ነው
#ባሕል_ሀብትና_ቅርስነው
#ONE_AfricanAID_Fund
#LetsBeONEVOICE4Environment
#GashAyalneh_Foundation Formation Going Back to Our Foundation to Rebuild Our Being, Identity, Development and Prosperity!!
#PanAfricanAID-A Renewed Vision
of Connecting The Dots for Convergence, Collaboration and Global Alliances to Serve Humanity and Mother Earth, Peace & Greening Africa as Our Priority!!
*እኔ ሰው የሆንኩት በናንተ ነውና ህመማችሁና ጭንቀታችሁ ህመሜና ጭንቀቴ እንዲሁም ብትብድሉኝና ብታስከፉኝም ደስታችሁና ስኬታችሁ ደስታዬና ስኬቴ-በአፍሪቃ የባንቱ ማሕበረሰብ "I Am Because We Are” ጥበብና እሳቤ!!
Wake Up Africa!!
#NoMore_SleepAfrica
#ONE_VoiceAfrica
#ONE_ProActAfrica
👉 እኔ በገባኝ መጠን እንዳቅሚቲ ግዴታዬን እየተወጣሁና እዳዬን ለመክፈል ይህንን ብያለሁ!!
አንቺስ?!
አንተስ?!
እርሶስ?!
እናንተስ?!?
*"I AM BECAUSE WE ARE”!!
YouTube
ከአካባቢ ጥበቃ ጋር በተያያዘ ሐላፊነታችዉን የማይወጡ የመንግስት ተቋማት ተበራክተዋል | ተምሳሌት | ሀገሬ ቴቪ
የተምሳሌት እንግዳችን የህግ አማካሪ እና ጠበቃ አቶ መልካሙ ኦጎ ሲሆን ከአካባቢ ብክለት ጋር ተያይዞ የሚቀርቡ የማህበረሰቡን አቤቱታዎች ፍትህ እንዲያገኙ የሚስራ በጎ ፍቃደኛ ወጣት ነው፡፡
በማኅበራዊ መገናኛዎች ያግኙን
ፌስቡክ: HTTPS://WWW.FACEBOOK.COM/HAGERIETV
ትዊተር: HTTPS://TWITTER.COM/HAGERIET
ኢንስታግራም: HTTPS://WWW.INSTAGRAM.COM/…
በማኅበራዊ መገናኛዎች ያግኙን
ፌስቡክ: HTTPS://WWW.FACEBOOK.COM/HAGERIETV
ትዊተር: HTTPS://TWITTER.COM/HAGERIET
ኢንስታግራም: HTTPS://WWW.INSTAGRAM.COM/…