Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/286
Create:
Last Update:

የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/286

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Apparently upbeat developments in Russia's discussions with Ukraine helped at least temporarily send investors back into risk assets. Russian President Vladimir Putin said during a meeting with his Belarusian counterpart Alexander Lukashenko that there were "certain positive developments" occurring in the talks with Ukraine, according to a transcript of their meeting. Putin added that discussions were happening "almost on a daily basis." Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred." Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." He floated the idea of restricting the use of Telegram in Ukraine and Russia, a suggestion that was met with fierce opposition from users. Shortly after, Durov backed off the idea. Anastasia Vlasova/Getty Images
from us


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American