Telegram Group & Telegram Channel
የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ (፬ ክ/ዘ አከባቢ)

የተጻፈው በሐዋርያት ሳይሆን ሐዋርያቱ ያመኑትን፣ ያስተማሩትን እና የተናዘዙትን ትምህርት ወይም ዕውነት ያቀፈ ማጠቃለያ ነው። ምንጩም ደግሞ ከጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን ምናልባትም ቀደም ብሎ ከሐዋርያት የጀመረው ነው። የተደራጀውም በጥምቀት ግዜ ከሚደረግ የዕምነት መግለጫ ወይም ምስክርነት ነው። እንዴት እንደሆነ ማየት ቀላል ነው። በጥምቀት ግዜ የሚባለው “በአብ እና በወልድ እና በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠምቃችኋለሁ "፤ የተጠመቁት ሰዎችም ሶስቱንም የሥላሴ አካላት ማን ማን እንደሆኑ አጭር መግለጫ በመስጠት እምነታቸውን ይናዘዛሉ ፤ እንዲያ ቀጥሎም የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ ተወለደ።

አይሬኒክ(Irenic) የሆነ የእምነት መግለጫ ነው ይባላል። አይሪኒክ የሚለው ቃል የመጣው “ሰላማዊ” ከሚለው የግሪክ ቃል ነው። ይህን የተባለበት ምክንያት በቀጥታ እና በሰላማዊ መንገድ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ትምህርቶች በጣም በቀላሉ መንገድ ስለሚናገር፤ ስለሚመሰክር ነው።



group-telegram.com/ZenaKristos/83
Create:
Last Update:

የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ (፬ ክ/ዘ አከባቢ)

የተጻፈው በሐዋርያት ሳይሆን ሐዋርያቱ ያመኑትን፣ ያስተማሩትን እና የተናዘዙትን ትምህርት ወይም ዕውነት ያቀፈ ማጠቃለያ ነው። ምንጩም ደግሞ ከጥንቷ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን ምናልባትም ቀደም ብሎ ከሐዋርያት የጀመረው ነው። የተደራጀውም በጥምቀት ግዜ ከሚደረግ የዕምነት መግለጫ ወይም ምስክርነት ነው። እንዴት እንደሆነ ማየት ቀላል ነው። በጥምቀት ግዜ የሚባለው “በአብ እና በወልድ እና በመንፈስ ቅዱስ ስም አጠምቃችኋለሁ "፤ የተጠመቁት ሰዎችም ሶስቱንም የሥላሴ አካላት ማን ማን እንደሆኑ አጭር መግለጫ በመስጠት እምነታቸውን ይናዘዛሉ ፤ እንዲያ ቀጥሎም የሐዋርያት የሃይማኖት መግለጫ ተወለደ።

አይሬኒክ(Irenic) የሆነ የእምነት መግለጫ ነው ይባላል። አይሪኒክ የሚለው ቃል የመጣው “ሰላማዊ” ከሚለው የግሪክ ቃል ነው። ይህን የተባለበት ምክንያት በቀጥታ እና በሰላማዊ መንገድ የመጽሐፍ ቅዱስን መሠረታዊ ትምህርቶች በጣም በቀላሉ መንገድ ስለሚናገር፤ ስለሚመሰክር ነው።

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/83

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To that end, when files are actively downloading, a new icon now appears in the Search bar that users can tap to view and manage downloads, pause and resume all downloads or just individual items, and select one to increase its priority or view it in a chat. The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands. The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp.
from us


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American