Telegram Group & Telegram Channel
ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።



group-telegram.com/AAEQOCAA/6485
Create:
Last Update:

ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6485

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. Two days after Russia invaded Ukraine, an account on the Telegram messaging platform posing as President Volodymyr Zelenskiy urged his armed forces to surrender. The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market.
from ar


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American