Telegram Group & Telegram Channel
የነጻነት ፡ መዘዝ ፡ የአምልኮ ፡ ነጻነት
በበጐቹ ፡ መግቢያ ፡ ትኩሎች ፡ ዘው ፡ አሉበት
ሥርዓት ፡ የሌለበት ፡ ገደብ ፡ የሌለበት
የኢየሱስ ፡ ሥም ፡ ለንግድ ፡ ጨረታ ፡ የወጣበት
አወይ ፡ ነጻነት ፤ አወይ ፡ ነጻነት ፤ አወይ ፡ ነጻነት

ለአምልኮ ፡ ነጻነት ፡ ሱባኤ ፡ ተገብቶ
መሰደድም ፡ ቀረ ፡ ከላይ ፡ ትዕዛዝ ፡ ወጥቶ
መግቢያ ፡ በሩ ፡ ሰፋ ፡ ሰው ፡ ተግተለተለ
እንክርዳዱ ፡ ስንዴ ፡ ተኩላው ፡ በግ ፡ መሰለ
የድል ፡ አጥቢያ ፡ አርበኛ ፡ ዘለቀ ፡ ሆ ፡ ብሎ
ውጪያዊ ፡ ምስሉን ፡ ወጉን ፡ አስተካክሎ

በየጓዳው ፡ ፈላ ፡ ቤተክርስቲያን ፡ ሰሪ
ራሱ ፡ ፈላጭ ፡ ቆራጭ ፡ ባለሚኒስትሪ
ዶክትሪኑ ፡ በዛ ፡ መድረክ ፡ ጠበበ
ጥራት ፡ ሳይሆን ፡ ብዛት ፡ ስንቱን ፡ ሰበሰበ
ግርግር ፡ እንዳይሉት ፡ ወይ ፡ ዘመነ ፡ ጥፉ
የአምልኮ ፡ ነጻነት ፡ ብለውት ፡ አረፉ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ

[አዝማች]...

መጽሃፍ ፡ ቅዱስ ፡ ኮሌጅ ፡ አጠናቅቄያለሁ
ምስክር ፡ ወረቀት ፡ ቆቤንም ፡ ጭኛለሁ
አንግዲህ ፡ የቀረኝ ፡ ሀያ ፡ ሰው ፡ ሰብስቤ
ኪሳቸው ፡ ኪሴ ፡ ነው ፡ ለወጭ ፡ ለቀለቤ
እያሉ ፡ የሚያልሙ ፡ ወንጌል ፡ ተጡዋሪዎች
ዙሪያችን ፡ ፈልተዋል ፡ ሥራ ፡ ጠላቱዎች (፪x)

ቀላዋጮች ፡ ብዙ ፡ ተንባዮች ፡ ለእንጐቻ
መረቅ ፡ ላጠጣቸው ፡ ላበላቸው ፡ ብቻ
እንደ ፡ መተተኛ ፡ እዚህ ፡ እዛ ፡ እያሉ
ቅልጥም ፡ ላገኙበት ፡ ይተነብያሉ
የነጻነት ፡ ውልዶች ፡ ስንቱን ፡ ያሞኛሉ
በግርግር ፡ መጥተው ፡ የተቀላቀሉ ፡ የተቀላቀሉ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ

[አዝማች]...

ራሱን ፡ የሚያዳንቅ ፡ አገልጋይ ፡ሞልቶናል
ሥሙን ፡ ሲያስተዋውቅ ፡ ፎቶውን ፡ አይተናል
ስብከቴ ፡ ነክቶአቸው ፡ እልፍ ፡ ሰዎች ፡ ዳኑ
አጋንንቶች ፡ ወጡ ፡ ብሎ ፡ ማጋነኑ
ራሱ ፡ እንዳደረገው ፡ በኃይል ፡ በጥበቡ
እውቁልኝ ፡ ብሎ ፡ ሥሙን ፡ ማነብነቡ (፪x)

ባለድርጂቱስ ፡ በጐ ፡ አድራጊ ፡ መሳይ
በሙት ፡ ልጆች ፡ ነጋጅ ፡ ጫና ፡ ጫንቃቸው ፡ ላይ
በድሀ ፡ ሥም ፡ ዞሮ ፡ ባከማቸው ፡ ሁሉ
ፎቁን ፡ ገንብቶበት ፡ የሚታይ ፡ ለሁሉ
ምናልባት ፡ ሲተርፈው ፡ ከርሱን ፡ ካጠገበ
ትርፍራፊው ፡ ሲቀር ፡ ድሆቹን ፡ አሰበ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ ፤ ላወቀው ፡ ለስንቱ (፪x)

ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ ፤ ላወቀው ፡ ለስንቱ (፪x)


የአምልኮ ፡ ነጻነት (Yeamleko Netsanet) - ደረጀ ፡ ከበደ

ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles



group-telegram.com/ZenaKristos/295
Create:
Last Update:

የነጻነት ፡ መዘዝ ፡ የአምልኮ ፡ ነጻነት
በበጐቹ ፡ መግቢያ ፡ ትኩሎች ፡ ዘው ፡ አሉበት
ሥርዓት ፡ የሌለበት ፡ ገደብ ፡ የሌለበት
የኢየሱስ ፡ ሥም ፡ ለንግድ ፡ ጨረታ ፡ የወጣበት
አወይ ፡ ነጻነት ፤ አወይ ፡ ነጻነት ፤ አወይ ፡ ነጻነት

ለአምልኮ ፡ ነጻነት ፡ ሱባኤ ፡ ተገብቶ
መሰደድም ፡ ቀረ ፡ ከላይ ፡ ትዕዛዝ ፡ ወጥቶ
መግቢያ ፡ በሩ ፡ ሰፋ ፡ ሰው ፡ ተግተለተለ
እንክርዳዱ ፡ ስንዴ ፡ ተኩላው ፡ በግ ፡ መሰለ
የድል ፡ አጥቢያ ፡ አርበኛ ፡ ዘለቀ ፡ ሆ ፡ ብሎ
ውጪያዊ ፡ ምስሉን ፡ ወጉን ፡ አስተካክሎ

በየጓዳው ፡ ፈላ ፡ ቤተክርስቲያን ፡ ሰሪ
ራሱ ፡ ፈላጭ ፡ ቆራጭ ፡ ባለሚኒስትሪ
ዶክትሪኑ ፡ በዛ ፡ መድረክ ፡ ጠበበ
ጥራት ፡ ሳይሆን ፡ ብዛት ፡ ስንቱን ፡ ሰበሰበ
ግርግር ፡ እንዳይሉት ፡ ወይ ፡ ዘመነ ፡ ጥፉ
የአምልኮ ፡ ነጻነት ፡ ብለውት ፡ አረፉ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ

[አዝማች]...

መጽሃፍ ፡ ቅዱስ ፡ ኮሌጅ ፡ አጠናቅቄያለሁ
ምስክር ፡ ወረቀት ፡ ቆቤንም ፡ ጭኛለሁ
አንግዲህ ፡ የቀረኝ ፡ ሀያ ፡ ሰው ፡ ሰብስቤ
ኪሳቸው ፡ ኪሴ ፡ ነው ፡ ለወጭ ፡ ለቀለቤ
እያሉ ፡ የሚያልሙ ፡ ወንጌል ፡ ተጡዋሪዎች
ዙሪያችን ፡ ፈልተዋል ፡ ሥራ ፡ ጠላቱዎች (፪x)

ቀላዋጮች ፡ ብዙ ፡ ተንባዮች ፡ ለእንጐቻ
መረቅ ፡ ላጠጣቸው ፡ ላበላቸው ፡ ብቻ
እንደ ፡ መተተኛ ፡ እዚህ ፡ እዛ ፡ እያሉ
ቅልጥም ፡ ላገኙበት ፡ ይተነብያሉ
የነጻነት ፡ ውልዶች ፡ ስንቱን ፡ ያሞኛሉ
በግርግር ፡ መጥተው ፡ የተቀላቀሉ ፡ የተቀላቀሉ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ

[አዝማች]...

ራሱን ፡ የሚያዳንቅ ፡ አገልጋይ ፡ሞልቶናል
ሥሙን ፡ ሲያስተዋውቅ ፡ ፎቶውን ፡ አይተናል
ስብከቴ ፡ ነክቶአቸው ፡ እልፍ ፡ ሰዎች ፡ ዳኑ
አጋንንቶች ፡ ወጡ ፡ ብሎ ፡ ማጋነኑ
ራሱ ፡ እንዳደረገው ፡ በኃይል ፡ በጥበቡ
እውቁልኝ ፡ ብሎ ፡ ሥሙን ፡ ማነብነቡ (፪x)

ባለድርጂቱስ ፡ በጐ ፡ አድራጊ ፡ መሳይ
በሙት ፡ ልጆች ፡ ነጋጅ ፡ ጫና ፡ ጫንቃቸው ፡ ላይ
በድሀ ፡ ሥም ፡ ዞሮ ፡ ባከማቸው ፡ ሁሉ
ፎቁን ፡ ገንብቶበት ፡ የሚታይ ፡ ለሁሉ
ምናልባት ፡ ሲተርፈው ፡ ከርሱን ፡ ካጠገበ
ትርፍራፊው ፡ ሲቀር ፡ ድሆቹን ፡ አሰበ

ኦሆ ፡ ኦሆ ፡ ነጻነት
ነጻነት ፡ እያሉ
ሲያሞግሱሽ ፡ ዋሉ
ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ ፤ ላወቀው ፡ ለስንቱ (፪x)

ጉድሽ ፡ ግን ፡ ብዛቱ
ላወቀው ፡ ለስንቱ ፤ ላወቀው ፡ ለስንቱ (፪x)


የአምልኮ ፡ ነጻነት (Yeamleko Netsanet) - ደረጀ ፡ ከበደ

ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/295

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

And while money initially moved into stocks in the morning, capital moved out of safe-haven assets. The price of the 10-year Treasury note fell Friday, sending its yield up to 2% from a March closing low of 1.73%. "There are a lot of things that Telegram could have been doing this whole time. And they know exactly what they are and they've chosen not to do them. That's why I don't trust them," she said. In addition, Telegram now supports the use of third-party streaming tools like OBS Studio and XSplit to broadcast live video, allowing users to add overlays and multi-screen layouts for a more professional look. In addition, Telegram's architecture limits the ability to slow the spread of false information: the lack of a central public feed, and the fact that comments are easily disabled in channels, reduce the space for public pushback. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes.
from ar


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American