Telegram Group & Telegram Channel
🔰ሰኔ 25 /2015 ዓ.ም

📌 የቅንነት በጎ ፍቃደኞች 1⃣4⃣ ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ቆይታ በጥቂቱ⬆️

#እንሆ_ዉዱ_ስጦታችንን_ለወገናችን_ሰጥተናል !

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ በሚል መርህ ዛሬ  የተካሄደው #14_ኛ ዙር የቅንነት በጎ ፍቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በጥቂቱ በምታዮት መልኩ  በአማረ እና ደማቅ በሆነ ሁኔታ  ተካሂዳል ! ይህ እንዲሆን የፈቀደ ፈጣሪ ይመስገን🙏

ሁላችሁም ጥሪያችንን አክብራችሁ  ለተገኛችሁ እና እዚህ መልካም ተግባር ላይ ለተሳተፋችሁ በሙሉ በቅንነት ስም ክብረት ይስጥልን 🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !

"ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ "

@kenoch12
@kinenetlebamochu



group-telegram.com/kenoch12/2214
Create:
Last Update:

🔰ሰኔ 25 /2015 ዓ.ም

📌 የቅንነት በጎ ፍቃደኞች 1⃣4⃣ ኛ ዙር የደም ልገሳ ፕሮግራም ቆይታ በጥቂቱ⬆️

#እንሆ_ዉዱ_ስጦታችንን_ለወገናችን_ሰጥተናል !

#እኔ_አለሁ_ለወገኔ በሚል መርህ ዛሬ  የተካሄደው #14_ኛ ዙር የቅንነት በጎ ፍቃደኞች የደም ልገሳ ፕሮግራም ከላይ በፎቶዎቹ በጥቂቱ በምታዮት መልኩ  በአማረ እና ደማቅ በሆነ ሁኔታ  ተካሂዳል ! ይህ እንዲሆን የፈቀደ ፈጣሪ ይመስገን🙏

ሁላችሁም ጥሪያችንን አክብራችሁ  ለተገኛችሁ እና እዚህ መልካም ተግባር ላይ ለተሳተፋችሁ በሙሉ በቅንነት ስም ክብረት ይስጥልን 🙏

ለቅንነት መስፈርቱ ቅን ልብ ብቻ ነዉ
ቅንነት ከምንም ይበልጣል !

"ኑ በቅንነት ጎዳና አብረን እንጓዝ "

@kenoch12
@kinenetlebamochu

BY ቅንነት በጎ ፍቃደኞች












Share with your friend now:
group-telegram.com/kenoch12/2214

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Some people used the platform to organize ahead of the storming of the U.S. Capitol in January 2021, and last month Senator Mark Warner sent a letter to Durov urging him to curb Russian information operations on Telegram. Stocks dropped on Friday afternoon, as gains made earlier in the day on hopes for diplomatic progress between Russia and Ukraine turned to losses. Technology stocks were hit particularly hard by higher bond yields. Anastasia Vlasova/Getty Images Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." Oleksandra Matviichuk, a Kyiv-based lawyer and head of the Center for Civil Liberties, called Durov’s position "very weak," and urged concrete improvements.
from ar


Telegram ቅንነት በጎ ፍቃደኞች
FROM American