Telegram Group & Telegram Channel
የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing



group-telegram.com/officialesss/1864
Create:
Last Update:

የፕላኔቶቹን ሰልፍ ከኛ ጋር በጋራ ይመልከቱ!🪐

ኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ ሶሳይቲ እና የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት በጋራ አዘጋጅነት በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል የፕላኔቶች ምልከታ መረሃግብር ላይ ተጋብዘዋል!

በመርሃግብሩ በቴለስኮፖች በመታገዝ የህዋ አካላትን ለመመልከት ዕድል የሚያገኙ ሲሆን ይህ ምሽት "የፕላኔቶች ሰልፍ" የምንለው ሁሉም ፕላኔቶች በምሽቱ ሰማይ ላይ የሚታዩበት ቀን መሆኑ ለየት ያደርገዋል።

📅ቀን፡ ቅዳሜ፣ 17 2017 ዓ.ም
🕕ሰዓት፡ 12፡00 ከምሽቱ ጀምሮ
📍ቦታ፡ በእንጦጦ ኦብዘርቫቶሪ እና ምርምር ማዕከል

ማሳሰቢያ፦
ℹ️መረሃግብሩን ለመሳተፍ መመዝገብ ይኖርብዎታል!
🚌ምንም ዓይነት የትራንስፖርት አገልግሎት የማንሰጥ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
❄️የአየር ሁኔታው ቀዝቃዛ ስለሆነ ወደ ዝግጅቱ ሲመጡ ጃኬትና ሙቀት ያለው ልብስ መልበስዎን አይርሱ!

ለመመዝገብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ!

🔗https://forms.gle/ZQeoD28K4x4M394e9

#ESSS #SSGI #Stargazing

BY Ethiopian Space Science Society






Share with your friend now:
group-telegram.com/officialesss/1864

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Right now the digital security needs of Russians and Ukrainians are very different, and they lead to very different caveats about how to mitigate the risks associated with using Telegram. For Ukrainians in Ukraine, whose physical safety is at risk because they are in a war zone, digital security is probably not their highest priority. They may value access to news and communication with their loved ones over making sure that all of their communications are encrypted in such a manner that they are indecipherable to Telegram, its employees, or governments with court orders. He floated the idea of restricting the use of Telegram in Ukraine and Russia, a suggestion that was met with fierce opposition from users. Shortly after, Durov backed off the idea. Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. This provided opportunity to their linked entities to offload their shares at higher prices and make significant profits at the cost of unsuspecting retail investors. The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels.
from ar


Telegram Ethiopian Space Science Society
FROM American