" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ! " - የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።
" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።
የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።
" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።
" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።
ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።
" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።
" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።
የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።
" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።
" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።
ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።
" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/94217
Create:
Last Update:
Last Update:
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ! " - የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።
" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።
የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።
" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።
" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።
ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።
" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል።
ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።
" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።
የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።
" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።
" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።
ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።
" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/fr0igofRDyv7qgZy2_g5wDFYsLXGEVBrTURXO49sK4JBi30w_Bh3hFnKumDb733H2knKgnDhVTc1pCOFJq3wRoi54H_m-6xZRcG2O3NZfBErEu0-cTfGFoLvezOztZqfGOHMSC8qdBHxVg_S6hwog2TXn5QzofqjC_qHFEFwIvJDTHPStyhWyWyUtRuJ3NYrCCH6HSwDnWt8bdxxl-JAvNYWYt16hE7d5zZvBTD0JyLVLhARqbgqFY_u-uWruCZHjAvmtKfyiIsXRxPRdVYaBHxbHyJQr5_6H1BO-TQcDe0EjyP2Xocvxify2NPTgmniMH5hU8bfsdEOyGXVbopSHg.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/HB2dUpQ0Ha-6MI1HEkOttRmgQBXLDjYpeTp-u1sB5wGrG1gDpjEb0a4R8y036CjzXthf7HFQXS_ELfl1ifxOsN6eSx6EpbRsdnfMSemVl1pbrrtVWSLmjFukXKfg7sF7Qoyl-m5sxub06nhiAGyLCL8nS6O6qzL34sysngL1RawJ4fUVggszYzq59GtcBDCtwTx_Wzlgoi2RGMHPHJL2PXz4reQBGV0Uaww0oPPteWHQye__j6gWTv15CH4Y8d0XO_rTcdej9M8nP1GXQralVjIyNxgZzLIB4chOI8KBFrmgJMDy5MbjE-zM-efrGZTVD32RfKag99Rem3ha4kochQ.jpg)
![](https://photo.group-telegram.com/u/cdn4.cdn-telegram.org/file/E3_g91hKAD8soTayTbokpkaklUbg5OCSwzoQFIDBgu6xe5OERkoh-VtJS0armOS5sXmDegJcfquDZCV9AfRwr5VuFOPdMwn7-Vm03qunEVoe7ndZ4N8oEQPetghc4iOUmFJUdc2F-CpLmis7ksKHYSdJA2En8PqtpoWz_WTXpRZYc7EOjgQxLZzKDCYm9ePbpKDuiiy2gFp3kh5trjgHG3OR17_mGlSdMsPhbN02orWAu3gn10luXupHSq5x1-xEQpe3w8GO__9RoxUBXgUzQSyHZ4L059sY4vf7AniW5mN8msKbcmLwXUv6Y4NwtV_W3P-UrIqjYPW0twuwKYBbOg.jpg)
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94217