Telegram Group & Telegram Channel
ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ



group-telegram.com/yabsiratesfaye/126
Create:
Last Update:

ያቀፍኩትን ጣዕረ ሞት ለመላቀቅ ሰከንዶች አልፈጀብኝም። ምንም የስንብት ቃል ሳላወጣ እየተጣደፍኩ ከፊት ለፊቴ ያገኘሁት ታክሲ ውስጥ ዘው አልኹ።

ታክሲው የት እንደሚሄድ የጠየኹት ከጋቢናው ቀጥሎ ካለው መቀመጫ ላይ ሶስተኛ ተደራቢ ሆኜ ከተቀመትኹ በኅላ ነው።

ከጎኔ የተቀመጠችሁን ሽቅርቅር ወጣት "ታክሲው የት ነው የሚሄደው?" አልኳት። ዝም! ምንም ሳትመልስልኝ ከፍ ዝቅ አርጋ አይታኝ በእጇ ወደያዘችው ተንቀሳቃሽ ስልክ አቀረቀረች።

ራሴን ተመለከትኹ... ምን አልባት ጣዕረሞት መስያት ይሆን? ቀፈፈኝ የሆነ የማይገባ ስሜት ተሰማኝ።

ረዳቱ ሂሳብ ሲሰበስብ የታክሲውን መዳረሻ አወቅኹት። ተመስገን! አልተሳሳትኹም።

ወዲያው ግን እነዛ ስሜቶች አካል ለብሰው አያቸው ጀመር። በጣም የምትበርድ ፀሐይ፣ እንደጭቃ የሚለጠፍ አዋራ፣ የሚሰነጥፍ ሽቶ፣ የቆንጆ ቀፋፊ መልኮች ይታዩኛል ይሰሙኛል።

ወይኔ! ደረቴ አካባቢ ስንጥቅ የሚያደርግ ውጋት ወጋኝ። አዞረኝ ፤ አቅለሸለሸኝ

በጠራራ ፀሐይ እት ት ት እያልኹ ስንቀጠቀጥ ላየኝ አጃኢብ ያስብላል የማያቸው ፊቶች ሁሉ የገጠጡ ጥርሶች፣ ደም የለበሱ ዐይኖች፣ የተጣመመ አፍንጫ..... ሰው አስጠላኝ ጣዕረሞት አንገሸገሸኝ!

የብዙ ፈገግታ ጓዳ ለቅሶ፣ ከብዙ ጠርጣራ ቆሌዎች ውስጥ የተሰበረ ዕምነት ፣ ጥቅመኝነት፣ አስመሳይነት ከተሸከምነው ስጋ በታች በቁም ያለ ሬሳ።

በስመ - አብ
በስመ - ወልድ
በስመ - መንፈስ ቅዱስ  እንደምንም ኃይሌን አሰባስቤ ወራጅ አለ ቃሉ ከአፌ ሲወጣ የሆነ ነገር ቀለለኝ የቀን ቅዥት አይባል የያዝኩት የጨበጥኹት አለም ነው። የኔ ማነው የኛ አለም ክፋት ፣ ምቀኝነት፣ ጭካኔ ፣ ራስወዳድነት፣ ፍርሀት፣ ህመም፣ የልብ ስብራት፣ ክህደት፣ ሞት....

✍️ አርያም ተስፋዬ

BY አርያም - ARYAM


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/yabsiratesfaye/126

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Securities and Exchange Board of India (Sebi) had carried out a similar exercise in 2017 in a matter related to circulation of messages through WhatsApp. In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. This provided opportunity to their linked entities to offload their shares at higher prices and make significant profits at the cost of unsuspecting retail investors. Given the pro-privacy stance of the platform, it’s taken as a given that it’ll be used for a number of reasons, not all of them good. And Telegram has been attached to a fair few scandals related to terrorism, sexual exploitation and crime. Back in 2015, Vox described Telegram as “ISIS’ app of choice,” saying that the platform’s real use is the ability to use channels to distribute material to large groups at once. Telegram has acted to remove public channels affiliated with terrorism, but Pavel Durov reiterated that he had no business snooping on private conversations. I want a secure messaging app, should I use Telegram?
from ar


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American