Telegram Group & Telegram Channel
ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።



group-telegram.com/AAEQOCAA/6484
Create:
Last Update:

ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6484

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In a statement, the regulator said the search and seizure operation was carried out against seven individuals and one corporate entity at multiple locations in Ahmedabad and Bhavnagar in Gujarat, Neemuch in Madhya Pradesh, Delhi, and Mumbai. Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more. For Oleksandra Tsekhanovska, head of the Hybrid Warfare Analytical Group at the Kyiv-based Ukraine Crisis Media Center, the effects are both near- and far-reaching. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments.
from br


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American