Telegram Group & Telegram Channel
#Kabul

ጉደኛው የታሊባን ታጣቂዎች ካቡል ደጃፍ ማንኳኳትን ይዘዋል

ለመሆኑን ከሰሞኑ በአፍጋኒስታን ምን ሆነ ? በአጭሩ ...

- "ታሊባን" በአሜሪካ መራሹ ጦር እአአ ጥቅምት 2001 ነው ከስልጣን የወረደው ፤ ቡድኑ ኦሳማ ቢን ላደንን እና ሌሎች መስከረም 11 በአሜሪካ ላይ ከተፈፀመ ጥቃት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ዒላማ ያደረገ ነበር።

- ታሊባን ከስልጣን የተገፋው አሜሪካ አፍጋኒስታን ላይ ባካሄደችው ወረራ ነው።

- የአሜሪካ እና ኔቶ ጦር ኃይሎች በአፍጋኒስታ ለ20 ዓመታት ያህል ቆይተዋል።

- የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን አፍጋኒስታን የነበሩትን የአሜሪካ ወታደሮች የማወጣት ውሳኔ አሳልፈው ወታደሮቻቸውን አስወጥተዋል።

- 20 ዓመታት በአፍጋኒስታን የነበሩት የአሜሪካ እና ሌሎች ኃይሎች /ኔቶ/ ከአፍጋኒስታን መውጣታቸው ተከትሎ ታሊባን የተለያዩ ከተሞችን ከአሁኑ መንግስት ማስለቀቅ ጀመረ።

- አሜሪካ በአፍጋን ያሉ ዜጎቿን ለማስወጣ 5 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮችን ልካ በዛው ያሉ ዜጎቿን፣ በኤምባሲ የሚሰሩ ሰራተኞቿን እያስወጣች ነው።

- በአጭር ጊዜ ውስጥ ታሊባን በርካታ ከተሞችን ወሳኝ መስመሮችን ተቆጣጥሯ ፤ አሁን ደግሞ በመንግስት እጅ በብቸኝነት ቀርታለች የተባለችውን ካቡልን (ዋና ከተማ) ከቧል።

- ካቡል ዙሪያዋ በታሊባን ታጣቂዎች ተከባ ምጥ ላይ ነች። የታሊባን ታጣቂዎች በመዲናዋ መውጪያና መግቢያዎች ላይ ታጣቂዎቻቸው እንዲጠብቁ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

- የአፍጋኒስታን የሃገር ውሰጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ይደረጋል ፥ ለሽግግር መንግሥቱም ስልጣን ይሰጣል ብለዋል።

- ታሊባን ካቡልን በኃይል እንደማይወስድ ገልጿል፤ ከመንግስት ጋር ድርድር ላይ መሆኑንም አሳውቋል።

(ከቢቢሲ እና AFP የተውጣጣ)
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/21
Create:
Last Update:

#Kabul

ጉደኛው የታሊባን ታጣቂዎች ካቡል ደጃፍ ማንኳኳትን ይዘዋል

ለመሆኑን ከሰሞኑ በአፍጋኒስታን ምን ሆነ ? በአጭሩ ...

- "ታሊባን" በአሜሪካ መራሹ ጦር እአአ ጥቅምት 2001 ነው ከስልጣን የወረደው ፤ ቡድኑ ኦሳማ ቢን ላደንን እና ሌሎች መስከረም 11 በአሜሪካ ላይ ከተፈፀመ ጥቃት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ዒላማ ያደረገ ነበር።

- ታሊባን ከስልጣን የተገፋው አሜሪካ አፍጋኒስታን ላይ ባካሄደችው ወረራ ነው።

- የአሜሪካ እና ኔቶ ጦር ኃይሎች በአፍጋኒስታ ለ20 ዓመታት ያህል ቆይተዋል።

- የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን አፍጋኒስታን የነበሩትን የአሜሪካ ወታደሮች የማወጣት ውሳኔ አሳልፈው ወታደሮቻቸውን አስወጥተዋል።

- 20 ዓመታት በአፍጋኒስታን የነበሩት የአሜሪካ እና ሌሎች ኃይሎች /ኔቶ/ ከአፍጋኒስታን መውጣታቸው ተከትሎ ታሊባን የተለያዩ ከተሞችን ከአሁኑ መንግስት ማስለቀቅ ጀመረ።

- አሜሪካ በአፍጋን ያሉ ዜጎቿን ለማስወጣ 5 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮችን ልካ በዛው ያሉ ዜጎቿን፣ በኤምባሲ የሚሰሩ ሰራተኞቿን እያስወጣች ነው።

- በአጭር ጊዜ ውስጥ ታሊባን በርካታ ከተሞችን ወሳኝ መስመሮችን ተቆጣጥሯ ፤ አሁን ደግሞ በመንግስት እጅ በብቸኝነት ቀርታለች የተባለችውን ካቡልን (ዋና ከተማ) ከቧል።

- ካቡል ዙሪያዋ በታሊባን ታጣቂዎች ተከባ ምጥ ላይ ነች። የታሊባን ታጣቂዎች በመዲናዋ መውጪያና መግቢያዎች ላይ ታጣቂዎቻቸው እንዲጠብቁ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

- የአፍጋኒስታን የሃገር ውሰጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ይደረጋል ፥ ለሽግግር መንግሥቱም ስልጣን ይሰጣል ብለዋል።

- ታሊባን ካቡልን በኃይል እንደማይወስድ ገልጿል፤ ከመንግስት ጋር ድርድር ላይ መሆኑንም አሳውቋል።

(ከቢቢሲ እና AFP የተውጣጣ)
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ





Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/21

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. "Someone posing as a Ukrainian citizen just joins the chat and starts spreading misinformation, or gathers data, like the location of shelters," Tsekhanovska said, noting how false messages have urged Ukrainians to turn off their phones at a specific time of night, citing cybersafety. Ukrainian forces successfully attacked Russian vehicles in the capital city of Kyiv thanks to a public tip made through the encrypted messaging app Telegram, Ukraine's top law-enforcement agency said on Tuesday. A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts.
from br


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American