Telegram Group & Telegram Channel
አልወጣም ከቤቴ ቁ.፪

ክፍል ፩(1) ምንጭ 👉 የእግዚአብሔር ቃል

"መስታውት ለሰው ልጅ በጣም ከሚጠቅሙ ነገሮች ውስጥ አንዱና ትልቁ ነገር ነው..... ለማየት ለውበት ሳይሆን ለማንነት.... ነገሮችን እንደ አቀባበላችን ነው የሚለውንም ቃል በተግባር ያሳየኛል ለምሳሌ መስታውቱን ሳየው ምስቅ ከሆነ በመስታውት ማያትም አብራኝ ትስቃለች ማለቅስም ከሆነ እንደዛው... ይህ ከአቀባበሌ የሚጀምር ይመስለኛል ቀና አድርጌ ከተቀበልኳት ነገር ሁሉ በጎ ይሆንልኛል መጥፎ ካደረግኩትም እንዲሁ... ሀሳቤ ተበታተነ... ? "

ዘሀራ(የፈዲላ እናት) ፡- ፈዲላ ፈዲላ.....

ፈዲላ፡- አቤት እማ

ዘሀራ፡- ብቻሽን እያወራሽ ነው ደህና ነሽ??

ፈዲላ፡- አዎ እማ ደህና ነኝ አታስቢ ዝም ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ነው

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ መልካም ነይ ለማንኛውም ምሳ ቀርቧል

ፈዲላ፡- እሺ መጣሁ እማ ትንሽ ልቆይ

ዘሀራ፡- የለም! ይህ ሳሙኤል የሚባለው ልጅ አንቺን ከማሳመም አልፎ የምግብ ፍላጎትሽንም ዘጋው?

ፈዲላ፡- አይደለም ስለበቃኝ እኮ ነው

ዘሀራ፡- ምን በልተሽ ነው ሚበቃሽ ልጄ ትናንት ቀን ሶስት ማንኪያ ሩዝ የቀመስሽ ኮ ነሽ! ኧረ ተይ ልጄ ራስሽን አትጉጂ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መጣሁ

አለችና እምባዋን ጠራረገች ስለ ሳሙኤል ማሰብና ማሰላሰል ማቆም ያልቻለችው ፈዲላ እስከ ዛሬ ድረስ በልቧ አስቀምጣው በሱ ፍቅር ትሰቃያለች ምክንያቱም በጣም ወዳው ነበር።

ወደ ሳሎንም ገባች

ጀማል(የፈዲላ ወንድም)፡- ይህች ልጅ እስኳሁን ሳሙኤል ላይ ነች እማ? ፊቷ ያስታውቃል

ዘሀራ፡- ተው ጀማል! ዝም በይውና ነይ ተቀመጪ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ እማ ትቸዋለሁ

ዘሀራ፡- ይሄው ቆንጆ አድርጌ ነው ነው የሰራሁት ብይ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ አመሰግናለሁ

ጀማል፡- ፈዲላ እኔ ላንቺ አስቤ እንጂ ለሌላ ነገር አይደለም ..... እንድታውቂው ብዬ ነው።

ፈዲላ፡- እሺ

ጀማል፡- ደሞ ከዚህ ካፊር...

እንዳለ ዘሀራ ከአፉ ቀማችና

ዘሀራ፡- ጀማል ስርአት ይኑርህ ደህና መብላት የጀመረችውን ልጅ አትረብሻት እንደውም እስክትጨርስ መኝታ ቤትህ ሁን ተነስ

ፈዲላ፡- ተይው እማ ሁሌ እንዲህ ስለሆነ ችግር የለውም ለምጄዋለሁ

ዘሀራ፡- ምን እየጠበቅክ ነው...... ተነስ እንጂ???

ጀማል፡- እሺ እሺ ተረጋጉ...ጉድ ኮ ነው ለአንዲት ቃል ወደ መኝታ ቤት መጠለዝ ስልችት ነው ያለኝ! " በማለት እያጉረመረመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ። ፈዲላም ምሳውን ለመብላት እየሞከረች ቢሆንም ብዙ ሊገባላት አልቻለም።

በዚህ ሁኔታ ልቧ የተሰበረው የፈዲላ እናት ሁኔታዋን እያየች እጅጉን ታዝን ነበር።

ፈዲላ፡- ይጣፍጣል እማ በቃኝ

ዘሀራ፡- እንዴ ልጄ ምኑን በላሽ

ፈዲላ፡- እያየሽኝ እማ?

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ አልጫንሽም ግን መኝታ ቤትሽ ከመግባትሽ በፊት ስለሆነ ነገር ላናግርሽ እፈልጋለሁ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መልካም ታጥቤ መጣሁ" አለችና ወደ መታጠቢያ ቤት ገብታ ወዲያው ታጥባ መጣች።

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ ላናግርሽ ያሰብኩት ነገር እዚህ ቤት ላንቺ ዝም ብሎ መቀመጥ ጥሩ አይደለም ስለዚህ ስራ ነገር ፈልገሽ ቢያንስ አይምሮሽን በሆነ ነገር ላይ ብታጠምጂው መልካም ነው ብዬ አስባለሁ

ፈዲላ፡- ይሻላል እማ እኔ መስራት አልፈልግም " ይህንን ያለችበት ምክንያት ስራውን ጠልታው ሳይሆን አሁን ካለችበት ሁኔታ የተነሳ የመስራትም ሆነ ነቃ የማለት ፍላጎቱ ስላልነበራት ነው።

ዘሀራ፡- አዎን ልጄ ብትወጪ ላንቺ መልካም ነው ደህናና ጥሩ ሁኔታ ላይ እንድትሆኙ ይጠቅምሻል ብትሰሪ ጥሩ ነው ባትፈልጊም ሞክሪው

ፈዲላ፡- እሺ

ዘሀራ፡- በእውነት ልጄ...... እሺ አልሽ

ፈዲላ፡- አዎ እማ ካልሽ እሞክረዋለሁ

ወዲያው ዘሀራ ስልክ አንስታ መደወል ጀመረች

ፈዲላ፡- እ... እማ ማን ጋር ነው ምትደውይው

ዘሀራ፡- አባትሽ ጋር ነ..... ሄሎ ሄሎ

መሀመድ፡- ሄሎ

ዘሀራ፡- ፈዲላ በትላትናው ጉዳይ ተስማምታለች አሁን መፈለግ ጀምር

መሀመድ፡- በእውነት. ..? ማሽ አላህ ማሽ አላህ አሁሁ አግኝላታለሁ ኢንሻላህ

ዘሀራ፡- እሺ መልካም ሰላም ዋል

ፈዲላ፡- ይሄን ያህል አሳስቤያችሁ ነበር ማለት ነው? በጣም ይቅርታ

ዘሀራ፡- ምን ማለትሽ ነው ልጄ ቤተሰቦችሽ ነን

ፈዲላ፡- አይ እንደሱ ለማለት አይደለም ይቅርታ በድጋሚ

ዘሀራ፡- አይ የኔ ልጅ መጥፎ ነገር እንዲነካሽ አልፈልግም አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ በረካ ሁኚ" አለችና የበሉበትን ሰሀን ማነሳሳት ጀመረች።

ይቀጥላል............
http://www.group-telegram.com/br/THESECRETKNOWITFIRST.com



group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/315
Create:
Last Update:

አልወጣም ከቤቴ ቁ.፪

ክፍል ፩(1) ምንጭ 👉 የእግዚአብሔር ቃል

"መስታውት ለሰው ልጅ በጣም ከሚጠቅሙ ነገሮች ውስጥ አንዱና ትልቁ ነገር ነው..... ለማየት ለውበት ሳይሆን ለማንነት.... ነገሮችን እንደ አቀባበላችን ነው የሚለውንም ቃል በተግባር ያሳየኛል ለምሳሌ መስታውቱን ሳየው ምስቅ ከሆነ በመስታውት ማያትም አብራኝ ትስቃለች ማለቅስም ከሆነ እንደዛው... ይህ ከአቀባበሌ የሚጀምር ይመስለኛል ቀና አድርጌ ከተቀበልኳት ነገር ሁሉ በጎ ይሆንልኛል መጥፎ ካደረግኩትም እንዲሁ... ሀሳቤ ተበታተነ... ? "

ዘሀራ(የፈዲላ እናት) ፡- ፈዲላ ፈዲላ.....

ፈዲላ፡- አቤት እማ

ዘሀራ፡- ብቻሽን እያወራሽ ነው ደህና ነሽ??

ፈዲላ፡- አዎ እማ ደህና ነኝ አታስቢ ዝም ብዬ ከራሴ ጋር እያወራሁ ነው

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ መልካም ነይ ለማንኛውም ምሳ ቀርቧል

ፈዲላ፡- እሺ መጣሁ እማ ትንሽ ልቆይ

ዘሀራ፡- የለም! ይህ ሳሙኤል የሚባለው ልጅ አንቺን ከማሳመም አልፎ የምግብ ፍላጎትሽንም ዘጋው?

ፈዲላ፡- አይደለም ስለበቃኝ እኮ ነው

ዘሀራ፡- ምን በልተሽ ነው ሚበቃሽ ልጄ ትናንት ቀን ሶስት ማንኪያ ሩዝ የቀመስሽ ኮ ነሽ! ኧረ ተይ ልጄ ራስሽን አትጉጂ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መጣሁ

አለችና እምባዋን ጠራረገች ስለ ሳሙኤል ማሰብና ማሰላሰል ማቆም ያልቻለችው ፈዲላ እስከ ዛሬ ድረስ በልቧ አስቀምጣው በሱ ፍቅር ትሰቃያለች ምክንያቱም በጣም ወዳው ነበር።

ወደ ሳሎንም ገባች

ጀማል(የፈዲላ ወንድም)፡- ይህች ልጅ እስኳሁን ሳሙኤል ላይ ነች እማ? ፊቷ ያስታውቃል

ዘሀራ፡- ተው ጀማል! ዝም በይውና ነይ ተቀመጪ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ እማ ትቸዋለሁ

ዘሀራ፡- ይሄው ቆንጆ አድርጌ ነው ነው የሰራሁት ብይ ልጄ

ፈዲላ፡- እሺ አመሰግናለሁ

ጀማል፡- ፈዲላ እኔ ላንቺ አስቤ እንጂ ለሌላ ነገር አይደለም ..... እንድታውቂው ብዬ ነው።

ፈዲላ፡- እሺ

ጀማል፡- ደሞ ከዚህ ካፊር...

እንዳለ ዘሀራ ከአፉ ቀማችና

ዘሀራ፡- ጀማል ስርአት ይኑርህ ደህና መብላት የጀመረችውን ልጅ አትረብሻት እንደውም እስክትጨርስ መኝታ ቤትህ ሁን ተነስ

ፈዲላ፡- ተይው እማ ሁሌ እንዲህ ስለሆነ ችግር የለውም ለምጄዋለሁ

ዘሀራ፡- ምን እየጠበቅክ ነው...... ተነስ እንጂ???

ጀማል፡- እሺ እሺ ተረጋጉ...ጉድ ኮ ነው ለአንዲት ቃል ወደ መኝታ ቤት መጠለዝ ስልችት ነው ያለኝ! " በማለት እያጉረመረመ ወደ መኝታ ቤቱ ገባ። ፈዲላም ምሳውን ለመብላት እየሞከረች ቢሆንም ብዙ ሊገባላት አልቻለም።

በዚህ ሁኔታ ልቧ የተሰበረው የፈዲላ እናት ሁኔታዋን እያየች እጅጉን ታዝን ነበር።

ፈዲላ፡- ይጣፍጣል እማ በቃኝ

ዘሀራ፡- እንዴ ልጄ ምኑን በላሽ

ፈዲላ፡- እያየሽኝ እማ?

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ አልጫንሽም ግን መኝታ ቤትሽ ከመግባትሽ በፊት ስለሆነ ነገር ላናግርሽ እፈልጋለሁ

ፈዲላ፡- እሺ እማ መልካም ታጥቤ መጣሁ" አለችና ወደ መታጠቢያ ቤት ገብታ ወዲያው ታጥባ መጣች።

ዘሀራ፡- እሺ ልጄ ላናግርሽ ያሰብኩት ነገር እዚህ ቤት ላንቺ ዝም ብሎ መቀመጥ ጥሩ አይደለም ስለዚህ ስራ ነገር ፈልገሽ ቢያንስ አይምሮሽን በሆነ ነገር ላይ ብታጠምጂው መልካም ነው ብዬ አስባለሁ

ፈዲላ፡- ይሻላል እማ እኔ መስራት አልፈልግም " ይህንን ያለችበት ምክንያት ስራውን ጠልታው ሳይሆን አሁን ካለችበት ሁኔታ የተነሳ የመስራትም ሆነ ነቃ የማለት ፍላጎቱ ስላልነበራት ነው።

ዘሀራ፡- አዎን ልጄ ብትወጪ ላንቺ መልካም ነው ደህናና ጥሩ ሁኔታ ላይ እንድትሆኙ ይጠቅምሻል ብትሰሪ ጥሩ ነው ባትፈልጊም ሞክሪው

ፈዲላ፡- እሺ

ዘሀራ፡- በእውነት ልጄ...... እሺ አልሽ

ፈዲላ፡- አዎ እማ ካልሽ እሞክረዋለሁ

ወዲያው ዘሀራ ስልክ አንስታ መደወል ጀመረች

ፈዲላ፡- እ... እማ ማን ጋር ነው ምትደውይው

ዘሀራ፡- አባትሽ ጋር ነ..... ሄሎ ሄሎ

መሀመድ፡- ሄሎ

ዘሀራ፡- ፈዲላ በትላትናው ጉዳይ ተስማምታለች አሁን መፈለግ ጀምር

መሀመድ፡- በእውነት. ..? ማሽ አላህ ማሽ አላህ አሁሁ አግኝላታለሁ ኢንሻላህ

ዘሀራ፡- እሺ መልካም ሰላም ዋል

ፈዲላ፡- ይሄን ያህል አሳስቤያችሁ ነበር ማለት ነው? በጣም ይቅርታ

ዘሀራ፡- ምን ማለትሽ ነው ልጄ ቤተሰቦችሽ ነን

ፈዲላ፡- አይ እንደሱ ለማለት አይደለም ይቅርታ በድጋሚ

ዘሀራ፡- አይ የኔ ልጅ መጥፎ ነገር እንዲነካሽ አልፈልግም አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ በረካ ሁኚ" አለችና የበሉበትን ሰሀን ማነሳሳት ጀመረች።

ይቀጥላል............
http://www.group-telegram.com/br/THESECRETKNOWITFIRST.com

BY THE SECRET KNOW IT FIRST




Share with your friend now:
group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/315

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. "There are several million Russians who can lift their head up from propaganda and try to look for other sources, and I'd say that most look for it on Telegram," he said. On February 27th, Durov posted that Channels were becoming a source of unverified information and that the company lacks the ability to check on their veracity. He urged users to be mistrustful of the things shared on Channels, and initially threatened to block the feature in the countries involved for the length of the war, saying that he didn’t want Telegram to be used to aggravate conflict or incite ethnic hatred. He did, however, walk back this plan when it became clear that they had also become a vital communications tool for Ukrainian officials and citizens to help coordinate their resistance and evacuations. Continuing its crackdown against entities allegedly involved in a front-running scam using messaging app Telegram, Sebi on Thursday carried out search and seizure operations at the premises of eight entities in multiple locations across the country. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content.
from br


Telegram THE SECRET KNOW IT FIRST
FROM American