Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት የሳምንት - ማክሰኞ

ፍሬ አልባ የሆነችው በለስ


"በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው፦ በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች? ብለው ተደነቁ። ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ይሆናል፤ አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። "
ማቴዎስ 21:18-22

ኢየሱስ ክርስቶስ ተርቦ ፍሬን ፍለጋ ወደዛች በለስ ቢቀርብም ፍሬ አላገኘባትም። ስለዚህም ረገማት። ደቀመዛሙርቱም ሲደነቁ፤ በስሙ ምንም ቢለምኑ እንደሚሰጣቸው ቃል ገባላቸው። በስሙ መለመን ማለት ግን በእርሱ ላይ ብቻ መተማመን ነው። ስለእዚህ በስሙ የ10 ሚሊዮን ብር ሎተሪ እንዲደርሰኝ መለመን ማለት ነውን? አይደለም!
በእግዚአብሔር ላይ ብቻ የሚተማመን ሰው ምንጊዜም የሚፀልየው ፀሎት "ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን" ነው። ስለዚህ ክርስቲያኖች ለሰማያዊው ሆነ ለምድራዊው ህይወታቸው ምንም አይነት ፀሎት ሲፀልዪ "የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ" ይላሉ። ሁሉ ሊያደርግልን በሚችል በእግዚአብሔር ላይ ብቻ እምነታችንን እያደረግን ይህንን የሕማማት ጊዜ እናሳልፍ። ይህንንም ማድረግ እንድንችል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይርዳን፤ አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/89
Create:
Last Update:

የሕማማት የሳምንት - ማክሰኞ

ፍሬ አልባ የሆነችው በለስ


"በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው፦ በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች? ብለው ተደነቁ። ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ይሆናል፤ አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። "
ማቴዎስ 21:18-22

ኢየሱስ ክርስቶስ ተርቦ ፍሬን ፍለጋ ወደዛች በለስ ቢቀርብም ፍሬ አላገኘባትም። ስለዚህም ረገማት። ደቀመዛሙርቱም ሲደነቁ፤ በስሙ ምንም ቢለምኑ እንደሚሰጣቸው ቃል ገባላቸው። በስሙ መለመን ማለት ግን በእርሱ ላይ ብቻ መተማመን ነው። ስለእዚህ በስሙ የ10 ሚሊዮን ብር ሎተሪ እንዲደርሰኝ መለመን ማለት ነውን? አይደለም!
በእግዚአብሔር ላይ ብቻ የሚተማመን ሰው ምንጊዜም የሚፀልየው ፀሎት "ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን" ነው። ስለዚህ ክርስቲያኖች ለሰማያዊው ሆነ ለምድራዊው ህይወታቸው ምንም አይነት ፀሎት ሲፀልዪ "የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ" ይላሉ። ሁሉ ሊያደርግልን በሚችል በእግዚአብሔር ላይ ብቻ እምነታችንን እያደረግን ይህንን የሕማማት ጊዜ እናሳልፍ። ይህንንም ማድረግ እንድንችል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይርዳን፤ አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/89

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. "For Telegram, accountability has always been a problem, which is why it was so popular even before the full-scale war with far-right extremists and terrorists from all over the world," she told AFP from her safe house outside the Ukrainian capital. As such, the SC would like to remind investors to always exercise caution when evaluating investment opportunities, especially those promising unrealistically high returns with little or no risk. Investors should also never deposit money into someone’s personal bank account if instructed. As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows. Individual messages can be fully encrypted. But the user has to turn on that function. It's not automatic, as it is on Signal and WhatsApp.
from br


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American