Telegram Group & Telegram Channel
ያጣሁት። ይቅር በለኝ ሚኪ!"
አለ የራሱ ፊት ላይ አፍጥጦ ።ወደ ሚኪ በመመለስ ከሚኪ ጋር ስልክ ተለዋውጦ ከተረጋጋ በኋላ እንደሚደውልለት ነግሮት
ከሆቴሉ በመውጣት ወደ መኪናው ገብቶ ወደ ምኞት በረረ። ከምኞት ጋር አዲስ የተከራዩት ግቢ በር ላይ ሲደርስ ምኞትን
ሲያያት ምን ሊሰማው እንደሚችል ያውቀዋልና ወደ ውስጥ መግባት ፈራ። ለደቂቃዎች አዛው በሀሳብ ሲታመስ ከቆየ በኋላ ከመኪናው ወርዶ ወደ ውስጥ ዘለቀ የተዘጋውን በር በያዘው ቁልፍ ከፍቶ ወደ ቤት ሲገባ ፊልም እያየች የነበረችው ምኞት ብድግ ከማለቷ መሳይ ተንደርድሮ ተጠመጠመባት። ከእቅፉ እንዳትወጣ አጥብቆ እንደያዛት ቆየ ምኞት በሁኔታው ግራ ተጋባች ። በውስጧ በፍቅር አብረን እንሁን ጥያቄው ምላሹ ይቆይ ስላለችው የተረበሸ መስሎ ተሰማት ። እቅፉ ውስጥ እንዳለች እራሱን አዳመጠ። ናርዶስን አሰባት ማድረግ ያለበትን ወሰነ። ውሳኔውን ለመፈፀም ለራሱም ቃል ገባ ለሷ ግን ምንም አላላትም። በንጋታው በጠዋት ከሚኪ ጋር ተገናኝተው ናርዶስ ወዳለችበት
ከአዳስ አበባ 280 ኪሜ በላይ ወደሚርቀው ክፍለ ሀገር በሚቀጥለው ቀን ጥዋት ለመሄድ ቀጠሮ ያዙ።ወደ አንድ የቅርብ ጓደኛው በማምራት ከሚኪ ጋር በተቀጣጠሩበት በተመሳሳይ ሰዓት
ቀጠሮ ያዘ ያን ቀን ቀኑን ሙሉ ምኞትን ሲያጫውታት እና ሲንከባከባት ዋለ።
ማታ ላይ ነገ ጥዋት ከአባቱ ጋር ወደ ክፍለ ሀገረ ለአስፈላጊ ጉዳይ እንደሚሄዱ ነገራትና ተሰነባብተው ወደየ ክፍላቸው ገብተው ተኙ። በጠዋት ሊሄድ ሲነሳ ከሌላኛው ክፍል ድምፅ ሰማ ። ወደ
ማብሰያው ክፍል ሲሄድ ምኞት ቀድማው ተነስታ ቁርስ እያዘጋጀችለት ነበር። እስካሁን የተቆጣጠረውን እንባ ከዚ በላይ ሊገድበው አልቻለም። አነባ.. ምኞት እጅግ በጣም ተረበሸች ። መሳይ ላይ የምታየው ድንገት ስሜታዊ የመሆን ባህሪ ግራ ቢያጋባትም ምን ሆነሀል ብላ አልጠየቀችውም።ቀጣዩን ጥያቄ ፍራቻ።
ከቤት ወጥቶ በሄደ 20 ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ አባቴ ቶሎ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመለስና እኔ ግን እዛ ለጉዳይ እንደሚቆይ ስለነገረኝ ብቻሽን ከምትሆኚ ብዬ እንዲያመጣሽ ጓደኛዬ ጋር ደውዬለታለው ከደቂቃዎች ቡሀላ አንቺ ጋር ይመጣል ተዘጋጂና ጠብቂው ብሎ በስጦታ መልክ ወደ ሰጣት ሞባይል መልዕክት ላከ።
ምኞት መልክቱን እንዳነበበች ለምን እንደሆነ ባይገባትም ሆዷ ኣካባቢ የፍርሀት ስሜት ተሰማት። ቢሆንም መዘጋጀት ጀመረች ስትጨርስ የክላክስ ድምፅ ሰምታ ስትወጣ የመሳይ ጓደኛ ነበር እነ መሳይ ከሄዱ ከደቂቃዎች በኋላ ናርዶስ ከአባቷ ጋር ተደብቃ እምትኖርበት ቤት ደረሱ በሩን ሲያንኳኩ የከፈተችው. እራሳ ነበረች ስታየው ወደ ጀርባዋ ወደቀች መሳይ እሷ ላይ ተደፍቶ ሲያነባ
ሁሉም በሁኔታቸው ማለቀስ ጀመሩ።
ከቆይታ ቡሀላ መሳይ እየነዳ ናርዶስ አጠገቡ ጋቢና ውስጥ ተቀምጣለች ከኋላ ሚኪ እና ፅናት ተቀምጠው ይዟቸው በመውጣት ከአንድ ጭር ካለ ሰፈር ውስጥ ሲደርስ ከአንድ ግቢ በር
ላይ አቆማት ለምን እዛ አምጥቶ እንዳቆማት ከሱ ውጪ የሚያውቅ የለም። ከነሱ ፊት ለፊት ከሩቅ አንዲት መኪና ወደነሱ እየመጣች ነው። የመሳይ መኪና ጋር ከመድረሷ በፊት ራቅ ብላ ቆመች ። የመሲ ጓደኛ የሚነዳት መኪና ነች ውስጥ ደግሞ ምኞት ብቻዋን
ከውኻላ ተቀምጣለች። የመሳይ ጓደኛ ምኞትን " ያውልሽ የመሳይ መኪና እየሄድሽ ጠብቂኝ መኪናዋን አስተካክዬ ላቁማት።" አላት ለምን መጠጋት
እንዳልፈለገ ግራ እየገባት ለመውረድ ተዘጋጀች። መሳይ ሚኪን " ውረድ !" አለው ሚኪ "ለምን? አለ ። "እሺ በለኝና
በሩን ከፍተህ ውረድ" አለው።
"ወርጄ ምን ልስራ?
"ነው ሚኪ ተወው በቃ አትውረድ ከሰከንዶች በኋላ በሩን ከፍተህ
ሳይሆን ገንጥለህ ካልወረድክ መሳይ ምን አለ በለኝ !" አለው። ሚኪም " ይሄ ሰው ምንድነው ሚለው ናርዶሴ ገላግይኝ እንጂ!" ብሏት ቀና ሲል••• ምኞትን ፊት ለፊት ከቆመው መኪና ውስጥ ወርዳ ስትመጣ ተመለከታት። ያቺ ኮንዶሚኒየም ውስጥ ጥሏት የሄደው ምኞት ሳትሆን
መጀመሪያ ፌስ ቡክ ላይ ያያት ውበቷ ልብ የሚንደው ምኞት ከላይ እስከታች መሳይ በገዛላት የሚያምር ልብስ ተሽቀርቅራ እነሱ ወዳሉበት መኪና ስትመጣ ተመለከተ። " ፅናቴ እኔ የማየው ላንቺም እየታየሽ ነው ያቺ የምትመጣው እውነት የኔ ምኞት ነች አለ ፍቅር በገደለው ድምፅ መሳይ አንባው
ግጥም አለ። መሪው ላይ ተደፋ።
ሚኪ የመኪናው በር እንዴት እንደሚከፈት ጠፋበት ለመክፈት ይሞክራል ሳይከፍተው መልሶ ይተወውና ምኞትን ይመለከታል ። የሚኪን ሁኔታ መግለፅ ፍቅርን በአካል ምን እንደሚመስል
የማሳየት ያኽል ይከብድ ነበር። መኪና ውስጥ ፈንጅ ጠምደው በሩን ከቆለፉበት ሰውም በላይ የቱን እንደሚይዝ የቱን እንደሚነካ ቤት በኩል እንደሚወጣ ግራ ገብቶት ሲርበተበት ለተመለከተው ሰው ከምንም በላይ የሚንበረከከው ለፍቅር ብቻ መሆኑን ያረጋግጣል። ምኞት እየቀረበች ነው። በደመነፍስ በሩን ከፍቶ ከመኪናው ወረደ። ቆሞ ሲመለከታት አየችው። አይኖቹ እንባ እንዳዘሉ በፍቅር ፀሀይ በርተው ተመለከተች። በድንጋጤ ባለችበት ቀጥ ብላ ቆመች። ሮጦ በማቀፍ ሽቅብ አንስቷት እንደ እብድ መጮህ ጀመረ።

ከሶስት ወር ቡሀላ••

ለሁለቱ ጥንዶች ባንድ ላይ ድል ያለ ሰርግ ተደገሰ። በዛ ሰርግ ላይ ፅናት እራሷን ስታ ወደቀች ። ለሙሹሮቹ የፅናትን መውደቅ የነገራቸው አልነበረም። ፅናት ከተሻላት ቡሀላ ኢትዬጲያን ለቃ ወደ ሀገረ እንግሊዝ አቀናች። ፅናት በሄደች በሁለተኛው ወር
በመጀመሪያው እሁድ ። ሚኪ ፣ መሳይ፣ ምኞት እና ናርዶስ ወደ አማኑኤል የኧእምሮ ህሙማን

መታከሚያ ሆስፒታል ሰው ለመጠየቅ መጡ። ከሌሎቹ ህሙማን ጋር አልግባባ በማለቱ ለብቻው ተገሎ በአንድ ሰፊ ክፍል ውስጥ እንዲቀመጥ ወደ ተፈረደበት አንድ የአይምሮ ህመምተኛ ( እብድ ) ክፍል እንደደረሱ ወደ መስኮት ተጠግተው ወደ ውስጥ ሲመለከቱ•••
ክፍሉ ሰፊና ባዶ ነው። እክፍሉ ግድግዳ ላይ ሁለት ስዕሎች አሉ። አንደኛው ስዕል የሴት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የወንድ ስዕል ነው። ከስዕሎቹ ፊት ህመምተኛው ቆሟል። የወንዱን ስዕል በቡጢና በቴስታ ይመታል ግንባሩና እጁ ተጋግጧል ። የሴቷን ስዕል እየደጋገመ በፍቅር ይስማል። ወንዱን ሚኪ ሴቷን ፅናቴ እያለ
ይጠራ ነበር ። .................ይሄው ሰው ያው ብሩክ ነበር።
.
.
.
.
🔥****ተፈፀመ******"**🔥

#ታሪኩ ይሄን ይመስላል...



group-telegram.com/bookstorej/285
Create:
Last Update:

ያጣሁት። ይቅር በለኝ ሚኪ!"
አለ የራሱ ፊት ላይ አፍጥጦ ።ወደ ሚኪ በመመለስ ከሚኪ ጋር ስልክ ተለዋውጦ ከተረጋጋ በኋላ እንደሚደውልለት ነግሮት
ከሆቴሉ በመውጣት ወደ መኪናው ገብቶ ወደ ምኞት በረረ። ከምኞት ጋር አዲስ የተከራዩት ግቢ በር ላይ ሲደርስ ምኞትን
ሲያያት ምን ሊሰማው እንደሚችል ያውቀዋልና ወደ ውስጥ መግባት ፈራ። ለደቂቃዎች አዛው በሀሳብ ሲታመስ ከቆየ በኋላ ከመኪናው ወርዶ ወደ ውስጥ ዘለቀ የተዘጋውን በር በያዘው ቁልፍ ከፍቶ ወደ ቤት ሲገባ ፊልም እያየች የነበረችው ምኞት ብድግ ከማለቷ መሳይ ተንደርድሮ ተጠመጠመባት። ከእቅፉ እንዳትወጣ አጥብቆ እንደያዛት ቆየ ምኞት በሁኔታው ግራ ተጋባች ። በውስጧ በፍቅር አብረን እንሁን ጥያቄው ምላሹ ይቆይ ስላለችው የተረበሸ መስሎ ተሰማት ። እቅፉ ውስጥ እንዳለች እራሱን አዳመጠ። ናርዶስን አሰባት ማድረግ ያለበትን ወሰነ። ውሳኔውን ለመፈፀም ለራሱም ቃል ገባ ለሷ ግን ምንም አላላትም። በንጋታው በጠዋት ከሚኪ ጋር ተገናኝተው ናርዶስ ወዳለችበት
ከአዳስ አበባ 280 ኪሜ በላይ ወደሚርቀው ክፍለ ሀገር በሚቀጥለው ቀን ጥዋት ለመሄድ ቀጠሮ ያዙ።ወደ አንድ የቅርብ ጓደኛው በማምራት ከሚኪ ጋር በተቀጣጠሩበት በተመሳሳይ ሰዓት
ቀጠሮ ያዘ ያን ቀን ቀኑን ሙሉ ምኞትን ሲያጫውታት እና ሲንከባከባት ዋለ።
ማታ ላይ ነገ ጥዋት ከአባቱ ጋር ወደ ክፍለ ሀገረ ለአስፈላጊ ጉዳይ እንደሚሄዱ ነገራትና ተሰነባብተው ወደየ ክፍላቸው ገብተው ተኙ። በጠዋት ሊሄድ ሲነሳ ከሌላኛው ክፍል ድምፅ ሰማ ። ወደ
ማብሰያው ክፍል ሲሄድ ምኞት ቀድማው ተነስታ ቁርስ እያዘጋጀችለት ነበር። እስካሁን የተቆጣጠረውን እንባ ከዚ በላይ ሊገድበው አልቻለም። አነባ.. ምኞት እጅግ በጣም ተረበሸች ። መሳይ ላይ የምታየው ድንገት ስሜታዊ የመሆን ባህሪ ግራ ቢያጋባትም ምን ሆነሀል ብላ አልጠየቀችውም።ቀጣዩን ጥያቄ ፍራቻ።
ከቤት ወጥቶ በሄደ 20 ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ አባቴ ቶሎ ወደ አዲስ አበባ እንደሚመለስና እኔ ግን እዛ ለጉዳይ እንደሚቆይ ስለነገረኝ ብቻሽን ከምትሆኚ ብዬ እንዲያመጣሽ ጓደኛዬ ጋር ደውዬለታለው ከደቂቃዎች ቡሀላ አንቺ ጋር ይመጣል ተዘጋጂና ጠብቂው ብሎ በስጦታ መልክ ወደ ሰጣት ሞባይል መልዕክት ላከ።
ምኞት መልክቱን እንዳነበበች ለምን እንደሆነ ባይገባትም ሆዷ ኣካባቢ የፍርሀት ስሜት ተሰማት። ቢሆንም መዘጋጀት ጀመረች ስትጨርስ የክላክስ ድምፅ ሰምታ ስትወጣ የመሳይ ጓደኛ ነበር እነ መሳይ ከሄዱ ከደቂቃዎች በኋላ ናርዶስ ከአባቷ ጋር ተደብቃ እምትኖርበት ቤት ደረሱ በሩን ሲያንኳኩ የከፈተችው. እራሳ ነበረች ስታየው ወደ ጀርባዋ ወደቀች መሳይ እሷ ላይ ተደፍቶ ሲያነባ
ሁሉም በሁኔታቸው ማለቀስ ጀመሩ።
ከቆይታ ቡሀላ መሳይ እየነዳ ናርዶስ አጠገቡ ጋቢና ውስጥ ተቀምጣለች ከኋላ ሚኪ እና ፅናት ተቀምጠው ይዟቸው በመውጣት ከአንድ ጭር ካለ ሰፈር ውስጥ ሲደርስ ከአንድ ግቢ በር
ላይ አቆማት ለምን እዛ አምጥቶ እንዳቆማት ከሱ ውጪ የሚያውቅ የለም። ከነሱ ፊት ለፊት ከሩቅ አንዲት መኪና ወደነሱ እየመጣች ነው። የመሳይ መኪና ጋር ከመድረሷ በፊት ራቅ ብላ ቆመች ። የመሲ ጓደኛ የሚነዳት መኪና ነች ውስጥ ደግሞ ምኞት ብቻዋን
ከውኻላ ተቀምጣለች። የመሳይ ጓደኛ ምኞትን " ያውልሽ የመሳይ መኪና እየሄድሽ ጠብቂኝ መኪናዋን አስተካክዬ ላቁማት።" አላት ለምን መጠጋት
እንዳልፈለገ ግራ እየገባት ለመውረድ ተዘጋጀች። መሳይ ሚኪን " ውረድ !" አለው ሚኪ "ለምን? አለ ። "እሺ በለኝና
በሩን ከፍተህ ውረድ" አለው።
"ወርጄ ምን ልስራ?
"ነው ሚኪ ተወው በቃ አትውረድ ከሰከንዶች በኋላ በሩን ከፍተህ
ሳይሆን ገንጥለህ ካልወረድክ መሳይ ምን አለ በለኝ !" አለው። ሚኪም " ይሄ ሰው ምንድነው ሚለው ናርዶሴ ገላግይኝ እንጂ!" ብሏት ቀና ሲል••• ምኞትን ፊት ለፊት ከቆመው መኪና ውስጥ ወርዳ ስትመጣ ተመለከታት። ያቺ ኮንዶሚኒየም ውስጥ ጥሏት የሄደው ምኞት ሳትሆን
መጀመሪያ ፌስ ቡክ ላይ ያያት ውበቷ ልብ የሚንደው ምኞት ከላይ እስከታች መሳይ በገዛላት የሚያምር ልብስ ተሽቀርቅራ እነሱ ወዳሉበት መኪና ስትመጣ ተመለከተ። " ፅናቴ እኔ የማየው ላንቺም እየታየሽ ነው ያቺ የምትመጣው እውነት የኔ ምኞት ነች አለ ፍቅር በገደለው ድምፅ መሳይ አንባው
ግጥም አለ። መሪው ላይ ተደፋ።
ሚኪ የመኪናው በር እንዴት እንደሚከፈት ጠፋበት ለመክፈት ይሞክራል ሳይከፍተው መልሶ ይተወውና ምኞትን ይመለከታል ። የሚኪን ሁኔታ መግለፅ ፍቅርን በአካል ምን እንደሚመስል
የማሳየት ያኽል ይከብድ ነበር። መኪና ውስጥ ፈንጅ ጠምደው በሩን ከቆለፉበት ሰውም በላይ የቱን እንደሚይዝ የቱን እንደሚነካ ቤት በኩል እንደሚወጣ ግራ ገብቶት ሲርበተበት ለተመለከተው ሰው ከምንም በላይ የሚንበረከከው ለፍቅር ብቻ መሆኑን ያረጋግጣል። ምኞት እየቀረበች ነው። በደመነፍስ በሩን ከፍቶ ከመኪናው ወረደ። ቆሞ ሲመለከታት አየችው። አይኖቹ እንባ እንዳዘሉ በፍቅር ፀሀይ በርተው ተመለከተች። በድንጋጤ ባለችበት ቀጥ ብላ ቆመች። ሮጦ በማቀፍ ሽቅብ አንስቷት እንደ እብድ መጮህ ጀመረ።

ከሶስት ወር ቡሀላ••

ለሁለቱ ጥንዶች ባንድ ላይ ድል ያለ ሰርግ ተደገሰ። በዛ ሰርግ ላይ ፅናት እራሷን ስታ ወደቀች ። ለሙሹሮቹ የፅናትን መውደቅ የነገራቸው አልነበረም። ፅናት ከተሻላት ቡሀላ ኢትዬጲያን ለቃ ወደ ሀገረ እንግሊዝ አቀናች። ፅናት በሄደች በሁለተኛው ወር
በመጀመሪያው እሁድ ። ሚኪ ፣ መሳይ፣ ምኞት እና ናርዶስ ወደ አማኑኤል የኧእምሮ ህሙማን

መታከሚያ ሆስፒታል ሰው ለመጠየቅ መጡ። ከሌሎቹ ህሙማን ጋር አልግባባ በማለቱ ለብቻው ተገሎ በአንድ ሰፊ ክፍል ውስጥ እንዲቀመጥ ወደ ተፈረደበት አንድ የአይምሮ ህመምተኛ ( እብድ ) ክፍል እንደደረሱ ወደ መስኮት ተጠግተው ወደ ውስጥ ሲመለከቱ•••
ክፍሉ ሰፊና ባዶ ነው። እክፍሉ ግድግዳ ላይ ሁለት ስዕሎች አሉ። አንደኛው ስዕል የሴት ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የወንድ ስዕል ነው። ከስዕሎቹ ፊት ህመምተኛው ቆሟል። የወንዱን ስዕል በቡጢና በቴስታ ይመታል ግንባሩና እጁ ተጋግጧል ። የሴቷን ስዕል እየደጋገመ በፍቅር ይስማል። ወንዱን ሚኪ ሴቷን ፅናቴ እያለ
ይጠራ ነበር ። .................ይሄው ሰው ያው ብሩክ ነበር።
.
.
.
.
🔥****ተፈፀመ******"**🔥

#ታሪኩ ይሄን ይመስላል...

BY Book store


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/bookstorej/285

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Right now the digital security needs of Russians and Ukrainians are very different, and they lead to very different caveats about how to mitigate the risks associated with using Telegram. For Ukrainians in Ukraine, whose physical safety is at risk because they are in a war zone, digital security is probably not their highest priority. They may value access to news and communication with their loved ones over making sure that all of their communications are encrypted in such a manner that they are indecipherable to Telegram, its employees, or governments with court orders. Russians and Ukrainians are both prolific users of Telegram. They rely on the app for channels that act as newsfeeds, group chats (both public and private), and one-to-one communication. Since the Russian invasion of Ukraine, Telegram has remained an important lifeline for both Russians and Ukrainians, as a way of staying aware of the latest news and keeping in touch with loved ones. Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. Just days after Russia invaded Ukraine, Durov wrote that Telegram was "increasingly becoming a source of unverified information," and he worried about the app being used to "incite ethnic hatred."
from br


Telegram Book store
FROM American