Telegram Group & Telegram Channel
በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡



group-telegram.com/AAEQOCAA/6461
Create:
Last Update:

በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6461

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects. Russian President Vladimir Putin launched Russia's invasion of Ukraine in the early-morning hours of February 24, targeting several key cities with military strikes. Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off.
from ca


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American