Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት የሳምንት - ማክሰኞ

ፍሬ አልባ የሆነችው በለስ


"በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው፦ በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች? ብለው ተደነቁ። ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ይሆናል፤ አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። "
ማቴዎስ 21:18-22

ኢየሱስ ክርስቶስ ተርቦ ፍሬን ፍለጋ ወደዛች በለስ ቢቀርብም ፍሬ አላገኘባትም። ስለዚህም ረገማት። ደቀመዛሙርቱም ሲደነቁ፤ በስሙ ምንም ቢለምኑ እንደሚሰጣቸው ቃል ገባላቸው። በስሙ መለመን ማለት ግን በእርሱ ላይ ብቻ መተማመን ነው። ስለእዚህ በስሙ የ10 ሚሊዮን ብር ሎተሪ እንዲደርሰኝ መለመን ማለት ነውን? አይደለም!
በእግዚአብሔር ላይ ብቻ የሚተማመን ሰው ምንጊዜም የሚፀልየው ፀሎት "ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን" ነው። ስለዚህ ክርስቲያኖች ለሰማያዊው ሆነ ለምድራዊው ህይወታቸው ምንም አይነት ፀሎት ሲፀልዪ "የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ" ይላሉ። ሁሉ ሊያደርግልን በሚችል በእግዚአብሔር ላይ ብቻ እምነታችንን እያደረግን ይህንን የሕማማት ጊዜ እናሳልፍ። ይህንንም ማድረግ እንድንችል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይርዳን፤ አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/89
Create:
Last Update:

የሕማማት የሳምንት - ማክሰኞ

ፍሬ አልባ የሆነችው በለስ


"በማለዳም ወደ ከተማ ሲመለስ ተራበ። በመንገድም አጠገብ በለስ አይቶ ወደ እርስዋ መጣ፤ ከቅጠልም ብቻ በቀር ምንም አላገኘባትምና፦ ለዘላለሙ ፍሬ አይገኝብሽ አላት። በለሲቱም ያንጊዜውን ደረቀች። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው፦ በለሲቱ ያንጊዜውን እንዴት ደረቀች? ብለው ተደነቁ። ኢየሱስም መልሶ፦ እውነት እላችኋለሁ፥ እምነት ቢኖራችሁ ባትጠራጠሩም፥ በበለሲቱ እንደ ሆነባት ብቻ አታደርጉም፤ ነገር ግን ይህን ተራራ እንኳ፦ ተነቅለህ ወደ ባሕር ተወርወር ብትሉት ይሆናል፤ አምናችሁም በጸሎት የምትለምኑትን ሁሉ ትቀበላላችሁ አላቸው። "
ማቴዎስ 21:18-22

ኢየሱስ ክርስቶስ ተርቦ ፍሬን ፍለጋ ወደዛች በለስ ቢቀርብም ፍሬ አላገኘባትም። ስለዚህም ረገማት። ደቀመዛሙርቱም ሲደነቁ፤ በስሙ ምንም ቢለምኑ እንደሚሰጣቸው ቃል ገባላቸው። በስሙ መለመን ማለት ግን በእርሱ ላይ ብቻ መተማመን ነው። ስለእዚህ በስሙ የ10 ሚሊዮን ብር ሎተሪ እንዲደርሰኝ መለመን ማለት ነውን? አይደለም!
በእግዚአብሔር ላይ ብቻ የሚተማመን ሰው ምንጊዜም የሚፀልየው ፀሎት "ፈቃድህ በሰማይ እንደ ሆነች እንዲሁም በምድር ትሁን" ነው። ስለዚህ ክርስቲያኖች ለሰማያዊው ሆነ ለምድራዊው ህይወታቸው ምንም አይነት ፀሎት ሲፀልዪ "የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ" ይላሉ። ሁሉ ሊያደርግልን በሚችል በእግዚአብሔር ላይ ብቻ እምነታችንን እያደረግን ይህንን የሕማማት ጊዜ እናሳልፍ። ይህንንም ማድረግ እንድንችል እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ይርዳን፤ አሜን!

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/89

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Unlike Silicon Valley giants such as Facebook and Twitter, which run very public anti-disinformation programs, Brooking said: "Telegram is famously lax or absent in its content moderation policy." "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. Telegram was co-founded by Pavel and Nikolai Durov, the brothers who had previously created VKontakte. VK is Russia’s equivalent of Facebook, a social network used for public and private messaging, audio and video sharing as well as online gaming. In January, SimpleWeb reported that VK was Russia’s fourth most-visited website, after Yandex, YouTube and Google’s Russian-language homepage. In 2016, Forbes’ Michael Solomon described Pavel Durov (pictured, below) as the “Mark Zuckerberg of Russia.” Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. In addition, Telegram's architecture limits the ability to slow the spread of false information: the lack of a central public feed, and the fact that comments are easily disabled in channels, reduce the space for public pushback.
from ca


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American