Telegram Group & Telegram Channel
አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/12
Create:
Last Update:

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/12

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

These administrators had built substantial positions in these scrips prior to the circulation of recommendations and offloaded their positions subsequent to rise in price of these scrips, making significant profits at the expense of unsuspecting investors, Sebi noted. In 2018, Russia banned Telegram although it reversed the prohibition two years later. On Feb. 27, however, he admitted from his Russian-language account that "Telegram channels are increasingly becoming a source of unverified information related to Ukrainian events." Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. As a result, the pandemic saw many newcomers to Telegram, including prominent anti-vaccine activists who used the app's hands-off approach to share false information on shots, a study from the Institute for Strategic Dialogue shows.
from cn


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American