Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤ ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡ የአልገባችሁ ነገር ወይም…
OPEN PLATFORM 😍

በቀጣይ ዓመት በምንሰራቸው ስራዎች ላይ መሳተፍ እንድትችሉ የምዝገባ ያወጣን ሲሆን በዚህ ዙር የተመዘገባቹ አራት ሰዎች ስትሆኑ ስማችሁን ከዚህ በታች አስቀምጠናል ፡ ሁሌም ታግሳችሁን አብራችሁን ስለሆናችሁ እና ምዝባውን በተገቢ መንገድ ስላደረጋችሁ ከልብ እናመሰግናለን ፤

በአካል ለአራታችሁ ምዘና እንድታደርጉ የማንጠራ ሲሆን ጣዝማ እና ኦፕን ፕላትፎርም በአሉዋቸው ሌሎች የመመልመያ መድኮች ከምንመዝናቸው ተመልማዩች ጋር አብረን የምንጠራችሁ እንደሚሆን እናሳውቃለን ፤

ልብ እንድትሉ የምንወደው ስራውን አዲስ አበባ መጥታችሁ መስራት እስከቻላችሁ ድረስ በዚህ መድረክ መጠቀም ትችላላች ፤

ታዲያ መቼ ነው የምንጠራችሁ ፤ 🧐
፳፩ ግንቦት ፳፼፲፭ ዓ.ም ጀምሮ በስልክ አድራሻችሁ ከተመደባችሁባቸው የስራ ክፍሎች የሚደወልላችሁ ይሆናል ፤

ክፍያ በፍጹም አንጠይቅም ማንኛውም የኦፕን ፕላትፎርም ሰራተኛ ክፍያ እንድትከፍሉ ከጠየቃችሁ በውስጥ መስመር አሳውቁን ፤

ምዝገባውን ያደረጋችሁ ፤ 💐

፩- አለማየሁ ግዛው ውቃዉ ፤

፪- ሰላም ታፈሠ አበበ ፤

፫- መሰረት ብርሃኑ ሐይሌ ፤

፬- ኢዮብ ድሪባ ጫላ ፤

ለምንድን ነው የምትጠሩት ? ፤ 💼 👜

የምንጠራችሁ በቀጥታ ስራ እንድትጀምሩ ሲሆን ፡ በሚሰጣችሁ ስራ ላይ የምታሳዩት የስራ ብቃት ፣ በመገምገም ከጣዝማ ጋር ቋሚ ሆናችሁ እንድተሰሩ ለማድረግ ነው ፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቸሁሃለው፡፡ ❤️

ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን : በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform

@openplatforms



group-telegram.com/openplatforms/268
Create:
Last Update:

OPEN PLATFORM 😍

በቀጣይ ዓመት በምንሰራቸው ስራዎች ላይ መሳተፍ እንድትችሉ የምዝገባ ያወጣን ሲሆን በዚህ ዙር የተመዘገባቹ አራት ሰዎች ስትሆኑ ስማችሁን ከዚህ በታች አስቀምጠናል ፡ ሁሌም ታግሳችሁን አብራችሁን ስለሆናችሁ እና ምዝባውን በተገቢ መንገድ ስላደረጋችሁ ከልብ እናመሰግናለን ፤

በአካል ለአራታችሁ ምዘና እንድታደርጉ የማንጠራ ሲሆን ጣዝማ እና ኦፕን ፕላትፎርም በአሉዋቸው ሌሎች የመመልመያ መድኮች ከምንመዝናቸው ተመልማዩች ጋር አብረን የምንጠራችሁ እንደሚሆን እናሳውቃለን ፤

ልብ እንድትሉ የምንወደው ስራውን አዲስ አበባ መጥታችሁ መስራት እስከቻላችሁ ድረስ በዚህ መድረክ መጠቀም ትችላላች ፤

ታዲያ መቼ ነው የምንጠራችሁ ፤ 🧐
፳፩ ግንቦት ፳፼፲፭ ዓ.ም ጀምሮ በስልክ አድራሻችሁ ከተመደባችሁባቸው የስራ ክፍሎች የሚደወልላችሁ ይሆናል ፤

ክፍያ በፍጹም አንጠይቅም ማንኛውም የኦፕን ፕላትፎርም ሰራተኛ ክፍያ እንድትከፍሉ ከጠየቃችሁ በውስጥ መስመር አሳውቁን ፤

ምዝገባውን ያደረጋችሁ ፤ 💐

፩- አለማየሁ ግዛው ውቃዉ ፤

፪- ሰላም ታፈሠ አበበ ፤

፫- መሰረት ብርሃኑ ሐይሌ ፤

፬- ኢዮብ ድሪባ ጫላ ፤

ለምንድን ነው የምትጠሩት ? ፤ 💼 👜

የምንጠራችሁ በቀጥታ ስራ እንድትጀምሩ ሲሆን ፡ በሚሰጣችሁ ስራ ላይ የምታሳዩት የስራ ብቃት ፣ በመገምገም ከጣዝማ ጋር ቋሚ ሆናችሁ እንድተሰሩ ለማድረግ ነው ፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቸሁሃለው፡፡ ❤️

ያልገባችሁ ነገር ካለ በውስጥ ጠይቁን : በውስጥ ለማውራት በድምጽ ብቻ 👉 @tplatform

@openplatforms

BY OPEN PLATFORM




Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/268

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can." The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels. On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands. Update March 8, 2022: EFF has clarified that Channels and Groups are not fully encrypted, end-to-end, updated our post to link to Telegram’s FAQ for Cloud and Secret chats, updated to clarify that auto-delete is available for group and channel admins, and added some additional links. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon."
from cn


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American