Telegram Group & Telegram Channel
እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/33
Create:
Last Update:

እንዳያመልጠኝ እያሉ ተጠንቅቀው ሲሄዱ ሲሄዱ ኪሎው እየጨመረ መጣ!!
በእየ አምስት ደቂቃው ሲሄዱ ኪሎው ይጨምራል ፣ ሲያዝሉት አንድ አርባ ኪሎ ነበር አሁን ደግሞ ሰባ ሆነ ፣ ሰማንያ ሆነ፣ ዘጠና ሆነ ፣ መቶ ሆነ 160 ሆነ እንዴ! አሁን መራመድ አቃታቸው እና መሬት ጋር አወረዱት እና አንተ ሰውየ ! እንዴት ነው ነገሩ ? በጣም ከበድከኝ ፣ ቅድም እና አሁን አንድ አይደለህም ። ከብደኸኛል ግደለም !!ይመጣል ይገለጣል የተባለው እግዚአብሔር አንተ ትሆን አሉት።አወ አባታችን ሁሉም እያየኝ ትቶኝ አለፈ እርሰዎ ግን አገኙኝ ፣ አቀፉኝ እግዚአብሔር ማለት እኔ ነኝ ብሎ ተሰወረ።


እናም ወዳጆቻችን ሆይ እግዚአብሔርን ማግኝት ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለማወቅ እግዚአብሔር ማነው ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል 👉እግዚአብሔር ማለት የተቸገረ ሰው ነው፤
👉እግዚአብሔር ማለት መንገድ የሚያሻግረው ያጣ አይነ ስውር ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ከስራው የተፈናቀለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ያለ በደሉ ታስሮ በእየ እስር ቤቱ ያለ ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ተምሮ እንዳልተማረ ሆኖ የሰው ፊት የሚገርፈው ማለት ነው።
👉እግዚአብሔር ማለት ድግሪውን እና ድፕሎማውን እስኪይዝ ድረስ የስራ እድል አጥቶ ዛሬም የቤተሰብ ሸክም ሆኖ መግቢያ ቀዳዳው የጠፋው ነው።
እግዚአብሔር ማለት 👉እንዳይለምን ያፈረ እንዳይሰራ የደከመ ፣ እጅ የተቆረጠ ፣ መብላት እየፈለገ የራበው ሰው ነው ።

እናም ወዳጄ ሆይ እግዚአብሔርን እንዲታገኘው ከድሆች ሆድ ውስጥ ባንክ ቤት 👈 ክፈት።

በዚች በጭንቅ ጊዜ በርህን ዘግተህ ተቀመጥ ተብሏል !
አደራ ጎተራህን ሞልተህ ፣ ገንዘብህን ባንክ ቤት አስቀምጠህ ፣ ቤትህ ውስጥ እንደፈለክ እየበላህ ፣ ድሃው ጎረቤትህ ስጠኝ እስኪልህ አትጠብቅ ፣ በርሃብ ከሞተ በኋላ ለመቅበር ከመሄድ አስቀድመህ በህሌናህ አስበው በቤትህ ከቤተሰብህ ጋር ሸሽገው ።

እግዚአብሔርን ማየት ይህ ነው። ሁላችንንም ለማየት ያብቃን አሜን ፫


ይችን ጹሁፍ share 👈ብታደርጉ የብዙዎችን መልካም ፍቃድ ትጠይቁባታላችሁ
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/33

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. "Markets were cheering this economic recovery and return to strong economic growth, but the cheers will turn to tears if the inflation outbreak pushes businesses and consumers to the brink of recession," he added. The message was not authentic, with the real Zelenskiy soon denying the claim on his official Telegram channel, but the incident highlighted a major problem: disinformation quickly spreads unchecked on the encrypted app. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. "There is a significant risk of insider threat or hacking of Telegram systems that could expose all of these chats to the Russian government," said Eva Galperin with the Electronic Frontier Foundation, which has called for Telegram to improve its privacy practices.
from cn


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American