Telegram Group & Telegram Channel
አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/12
Create:
Last Update:

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/12

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. The Russian invasion of Ukraine has been a driving force in markets for the past few weeks. Either way, Durov says that he withdrew his resignation but that he was ousted from his company anyway. Subsequently, control of the company was reportedly handed to oligarchs Alisher Usmanov and Igor Sechin, both allegedly close associates of Russian leader Vladimir Putin. Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more.
from de


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American