Telegram Group & Telegram Channel
​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu



group-telegram.com/theonlytruth1/30
Create:
Last Update:

​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/30

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. "The inflation fire was already hot and now with war-driven inflation added to the mix, it will grow even hotter, setting off a scramble by the world’s central banks to pull back their stimulus earlier than expected," Chris Rupkey, chief economist at FWDBONDS, wrote in an email. "A spike in inflation rates has preceded economic recessions historically and this time prices have soared to levels that once again pose a threat to growth." A Russian Telegram channel with over 700,000 followers is spreading disinformation about Russia's invasion of Ukraine under the guise of providing "objective information" and fact-checking fake news. Its influence extends beyond the platform, with major Russian publications, government officials, and journalists citing the page's posts. The fake Zelenskiy account reached 20,000 followers on Telegram before it was shut down, a remedial action that experts say is all too rare. Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read."
from de


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American