Telegram Group & Telegram Channel
. . . 'ጠናናነቱን' የሚያሳብቁ አይኖቹን እያየው

.....የኔ ፍቅር ታፈቅረኛለህ? እንዲያዘንብልኝ አንዴ የፀሐይዋን መጥለቅ ደግሞ ዘወር ብዬ ካፊያውን እየናፈቅኩ!

........እሱ ዝም... ጭጭ።

ቆይ!! ቃል ማውጣት ስራ ይሆናል? ለእሱማ ጥንብ የሆነበትን ሸክም የሚያራግፍበት ቀሊል የሚጠብቅ ነው የሚመስለው. ... በጣም ይከብደዋል።

....... እ? <የኔ ፍቅር ምን ያህል ታፈቅረኛለህ?> ለወጥ ሳደርግ ይመልስልኝ ይመስል...... የአጠያየቄ አይነት ሁልቆ መሳፍርት የለሁም። ...... ጥያቄ ጎጆዋን እንደቀለሰችብኝ መልስ ደሞ ደጅ ታስጠናኛለች።

.... ማሬ! እስኪ << አፈቅርሻለው >>በለኝ አልኩት እየተልመጠመጥኩ..... ምን አለ አፈንድቶት ቢገላግለኝ የጥያቄ መዝገበ ቃላቴ እኮ ታዘበኝ።

.....ለሽርደዳ ለሽርደዳማ ማንም አይችለውም። ..... ከንፋስ የፈጠነ፣ ከእስትንፋስ የቀረበ ነው። ............ 'በእግረ ደረቅነቴ' ላይ ሲያሽሞጥጥ የሚቀድመው የለም። ምን እሱ ብቻ መዘባበቻ ሲያደርገኝ የአለም ቃላት፣ ዓረፍተነገር፣ አንቀፅ ቀለበት ያሰሩለት ነው የሚመስሉት!!

... ''ለምን አይመልስልኝም?" ቃላት ማውጣት ይከብዳል? ያውም የሰለለ ድምፁን ከእሬት ስልቱ ጋር አዋህዶት ሊያቀርብልኝ

ግን! እኮ ያንን ቃል እወደዋለው እንደተፈታች እንቦሳ ያስፈነድቀኛል።

. . . ፈለግ የወረረውን ጣቱን ፈርሱ ላይ እያንሸራሸረ፣ አልፎ አልፎ እጆቹን ጉሹ በሸሸው አናቱ ላይ ችፍ ያለሁን ላቦቱን እየጠረገ፣ ልማደኛ ጥፍሩን ጭጉኝ በወረሰው ጢሙ ወጋ ወጋ እያደረገ፣ ....እንደ ማስቲካ አላምጦ ጣዕሙ ሲያልቅ ለሚተፋው ቃል ለምንስ እጨነቃለው?

. . . 'ስጋ' የሆነውን 'ቃል' እንኳን የገዛ ወገኖቹ አልተቀበሉትም። "ሰምና ወርቅ" ሲያወጡለት ስንክልክል ብለዋል። ...'የፍጥረትን ሩጫ' የሚያቃጥለው 'ዓረፍተ ነገር' በየጉራንጉሩ እንደ ጭቃ ይለጣጠፉበታል። <አንደበት ዓመፀኛ አለም ነው> ያሻው ፍቅርን ይገድልበታል። የገደለውን ይቀብርበታል። ታዲያ! ለዚ ቃል ነው ደጅ የሚያስጠናኝ? 'የህልም እንጀራ' አሳቅፎ የሚያንከራትተኝ!

.....'ያላበጀውን ፍቅር' በፊደሉ ቢራቀቅበት ምን አለ? ለእሱ ''ማርጃ'' ለእኔ ''የምስራች'' የሆነውን ቢነግረኝ ምን ቸግሮት?

.....<ሀሞቴ ፈሷል> ግን! የመጨረሻ ቃሌን አቀበልኩት

<<የእኔ ውድ በጣም አፈቅርሃለው!>> ጥያቄ አልነበረም። ምላሽም አይሻም!

. . . 'የበጨጨ' አልፎ አልፎ ጥጋ ጥጉን እንደ 'ዳመና' ጥቁር ያጠላበትን ጥርሱን ብልጭ አድርጎ እንደወትሮው በመሰሪ አይኖቹ 'ሴሰኛ' አስተያየቱን መርቆልኝ ..... የአምስት ወር ህፃን ይመስል እየዳኸ በሚንፏቀቁ ቃላቶች

<<አ..ላ...ፈ...ቅ...ርሽም>> አለኝ! ቦምቡን አፈነዳው። ስብርባሪው አልጎዳኝም። እንደሁም በተቃራኒው. . .

.... "ነፍሴ ሃሴት አደረገች". . . "ጮቤ ረገጥኩ". . . "ቦረቅኩ"!
<ውሃ እንደተጠማ ደርቆ መሰነጣጠቅ የጀመረው ተስፋዬ ረሰረሰልኝ> ... ቃሉ ለኔ ኃይል አለው። "ሳይፈቀሩ ማፍቀር ድሌ ነው"። "ምላሽ የሌለው መውደድ የሰባ ፍሪዳ ጮማዬ ነው" ።

አርያም ተስፋዬ (2013)



group-telegram.com/yabsiratesfaye/110
Create:
Last Update:

. . . 'ጠናናነቱን' የሚያሳብቁ አይኖቹን እያየው

.....የኔ ፍቅር ታፈቅረኛለህ? እንዲያዘንብልኝ አንዴ የፀሐይዋን መጥለቅ ደግሞ ዘወር ብዬ ካፊያውን እየናፈቅኩ!

........እሱ ዝም... ጭጭ።

ቆይ!! ቃል ማውጣት ስራ ይሆናል? ለእሱማ ጥንብ የሆነበትን ሸክም የሚያራግፍበት ቀሊል የሚጠብቅ ነው የሚመስለው. ... በጣም ይከብደዋል።

....... እ? <የኔ ፍቅር ምን ያህል ታፈቅረኛለህ?> ለወጥ ሳደርግ ይመልስልኝ ይመስል...... የአጠያየቄ አይነት ሁልቆ መሳፍርት የለሁም። ...... ጥያቄ ጎጆዋን እንደቀለሰችብኝ መልስ ደሞ ደጅ ታስጠናኛለች።

.... ማሬ! እስኪ << አፈቅርሻለው >>በለኝ አልኩት እየተልመጠመጥኩ..... ምን አለ አፈንድቶት ቢገላግለኝ የጥያቄ መዝገበ ቃላቴ እኮ ታዘበኝ።

.....ለሽርደዳ ለሽርደዳማ ማንም አይችለውም። ..... ከንፋስ የፈጠነ፣ ከእስትንፋስ የቀረበ ነው። ............ 'በእግረ ደረቅነቴ' ላይ ሲያሽሞጥጥ የሚቀድመው የለም። ምን እሱ ብቻ መዘባበቻ ሲያደርገኝ የአለም ቃላት፣ ዓረፍተነገር፣ አንቀፅ ቀለበት ያሰሩለት ነው የሚመስሉት!!

... ''ለምን አይመልስልኝም?" ቃላት ማውጣት ይከብዳል? ያውም የሰለለ ድምፁን ከእሬት ስልቱ ጋር አዋህዶት ሊያቀርብልኝ

ግን! እኮ ያንን ቃል እወደዋለው እንደተፈታች እንቦሳ ያስፈነድቀኛል።

. . . ፈለግ የወረረውን ጣቱን ፈርሱ ላይ እያንሸራሸረ፣ አልፎ አልፎ እጆቹን ጉሹ በሸሸው አናቱ ላይ ችፍ ያለሁን ላቦቱን እየጠረገ፣ ልማደኛ ጥፍሩን ጭጉኝ በወረሰው ጢሙ ወጋ ወጋ እያደረገ፣ ....እንደ ማስቲካ አላምጦ ጣዕሙ ሲያልቅ ለሚተፋው ቃል ለምንስ እጨነቃለው?

. . . 'ስጋ' የሆነውን 'ቃል' እንኳን የገዛ ወገኖቹ አልተቀበሉትም። "ሰምና ወርቅ" ሲያወጡለት ስንክልክል ብለዋል። ...'የፍጥረትን ሩጫ' የሚያቃጥለው 'ዓረፍተ ነገር' በየጉራንጉሩ እንደ ጭቃ ይለጣጠፉበታል። <አንደበት ዓመፀኛ አለም ነው> ያሻው ፍቅርን ይገድልበታል። የገደለውን ይቀብርበታል። ታዲያ! ለዚ ቃል ነው ደጅ የሚያስጠናኝ? 'የህልም እንጀራ' አሳቅፎ የሚያንከራትተኝ!

.....'ያላበጀውን ፍቅር' በፊደሉ ቢራቀቅበት ምን አለ? ለእሱ ''ማርጃ'' ለእኔ ''የምስራች'' የሆነውን ቢነግረኝ ምን ቸግሮት?

.....<ሀሞቴ ፈሷል> ግን! የመጨረሻ ቃሌን አቀበልኩት

<<የእኔ ውድ በጣም አፈቅርሃለው!>> ጥያቄ አልነበረም። ምላሽም አይሻም!

. . . 'የበጨጨ' አልፎ አልፎ ጥጋ ጥጉን እንደ 'ዳመና' ጥቁር ያጠላበትን ጥርሱን ብልጭ አድርጎ እንደወትሮው በመሰሪ አይኖቹ 'ሴሰኛ' አስተያየቱን መርቆልኝ ..... የአምስት ወር ህፃን ይመስል እየዳኸ በሚንፏቀቁ ቃላቶች

<<አ..ላ...ፈ...ቅ...ርሽም>> አለኝ! ቦምቡን አፈነዳው። ስብርባሪው አልጎዳኝም። እንደሁም በተቃራኒው. . .

.... "ነፍሴ ሃሴት አደረገች". . . "ጮቤ ረገጥኩ". . . "ቦረቅኩ"!
<ውሃ እንደተጠማ ደርቆ መሰነጣጠቅ የጀመረው ተስፋዬ ረሰረሰልኝ> ... ቃሉ ለኔ ኃይል አለው። "ሳይፈቀሩ ማፍቀር ድሌ ነው"። "ምላሽ የሌለው መውደድ የሰባ ፍሪዳ ጮማዬ ነው" ።

አርያም ተስፋዬ (2013)

BY አርያም - ARYAM

❌Photos not found?❌Click here to update cache.


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/yabsiratesfaye/110

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The news also helped traders look past another report showing decades-high inflation and shake off some of the volatility from recent sessions. The Bureau of Labor Statistics' February Consumer Price Index (CPI) this week showed another surge in prices even before Russia escalated its attacks in Ukraine. The headline CPI — soaring 7.9% over last year — underscored the sticky inflationary pressures reverberating across the U.S. economy, with everything from groceries to rents and airline fares getting more expensive for everyday consumers. These entities are reportedly operating nine Telegram channels with more than five million subscribers to whom they were making recommendations on selected listed scrips. Such recommendations induced the investors to deal in the said scrips, thereby creating artificial volume and price rise. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. Meanwhile, a completely redesigned attachment menu appears when sending multiple photos or vides. Users can tap "X selected" (X being the number of items) at the top of the panel to preview how the album will look in the chat when it's sent, as well as rearrange or remove selected media. Soloviev also promoted the channel in a post he shared on his own Telegram, which has 580,000 followers. The post recommended his viewers subscribe to "War on Fakes" in a time of fake news.
from de


Telegram አርያም - ARYAM
FROM American