Telegram Group & Telegram Channel
አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/12
Create:
Last Update:

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በውጪ ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ተዘጋጅቷል።

አዲሱ ስርዓተ ትምህርት 30 ከመቶ በተለያዩ ሀገራት ሙሁራን 70 ከመቶ ደግሞ በሀገር ውስጥ ሙሁራን ጥራቱ ተረጋገጦ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት እንደሆነ ትምህርት ሚኒስተር የስርዓተ ትምሀርት ዝግጅትና ትግበራ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ገለጹ።

ከነሀሴ 5-7/2013 ዓ.ም ድረስ በአርባ ምንጭ ማዕከል የመማሪያ ማስተማሪያ መጽሓፍት ዝግጅት ላይ ሲሰጥ በነበረው ስልጠና ማጠቃለያ ላይ ከተሳታፊዎች ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ዳይሬክተሯ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በአለም አቀፍ ጨረታ የካብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ተወዳድሮ በማሸነፍ የአዲሱን ስርዓተ ትምህርት ጥራት ያረጋገጠ ጥናት አካሂዶ ሰነድ ሰጥቶናል ሲሉም ነው በዚህ ወቅት የገለጹት።

ይህ ስርዓተ ትምህርት እንደባለፉት ጊዜያት ቀጥታ ከውጭ ሀገራት የተቀዳ ሳይሆን የሀገር በቀል እውቀቶች አካቶ የተዘጋጀ ስርዓተ ትምህርት ነው ሲሉ ወ/ሮ ዛፍ አብርሃ ጠቅሰዋል።

የደቡብ ክልል ትምሀርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ በበኩላቸው በክልሉ ወደ 7,773 አዘጋጆች ስልጠና መውሰዳቸውንና 2,700 መጽሐፍትም እንደሚዘጋጅ ጠቅሰዋል። አክለውም ክልሉ በርካታ ህብረ ብሔራዊነት ያለበት ክልል በመሆኑ ይህን ታሳብ ባደረገ መልኩ ዝግጅት የሚደረግ ይሆናል ብለዋል።

መረጃው የደቡብ ክልል ት/ቢሮ ነው።

@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/12

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram was founded in 2013 by two Russian brothers, Nikolai and Pavel Durov. The last couple days have exemplified that uncertainty. On Thursday, news emerged that talks in Turkey between the Russia and Ukraine yielded no positive result. But on Friday, Reuters reported that Russian President Vladimir Putin said there had been some “positive shifts” in talks between the two sides. But because group chats and the channel features are not end-to-end encrypted, Galperin said user privacy is potentially under threat. The S&P 500 fell 1.3% to 4,204.36, and the Dow Jones Industrial Average was down 0.7% to 32,943.33. The Dow posted a fifth straight weekly loss — its longest losing streak since 2019. The Nasdaq Composite tumbled 2.2% to 12,843.81. Though all three indexes opened in the green, stocks took a turn after a new report showed U.S. consumer sentiment deteriorated more than expected in early March as consumers' inflation expectations soared to the highest since 1981. The account, "War on Fakes," was created on February 24, the same day Russian President Vladimir Putin announced a "special military operation" and troops began invading Ukraine. The page is rife with disinformation, according to The Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, which studies digital extremism and published a report examining the channel.
from es


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American