Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤ ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤ በአካል በመገኘት ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤ ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤ ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤ ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤ ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት…
እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html



group-telegram.com/openplatforms/266
Create:
Last Update:

እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html

BY OPEN PLATFORM





Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/266

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips. In addition, Telegram's architecture limits the ability to slow the spread of false information: the lack of a central public feed, and the fact that comments are easily disabled in channels, reduce the space for public pushback. On December 23rd, 2020, Pavel Durov posted to his channel that the company would need to start generating revenue. In early 2021, he added that any advertising on the platform would not use user data for targeting, and that it would be focused on “large one-to-many channels.” He pledged that ads would be “non-intrusive” and that most users would simply not notice any change. Perpetrators of these scams will create a public group on Telegram to promote these investment packages that are usually accompanied by fake testimonies and sometimes advertised as being Shariah-compliant. Interested investors will be asked to directly message the representatives to begin investing in the various investment packages offered.
from es


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American