TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ
በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።
" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።
ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።
" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።
ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።
" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።
ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።
@tikvahethiopia
በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።
" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።
ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።
" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።
ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።
" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።
ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/91431
Create:
Last Update:
Last Update:
" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ
በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።
" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።
ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።
" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።
ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።
" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።
ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።
@tikvahethiopia
በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።
ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።
" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።
ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።
" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።
ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።
" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።
ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።
ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91431