Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ

በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።

ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።

" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።

ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ  ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።

" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።

ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።

" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።

ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።

ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/91431
Create:
Last Update:

" ሌሊት 10 ሰዓት ነው በትዳር አጋሯ የተገደለችው ፤ አንቆ ነው የገደላት " - የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ

በትግራይ፣ በውቕሮ ከተማ ድል ባለ ሰርግ ከተሞሸረች በኃላ በአራተኛው ቀን በትዳር አጋሯ ታንቃ ስለተገደለችው ሊዲያ ዓለም ጉዳይ የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ አስተያየቱን ሰጥቷል።

ለቢቢሲ አማርኛው ቃላቸውን የሰጡት የትግራይ ምሥራቃዊ ዞን ፖሊስ ኮማንደር ሙሉ ብርሃን ካህሳይ ፥ " ሊዲያ ረቡዕ፣ጥቅምት 6/2017 ዓ.ም. ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ ነው የተገደለችው " ብለዋል።

" ባለቤቷ ግድያው ከተፈጸመ በኋላ ለፖሊስ እጁን ሰጥቷል ፤ አሁን በሕግ ቁጥጥር ስር ይገኛል " ሲሉ አክለዋል።

ለድምጺ ወያነ ቃላቸውን የሰጡት የውቕሮ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ገብረ መድኅን ገብረጊዮርጊስ  ፥ " ተጠርጣሪው ብርሃነ ገብረጨርቆስ የተባለ ግለሰብ ነው " ብለዋል።

" የ4 ቀናት ባለቤቱን አንቆ ነው የገደላት " ሲሉ ተናግረዋል።

ግለሰቡ እጁን ለፖሊስ ከሰጠ በኋላ ራሱን ለማጥፋት የተለያዩ ሙከራዎች አድርጎ እንደበረ ገልጸዋል።

" ፖሊስ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ክትትል እያደረገ ነው " ብለዋል።

ሙሽራው የውቕሮ ተወላጅ እና በአዲስ አበባ በንግድ ስራ ይተዳደር ነበር። ውቕሮ ባረፈበት ሆቴል ውስጥ ንብረቱ እንደተገኘ ፖሊስ ገልጿል።

ተጠርጣሪው ሙሽራ እና የተገደለችው ሙሽሪት ሊዲያ ባለፈው ሳምንት እሁድ ጥቅምት 3 ነው በደማቅ የሰርግ ሥነ ሥርዓት የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ፈጽመው የነበሩት።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA







Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/91431

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours. The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. "Like the bombing of the maternity ward in Mariupol," he said, "Even before it hits the news, you see the videos on the Telegram channels." The channel appears to be part of the broader information war that has developed following Russia's invasion of Ukraine. The Kremlin has paid Russian TikTok influencers to push propaganda, according to a Vice News investigation, while ProPublica found that fake Russian fact check videos had been viewed over a million times on Telegram. "And that set off kind of a battle royale for control of the platform that Durov eventually lost," said Nathalie Maréchal of the Washington advocacy group Ranking Digital Rights.
from es


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American