Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
🚨 #Alert ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ተከስቶ የነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ከአዋሽ 23 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ሲሆን የጀርመኑ የጂኦሳይንስ ሪሰርች ማዕከል መንቀጥቀጡ በሬክተር ስኬል 5.0 መመዝገቡን አሳውቋል። የአሜሪካ ጃኦሎጂካል ሰርቬይ ደግሞ በሬክተር ስኬል 4.9 መለካቱን አመላክቷል። ንዝረቱ አዲስ አበባ የተለያዩ ሰፈሮች ተሰምቷል። @tikvahethiopia
#Earthquake

ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።

ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።

በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።

አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93631
Create:
Last Update:

#Earthquake

ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ አዋሽና አካባቢው ተደጋጋሚ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።

የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶቹ አዲስ አበባ ድረስ ንዝረታቸው ተሰምቷል።

ከትላንት ለሊት ጀምሮ እስከ ዛሬ ምሽት 12:20 ድረስ በተለያየ ጊዜ በሬክተር ስኬል ፦
👉 4.6
👉 4.5
👉 5.2
👉 4.3
👉 5.2 የሆኑ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ተመዝግበዋል።

በተለይ 5.2 የተመዘገቡት ሁለቱ የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቶች ባለፉት ሰዓታት ከተመዘገቡት ከፍተኛው ሲሆኑ በተለይ አንዱና ለሊት ላይ የተከሰተው ሰዎችን ከእንቅልፍ ያባነነ ጭምር ነበር።

አሁንም አዋሽ እና አካባቢው የመሬት መንቀጥቀጥ ክስተቱ ተደጋግሞ እንደቀጠለ ነው።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93631

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off. Such instructions could actually endanger people — citizens receive air strike warnings via smartphone alerts.
from es


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American