Telegram Group & Telegram Channel
የርዋንዳው መሪ እና አርሰናል ሽንፈት

የርዋንዳው ፕሬዝደንት እና የአርሰናል ክለብ ደጋፊ የሆኑት ፖል ካጋሜ የክለቡ የትናንት ሽንፈትን ተከትሎ ትዊተር ላይ ያሰፈሩት የብስጭት ፅሁፍ ብዙ አስተያየትን አስተናግዷል!

አርሰናል በዚህ የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ በተቀላቀለው ብሬንትፎርድ ክለብ በፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ቀን 2 ለምንም ተሸንፎ ነበር። ብሬንትፎርድ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ዘንድሮ የተቀላቀለው ከ74 አመታት በሗላ ነው።

በነገራችን ላይ ርዋንዳ ከአርሰናል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ጋር የማስታወቂያ ስምምነት አላት። የርዋንዳ መንግስት የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማሳደግ "Visit Rwanda" የሚል ፅሁፍ የአርሰናል ማልያ ላይ ለማኖር ብዙ ሚልዮን ዶላሮችን ከፍሏል፣ ሰሞኑንም ይህን ውል ያደሰ ሲሆን The East African የተባለው የኬንያ ጋዜጣ ለሚቀጥለው ሁለት አመት ርዋንዳ 100 ሚልዮን ዶላር ትከፍላለች ብሏል።

Via Elias Meseret
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/16
Create:
Last Update:

የርዋንዳው መሪ እና አርሰናል ሽንፈት

የርዋንዳው ፕሬዝደንት እና የአርሰናል ክለብ ደጋፊ የሆኑት ፖል ካጋሜ የክለቡ የትናንት ሽንፈትን ተከትሎ ትዊተር ላይ ያሰፈሩት የብስጭት ፅሁፍ ብዙ አስተያየትን አስተናግዷል!

አርሰናል በዚህ የውድድር ዘመን ወደ ፕሪምየር ሊግ በተቀላቀለው ብሬንትፎርድ ክለብ በፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ ቀን 2 ለምንም ተሸንፎ ነበር። ብሬንትፎርድ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ዘንድሮ የተቀላቀለው ከ74 አመታት በሗላ ነው።

በነገራችን ላይ ርዋንዳ ከአርሰናል እና ሌሎች የአውሮፓ ክለቦች ጋር የማስታወቂያ ስምምነት አላት። የርዋንዳ መንግስት የሀገሪቱን ቱሪዝም ለማሳደግ "Visit Rwanda" የሚል ፅሁፍ የአርሰናል ማልያ ላይ ለማኖር ብዙ ሚልዮን ዶላሮችን ከፍሏል፣ ሰሞኑንም ይህን ውል ያደሰ ሲሆን The East African የተባለው የኬንያ ጋዜጣ ለሚቀጥለው ሁለት አመት ርዋንዳ 100 ሚልዮን ዶላር ትከፍላለች ብሏል።

Via Elias Meseret
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/16

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The War on Fakes channel has repeatedly attempted to push conspiracies that footage from Ukraine is somehow being falsified. One post on the channel from February 24 claimed without evidence that a widely viewed photo of a Ukrainian woman injured in an airstrike in the city of Chuhuiv was doctored and that the woman was seen in a different photo days later without injuries. The post, which has over 600,000 views, also baselessly claimed that the woman's blood was actually makeup or grape juice. Crude oil prices edged higher after tumbling on Thursday, when U.S. West Texas intermediate slid back below $110 per barrel after topping as much as $130 a barrel in recent sessions. Still, gas prices at the pump rose to fresh highs. Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. Anastasia Vlasova/Getty Images
from fr


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American