Telegram Group & Telegram Channel
የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/15
Create:
Last Update:

የሱዳን ውሸት ሲጋለጥ

የሱዳን ወታደሮች በቴክኒክ ምክኒያት የወደቀች የራሳቸውን መድሀኒት መርጫ ድሮን
ከወደቀችበት አንስተው የኢትዮጵያ ድሮን መተን ጣልን ብለው ቢቢሲን ጨምሮ አልጀዚራ
ዘግቦት ነበር።
ዛሬ ደሞ የሱዳን አቬሽን ባለስልጣናት የሱዳን ወታደሮች በድንበር አካባቢ መተን ጣልነው
ያሉት ድሮን ንብረትነቱ የተባበሩት መንግስት ድርጅት ሲሆን ለሱዳን ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር
በስጦታ ተሰቶት
ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣን ወረርሽኝ ለመቀነስ የሱዳን ጤና ጥበቂ ሚኒስቴ
በየ አመቱ የሚያደርገውን የመድሀኒት እርጭ ዘንድሮም በሰው አልባ አውሮፕላን በመርጭት
ላይ እያለ አንዲት ድሮን በቴክኒክ ምክኒያት ገዳሪፍ ግዛት ውስጥ መውደቋን የአቬሽን
ባለስጣናትና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴሩ አስታውቀዋል። የሱዳን መከላከያ ሀይል የወደቀችን
ድሮን አንስቶ ከኢትዮጵያ ለስለስ የመጣችን ድሮን ደብዳቤ ጣልኩ እያለ ሰበር ዜና ማሶራት
ከጀመረ ሁለተኛ ቀኑ ነው።
ራሳቸው በራሳቸው የሚያጀግኑ ወታደሮች አሁን ምን ሊሉ ይሆን! በራሷ ብልሽ የወደቀችን
ድሮን ከመሬት አንስተው የኢትዮጵያ ነው መተን ጥለነው ነው እያሉ ጀብዳቸውን በሚዲያ
ሲያሶሩት ነበር !

👍ሱሌማን አብደላ እንደተረጎመው ፡፡
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ




Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/15

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Like the bombing of the maternity ward in Mariupol," he said, "Even before it hits the news, you see the videos on the Telegram channels." On Telegram’s website, it says that Pavel Durov “supports Telegram financially and ideologically while Nikolai (Duvov)’s input is technological.” Currently, the Telegram team is based in Dubai, having moved around from Berlin, London and Singapore after departing Russia. Meanwhile, the company which owns Telegram is registered in the British Virgin Islands. Markets continued to grapple with the economic and corporate earnings implications relating to the Russia-Ukraine conflict. “We have a ton of uncertainty right now,” said Stephanie Link, chief investment strategist and portfolio manager at Hightower Advisors. “We’re dealing with a war, we’re dealing with inflation. We don’t know what it means to earnings.” "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. The channel appears to be part of the broader information war that has developed following Russia's invasion of Ukraine. The Kremlin has paid Russian TikTok influencers to push propaganda, according to a Vice News investigation, while ProPublica found that fake Russian fact check videos had been viewed over a million times on Telegram.
from hk


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American