Telegram Group & Telegram Channel
OPEN PLATFORM
ኦፕን ፕላትፎርም - ተከፈተ ፤ ከግንቦት 14 ጀምሮ እስከ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም ድረስ ፤ በአካል በመገኘት ለተዋናይነት ምልመላ እንድታደርጉ እንጋብዛቹሃል ፤ ምልመላ ሚደረግበት ቦታ ፡ አዲስ አበባ ሜክሲኮ አዋሽ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት አጠገብ በሚገኝ የመመልመያ ስቱዲያችን ፤ ሰዓት ፡ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት እስከ ቀኑ ስምንት ሰዓት ድረሰ ፤ ጽዎታ ፡ በሁለቱም ጽዎታ ፤ ዕድሜ ፡ ከ15 ዓመት…
እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html



group-telegram.com/openplatforms/266
Create:
Last Update:

እንዳልነው ይኸው በቀጣይ ዓመት (፳፼፲፮ ዓ.ም.) ወደ ህዝብ በሚደርሱ ስራዎች ላይ እንድታሳተፉ ባዘጋጀናቸው ስራዎች ላይ ምዘና የምታደርጉበትን ጽሑፈ-ተውኔት እንድንልክላችሁ እንድትመዘገቡ በአክብሮት እንጠይቃቹሃለን ፤
ከታች በተቀመጠው መስፈንጠሪያ በመጫን የተዘጋጀውን ቅጽ በትክክል ሙሉ ፡ በትክክል ከሞላችሁ ስማችሁ በዚህ የቴሌግራም አድራሻችን ስማችሁን ጠቅሰን እናሳውቃለን ፡፡
የአልገባችሁ ነገር ወይም የገጠማችሁ ዕክል ካለ በውስጥ መስመር በድምጽ ብቻ አውሩን ፤ አብረውን እንዲሰሩ የምንፈለገው ብዙ ሰዎችን ነው እና እባካችሁ የቻላችሁትን ያክል መስራት የሚፈልጉ ሰዎችን እንዲሳተፉ ጋብዙዋቸው ፤
ለማንኛውም አገልግሎት ኦፕን ፕላትፎርም ምንም ዓይነት ክፍያ አይጠየቅም ፡ ጣዝማ ሁሉንም ወጪ ተሸፍኖአል፡፡

መልካሙን ሁሉ እንመኝላቹሃለን እንዲሁም ህልማችሁ እንዲሳካ ከወዲሁ እንመኝላቹሀለን፡፡


😍👇🏽👇🏽👇🏽😍
https://tazmaoptf.blogspot.com/2023/05/production.html

BY OPEN PLATFORM





Share with your friend now:
group-telegram.com/openplatforms/266

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. The original Telegram channel has expanded into a web of accounts for different locations, including specific pages made for individual Russian cities. There's also an English-language website, which states it is owned by the people who run the Telegram channels. Pavel Durov, Telegram's CEO, is known as "the Russian Mark Zuckerberg," for co-founding VKontakte, which is Russian for "in touch," a Facebook imitator that became the country's most popular social networking site. Recently, Durav wrote on his Telegram channel that users' right to privacy, in light of the war in Ukraine, is "sacred, now more than ever." He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information.
from hk


Telegram OPEN PLATFORM
FROM American