Telegram Group & Telegram Channel
በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1



group-telegram.com/theonlytruth1/34
Create:
Last Update:

በየ እምነቱ ይፀልይ


ዓለምን እያስጨነቃት ባለው የኮሮና ቫይረስ ምክንያት ብዙ ሰዎች እንደ መፍትሄ ሲናገሩት ከሰማውት መካከል አንዱ #በየእምነታችን #እንፀልይ የሚል ነው ።

ይህን በየ እምነት መፀለይ የሚለውን ሳስብ #እንፀልይ የሚለው በጣም አስፈላጊ ነው ። ነገር ግን መነሳት ያለባቸው ወሳኝ ጥያቄዎችን አግኝቻለሁ ፦
#1ኛ/ በየ እምነታችን የሚለው በዓለም ውስጥ ስንት ዓይነት እምነት አለ ? ስንት እሚታመንስ አለ?

#2ኛ/ እንፀልይ የሚለው ከሠዎች ዘንድ መፍትሄ እንደጠፋ በመረዳት
ከእኛ ውጭ የሆነ ማንነት መፍትሄ እንዲሰጠን እንለምን እንጠይቅ የሚለው በጣም መልካም ነው።
ነገር ግን መነሳት ያለበት ጥያቄ ? ዓለም በሙሉ መፍትሄ ላጣችለት የስልጣኔ ማማ ላይ ያሉትን ሀገሮች ያንበረከከውን ኮሮናን ሊያስወግድ #የሚችል ማን ነው ? የምንፀልየው ወደ ማን ነው?

በየ እምነታችንእንፀልይ ሲባል እውነተኛው አምላክ ፀሎትን ሰምቶ ሊመልስ የሚችለው
አምላክ (elohim) አንድ እርሱም እግዚአብሔር ብቻ ነው?

የፀሎት አድራሻ ወደ ማን ነው ? ስንል
ቃሉ እንዲህ ይላል ፦

(መዝሙረ ዳዊት 65 )
------------
1 … ለአንተም ጸሎት ይቀርባል።
2 #ሥጋ #ሁሉ ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ይመጣል።

ይህ ቃል ፥በየ እምነታችን እንፀልይ የሚለውን የሰዎች መረዳት ሁሉ ከንቱ የሚያደርግ ነው ። የስጋ ለባሽን ሁሉ (የሰውን ሁሉ) ፀሎት ብቻ ሳይሆን #የፍጥረትን ሁሉ ፀሎት የሚሰማው

" ልጆቹ ወደ እግዚአብሔር ሲጮኹ፥ የሚበሉትም አጥተው ሲቅበዘበዙ፥ ለቍራ መብልን የሚሰጠው …
(መጽሐፈ ኢዮብ 38: 41)

ሁሉን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ያስረዳል ።

(ትንቢተ ኤርምያስ 32 )
------------
16 ……እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦

17 አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።

ፀሎትን የሚሰማው ጆሯችንን የፈጠረው አምላክ እግዚአብሔር ብቻ ነው ፦

(መዝሙረ ዳዊት 94 )
------------
8 የሕዝብ ደንቆሮች ሆይ፥ አስተውሉ፤ ሰነፎችማ መቼ ይጠበባሉ?

9 #ጆሮን የተከለው #አይሰማምን? ዓይንን የሠራው አያይምን?

" #የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደ ጻድቃን #ጆሮቹም ወደ #ጩኸታቸው ናቸውና።"
(መዝሙረ ዳዊት 34: 15)

ሁሉንም የፈጠረ አምላክ (ELohim) እግዚአብሔር ነው ፦

(ትንቢተ ኢሳይያስ 40 )
------------
28 አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም።

29 ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።

የፀሎት አድራሻ ወደ እግዚአብሔር ሲሆን ፦
" ……በቤተ ክርስቲያን ስለ እርሱ ወደ እግዚአብሔር ጸሎት አጥብቆ ይደረግ ነበር።"
(የሐዋርያት ሥራ 12: 5)

የምንፀልየውም በኢየሱስ ስም ነው ፦

" …… አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 16: 23)

ከእግዚአብሔር ውጭ ወደ ማንምና ወደ ምንም አድራሻቸውን ያደረጉ ፀሎቶች ሁሉ ሰሚም መላሽም የላቸው ።

(ትንቢተ ኢሳይያስ 45 )
------------
20 ……… ያድን ዘንድ ወደማይችል አምላክ የሚጸልዩ እውቀት የላቸውም።
21 …… ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም፤ እኔ ጻድቅ አምላክና መድኃኒት ነኝ፥ ከእኔም በቀር ማንም የለም።

22 እናንተ የምድር ዳርቻ ሁሉ፥ እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ።

ዳዊት እንዲህ አለ ፦
" በጨነቀኝ ጊዜ እግዚአብሔርን #ጠራሁት፥ ወደ አምላኬም #ጮኽሁ፤ ከመቅደሱም ቃሌን #ሰማኝ፥ #ጩኸቴም በፊቱ ወደ ጆሮው #ገባ።"
(መዝሙረ ዳዊት 18: 6)


ወዳጀ አንተስ የምትጠራው የምትጮኸው ወደማን ነው?

ሸር በማድረግ በየ እምነታችን ለሚሉት ተክክለኛውን አድራሻ እንናገር ።
የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/34

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Sebi said data, emails and other documents are being retrieved from the seized devices and detailed investigation is in progress. "For Telegram, accountability has always been a problem, which is why it was so popular even before the full-scale war with far-right extremists and terrorists from all over the world," she told AFP from her safe house outside the Ukrainian capital. In 2014, Pavel Durov fled the country after allies of the Kremlin took control of the social networking site most know just as VK. Russia's intelligence agency had asked Durov to turn over the data of anti-Kremlin protesters. Durov refused to do so. Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. The Dow Jones Industrial Average fell 230 points, or 0.7%. Meanwhile, the S&P 500 and the Nasdaq Composite dropped 1.3% and 2.2%, respectively. All three indexes began the day with gains before selling off.
from hk


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American