TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
በመቐለ ኤፍ ኤም 104.4 ምንድነው የተፈጠረው ?
" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።
ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።
የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።
መሩከራው እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?
አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21 /2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።
አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።
ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።
በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።
104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።
ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።
የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።
መሩከራው እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?
አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21 /2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።
አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።
ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።
በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።
104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
group-telegram.com/tikvahethiopia/94113
Create:
Last Update:
Last Update:
በመቐለ ኤፍ ኤም 104.4 ምንድነው የተፈጠረው ?
" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።
ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።
የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።
መሩከራው እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?
አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21 /2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።
አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።
ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።
በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።
104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
" በመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ ጣቢያ ላይ የአፈና እና የስራ አመራር የማባረር ሙከራ " መደረጉን ጣቢያው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግሯል።
ሙከራው በሊቀ-መንበር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት የመቐለ ከንቲባ እንዲሆኑ በተሾመቱ ረዳኢ በርሀ (ዶ/ር) ያስተባበሩት ነው ተብሏል።
ዛሬ ጥር 21/2017 ዓ.ም የተካሄደው የአፈናና አመራር የመቀየር ሙከራ ለጊዜው ከሽፏል።
የ104.4 ኤፍኤም መቐለ ስራ አስኪያጅ በመሆን በማገለገል ላይ የሚገኘው ጋዜጠኛ ሹመይ ረብሶ ስለሁኔታው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ መረጃ አካፍሏል።
መሩከራው እንዴት እና መቼ ተፈፀመ ?
አቶ ዘመንፈስ ቅዱስ ፍስሃ የሚባሉ የመቐለ ከተማ አመራር አባል ዛሬ ጥር 21 /2017 ዓ.ም ጠዋት ሦስት ታጠቂዎች ይዘው በመመጣት የስራ አስኪያጅ ፀሃፊዋ የሬድዮ ጣብያው ማህተም እንድታስረክባቸው ይጠይቃሉ።
አስረክቡ አናስረክብም በሚል ሰጣ ገባ መሃል የሬድዮ ጣብያው አመራሮች ወደ ከተማው ፓሊስ ደውለው ሃይል እንዲመጣላቸው ሆነ።
ፓሊሶቹ ከመቐለ አስተዳደር የመጣው ግለሰብ እና ታጣቂዋቹ ከሬድዮ ጣብያው እንዲወጡ እና ተግባራቸው እንዲያቆሙ በማድረግ ወደ ህግ ቦታ ወስደዋቸዋል።
በአሁኑ ወቅት 104.4 የመቐለ ኤፍኤም የተለመደ ስራው በመቀጠል ላይ እንደሆነ ስራ አስኪያጁ ገልፀው የአፈና እና የስራ አመራር መቀየር ሙከራ ባደረጉት ላይ ክስ መጀመሩ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ አስታውቀዋል።
104.4 የመቐለ ኤፍ ኤም ሬድዮ በከተማው አስተዳደር ስር የሚተዳደር በትግራይ የመጀመሪያው የኤፍኤም ሬድዮ ጣብያ ነው።
#TikvahEthiopiaFamilyMekelle
@tikvahethiopia
BY TIKVAH-ETHIOPIA
Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94113