Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/tikvahethiopia/-94217-94218-94219-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/group-telegram/post.php on line 50
TIKVAH-ETHIOPIA | Telegram Webview: tikvahethiopia/94219 -
Telegram Group & Telegram Channel
" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ! " - የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር 

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል። 

ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።

" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።

የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።

" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።

" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።

" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።

ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።

" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።

@tikvahethiopia            



group-telegram.com/tikvahethiopia/94219
Create:
Last Update:

" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ! " - የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር 

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለትግራይ ህዝብ በተለይ ደግሞ ለልሂቃን መልእክት እና ምክር አስተላልፈዋል። 

ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥር 26/2017 ዓ.ም በፅሁፍ ባስተላለፉት ጠንካራ መልእክት እና ምክር ትግራይን እና ህዝብዋን " የጥንታዊ እና ገናና ታሪክ ባለቤት የኢትዮጵያ ዋልታና መከታ " ሲሉ ገልፀዋቸዋል።

" የትግራይ ህዝብ ታሪክ የማያረጅ እና የማይደበዝዝ በደማቅ ቀለም የተፃፈ ነው " ያሉ ሲሆን " ክልሉ ለህዝባቸው እና አገራቸው የሚጠቅሙ በርካታ ሊቃውንት ፣ የሃይማኖት መሪዎች ፣ ፓለቲከኞች ፣ የአገር ሽማግሌዎች ያፈራ ነው " ሲሉ ፅፈዋል።

የትግራይ ህዝብ የዘመናት ተጋድሎዎች ያወሱ እና ያወደሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ " የአገር ፍቅር ስሜት የትግራይ ህዝብ መለያ እና መገለጫ ነው " ብለዋል።

" ቢሆንም መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ በተለይ ባለፉት አንድ መቶ ዓመታት ከማእከላይ መንግስቱ ለተደጋጋሚ ጊዜዎች ግጭት ውስጥ በመግባት ትግራይ የጦርነት አውድማ ፤ ህዝቡም ደግሞ የሁሉም ዓይነት ችግሮች ተጋላጭ እና ተጠቂ መሆኑን " ጠቅላይ ሚንስትሩ አውስተው " የሚያጋጥሙ እና የሚፈጠሩ ችግሮች ከውግያ በመለስ የሚፈቱበት አማራጭ አልነበረም ወይ ? " ሲሉ ጠይቀዋል።

" ህዝቡ ያለፈው አልበቃ ብሎት የትናንት ቁስሉ ሳይሽር አሁንም በሽብር እና በጦርነት ወሬ ስሜት ወስጥ ይገኛል ፤ ይህንን ዓይነት አደጋ የሚፈጥር ችግር እንዴት መፍታት እና ማስወገድ እንደሚቻል በግልፅ መነጋገር እንደሚያስፈልግ ለአስተዋይ የሚሰወር አይደለም " ብለዋል።

" ስለሆነም በፓለቲካ ፣ በንግድ ፣ ፀጥታ ፣ አካዳሚ እና ሚድያ እና በሌሎች የስራ ዘርፎች የተሰማራችሁ የትግራይ ልሂቃን ወገኖች የትግራይ ህዝብ እስከ ዛሬ የተሰቃየው የከፈለው ዋጋ ይብቃው ፤ ልዩነትን በመነጋገር እና በውይይት የመፍታት ባህልንና ልምድ ታጠቁ " ሲሉ መክረዋል።

ልሂቃኑ ከፌደራል መንግስት እና ሌሎች ሃይሎች ያላቸው ልዩነት በአገሪቱ ህገ-መንግስት በዴሞክራሲያዊ መንገድ በመግባባት ለመፍታት ዝግጁ እንዲሆኑ ጠቅላይ ሚንስትሩ ጥሪ አቅርበዋል።

" የፌደራል መንግስት በሁሉም አጀንዳዎች ለመነጋገር ፤ የሃሳብ ልዩነት ደግሞ እንደልዩነት በማክበር ፣ በሚያግባቡ አገራዊ ርእሰ ጉዳዮች በመስማማት ለመስራት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መኖሩ የትግራይ ህዝብ እና ልሂቃኑ መገንዘብ አለባችሁ " ብለዋል።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) በመልእክታቸው ማሳረግያ " ሰላም እና ብሩህ መፃኢ ለትግራይ ህዝብ ፣ ግጭት እና ጦርነት ይብቃ ! " የሚል መልካም ምኞታቸው አስተላልፈዋል።

@tikvahethiopia            

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94219

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Oh no. There’s a certain degree of myth-making around what exactly went on, so take everything that follows lightly. Telegram was originally launched as a side project by the Durov brothers, with Nikolai handling the coding and Pavel as CEO, while both were at VK. "We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." The picture was mixed overseas. Hong Kong’s Hang Seng Index fell 1.6%, under pressure from U.S. regulatory scrutiny on New York-listed Chinese companies. Stocks were more buoyant in Europe, where Frankfurt’s DAX surged 1.4%. One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. Some privacy experts say Telegram is not secure enough
from hk


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American