Telegram Group & Telegram Channel
Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️           የልብ ጉዞ    ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ክፍል ሶስት 2ተኛው ልብ ፥ የታመመ ልብ   ይህ ህይወት አለው ነገር ግን እርሱ ውስጥ በሽታ አለበት ። ከበሽታውና ከጤንነቱ ያሸነፈ እርሱን ይወርሰዋል። መልአክ  ደረጃ  ይደርስና በበሽታው ምክኒያት ወደ እንስሳዊ ባህሪው ይመለሳል ። 👉ሁለት ተጣሪዎች አሉት ። ♦️ ወደ ቅርቢቱ ዱንያ የሚጣራ እና ለሁለቱም…
⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛



group-telegram.com/tolehaahmed/1160
Create:
Last Update:

⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️
          የልብ ጉዞ
   ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️ ⛅️ ⛅️⛅️

ክፍል አራት

3ተኛው ልብ
ሙት ልብ ነው ።

የህያው ልብ ተቃራኒ ነው። ውስጡ ህይወት የሌለበት የዚህ ልብ ባለቤት  አምላኩን አያውቅም ፡ ያዘዘውን አይተገብርም፡በስሜት ስካር እንደኖረ፡ ምኞትን እንዳመለከ ይኖራል
👉♦️ ሲወድ ለስሜቱ ሲል ይወዳል
👉♦️ ሲጠላም ለጥቅሙ ሲል ይጠላል
👉♦️ የሚሰጠው ለዝና ሚለፋው ለካዝና

🌳የዚህን ልብ ባለቤት መወዳጀት ህመም ነው፣ አብሮ መቀመጡ መጥፊያ ነው 
አላህ ይህንን ቀልብ ሲገልፀው ፤
«ثم قست قلوبهم من بعد ذلك فهي كالحجارة أو أشد قسوة..» الآية
ትርጉም:
"ከዚያም ከዚህ በኋላ ልቦቻችሁ ደረቁ ፤እርሷም እንደ ድንጋዮች ወይም በድርቅና ይበልጥ የበረታች ናት ።"
አል በቀራህ(74)

🌳አላህ አንዲትም ነፍስ የምትሰራውን አይዘነጋም ፡
🌳የዚህ ልብ ባለቤት አዱንያም አኸራም ላይ ታላቅ ክስረት ይገጥመዋል
[ذالك هو الخسران المبين]

.
.
.
.
.
.
.
በቀጣይ እንዴት ቀልበን ሰሊም ደረጃ ላይ እንደ ምንደርስና ከሁለቱ ቀልብ አይነቶች ጎራ እንደምንላቀቅ እናያለን
ተከተሉኝ

.
.
.
.

.ይቀጥላል
Roman
🀄🀄ሉን👇👇 share👇
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
      
@tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛

BY Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/tolehaahmed/1160

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Sebi said data, emails and other documents are being retrieved from the seized devices and detailed investigation is in progress. He adds: "Telegram has become my primary news source." Asked about its stance on disinformation, Telegram spokesperson Remi Vaughn told AFP: "As noted by our CEO, the sheer volume of information being shared on channels makes it extremely difficult to verify, so it's important that users double-check what they read." Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country. "Someone posing as a Ukrainian citizen just joins the chat and starts spreading misinformation, or gathers data, like the location of shelters," Tsekhanovska said, noting how false messages have urged Ukrainians to turn off their phones at a specific time of night, citing cybersafety.
from hk


Telegram Tᴏʟᴇʜᴀ Aʜᴍᴇᴅ (ጦለሃ አህመድ)️
FROM American