Telegram Group & Telegram Channel
በቅንጅታዊ አተገባበር ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገ፡፡

(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን በ2017 የቅንጅታዊ አተገባበር ስራዎች ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገለት፡፡

የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ባለስልጠኑ ከቅንጅታዊ ስራዎች አንጻር ያከናወነውን ተግባር ጥንካሬዎቹን እና ክፍተቶቹን በመለየት አስተያየት የሰጠ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጎበታል፡፡

የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ አባላት ባለስልጣኑ በዝግጅት ምዕራፍ በቅንጅታዊ ተግባራት ያከናወነው ተግባር መልካም መሆኑን ጠቅሰው የተሰጠውን አስተያየት መሰረት በማድረግ ለቀጣይ የበለጠ በርካታ ተግባራትን በማከናወን የበለጠ ሃላፊነቶችን መወጣት ይገባል ብለዋል፡፡

አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በክትትልና ድጋፉ ወቅት በሰጡት አስተያየት ድጋፍና ክትትል ራስን መልሶ ለማየትና ለማስተካከል የሚጠቅም ሲሆን ከትስስርም ጎን ለጎን ከተቋማት ጋር በመናበብ ተግባራትን ማከናወን ውጤታማ ያደርጋል ብለዋል፡፡በተጨማሪም የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ድጋፍ የተሻለ ውጤታማ ለመሆን ያስችላል ብለዋል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.group-telegram.com/id/AAEQOCAA.com



group-telegram.com/AAEQOCAA/6490
Create:
Last Update:

በቅንጅታዊ አተገባበር ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገ፡፡

(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከከንቲባ ጽ/ቤት በመጡ የድጋፍና ክትትል ቡድን በ2017 የቅንጅታዊ አተገባበር ስራዎች ላይ ድጋፍና ክትትል ተደረገለት፡፡

የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ባለስልጠኑ ከቅንጅታዊ ስራዎች አንጻር ያከናወነውን ተግባር ጥንካሬዎቹን እና ክፍተቶቹን በመለየት አስተያየት የሰጠ ሲሆን ሰፋ ያለ ውይይትም ተደርጎበታል፡፡

የክትትልና ድጋፍ ቡድኑ አባላት ባለስልጣኑ በዝግጅት ምዕራፍ በቅንጅታዊ ተግባራት ያከናወነው ተግባር መልካም መሆኑን ጠቅሰው የተሰጠውን አስተያየት መሰረት በማድረግ ለቀጣይ የበለጠ በርካታ ተግባራትን በማከናወን የበለጠ ሃላፊነቶችን መወጣት ይገባል ብለዋል፡፡

አቶ ዳኛው ገብሩ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ በክትትልና ድጋፉ ወቅት በሰጡት አስተያየት ድጋፍና ክትትል ራስን መልሶ ለማየትና ለማስተካከል የሚጠቅም ሲሆን ከትስስርም ጎን ለጎን ከተቋማት ጋር በመናበብ ተግባራትን ማከናወን ውጤታማ ያደርጋል ብለዋል፡፡በተጨማሪም የድጋፍና ክትትል ቡድኑ ድጋፍ የተሻለ ውጤታማ ለመሆን ያስችላል ብለዋል፡፡
#ነጻ_የጥቆማ_የስልክ_መስመር_9302
#ፌስቡክ;https://www.facebook.com/AA-Educational-Training-Quality-Occ-Competency-Assurance-Authority-100864428091362/?__tn__=-UC*F
#ድረ_ገጽ; educoc.gov.et
#ቴሌግራም https://www.group-telegram.com/id/AAEQOCAA.com

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን







Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6490

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. In a message on his Telegram channel recently recounting the episode, Durov wrote: "I lost my company and my home, but would do it again – without hesitation." But Kliuchnikov, the Ukranian now in France, said he will use Signal or WhatsApp for sensitive conversations, but questions around privacy on Telegram do not give him pause when it comes to sharing information about the war. "He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Additionally, investors are often instructed to deposit monies into personal bank accounts of individuals who claim to represent a legitimate entity, and/or into an unrelated corporate account. To lend credence and to lure unsuspecting victims, perpetrators usually claim that their entity and/or the investment schemes are approved by financial authorities.
from id


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American