Telegram Group & Telegram Channel
#Kabul

ጉደኛው የታሊባን ታጣቂዎች ካቡል ደጃፍ ማንኳኳትን ይዘዋል

ለመሆኑን ከሰሞኑ በአፍጋኒስታን ምን ሆነ ? በአጭሩ ...

- "ታሊባን" በአሜሪካ መራሹ ጦር እአአ ጥቅምት 2001 ነው ከስልጣን የወረደው ፤ ቡድኑ ኦሳማ ቢን ላደንን እና ሌሎች መስከረም 11 በአሜሪካ ላይ ከተፈፀመ ጥቃት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ዒላማ ያደረገ ነበር።

- ታሊባን ከስልጣን የተገፋው አሜሪካ አፍጋኒስታን ላይ ባካሄደችው ወረራ ነው።

- የአሜሪካ እና ኔቶ ጦር ኃይሎች በአፍጋኒስታ ለ20 ዓመታት ያህል ቆይተዋል።

- የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን አፍጋኒስታን የነበሩትን የአሜሪካ ወታደሮች የማወጣት ውሳኔ አሳልፈው ወታደሮቻቸውን አስወጥተዋል።

- 20 ዓመታት በአፍጋኒስታን የነበሩት የአሜሪካ እና ሌሎች ኃይሎች /ኔቶ/ ከአፍጋኒስታን መውጣታቸው ተከትሎ ታሊባን የተለያዩ ከተሞችን ከአሁኑ መንግስት ማስለቀቅ ጀመረ።

- አሜሪካ በአፍጋን ያሉ ዜጎቿን ለማስወጣ 5 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮችን ልካ በዛው ያሉ ዜጎቿን፣ በኤምባሲ የሚሰሩ ሰራተኞቿን እያስወጣች ነው።

- በአጭር ጊዜ ውስጥ ታሊባን በርካታ ከተሞችን ወሳኝ መስመሮችን ተቆጣጥሯ ፤ አሁን ደግሞ በመንግስት እጅ በብቸኝነት ቀርታለች የተባለችውን ካቡልን (ዋና ከተማ) ከቧል።

- ካቡል ዙሪያዋ በታሊባን ታጣቂዎች ተከባ ምጥ ላይ ነች። የታሊባን ታጣቂዎች በመዲናዋ መውጪያና መግቢያዎች ላይ ታጣቂዎቻቸው እንዲጠብቁ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

- የአፍጋኒስታን የሃገር ውሰጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ይደረጋል ፥ ለሽግግር መንግሥቱም ስልጣን ይሰጣል ብለዋል።

- ታሊባን ካቡልን በኃይል እንደማይወስድ ገልጿል፤ ከመንግስት ጋር ድርድር ላይ መሆኑንም አሳውቋል።

(ከቢቢሲ እና AFP የተውጣጣ)
@ETH724
@ETH724



group-telegram.com/ETH724/22
Create:
Last Update:

#Kabul

ጉደኛው የታሊባን ታጣቂዎች ካቡል ደጃፍ ማንኳኳትን ይዘዋል

ለመሆኑን ከሰሞኑ በአፍጋኒስታን ምን ሆነ ? በአጭሩ ...

- "ታሊባን" በአሜሪካ መራሹ ጦር እአአ ጥቅምት 2001 ነው ከስልጣን የወረደው ፤ ቡድኑ ኦሳማ ቢን ላደንን እና ሌሎች መስከረም 11 በአሜሪካ ላይ ከተፈፀመ ጥቃት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ግለሰቦች እና ቡድኖች ዒላማ ያደረገ ነበር።

- ታሊባን ከስልጣን የተገፋው አሜሪካ አፍጋኒስታን ላይ ባካሄደችው ወረራ ነው።

- የአሜሪካ እና ኔቶ ጦር ኃይሎች በአፍጋኒስታ ለ20 ዓመታት ያህል ቆይተዋል።

- የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ጆ ባይደን አፍጋኒስታን የነበሩትን የአሜሪካ ወታደሮች የማወጣት ውሳኔ አሳልፈው ወታደሮቻቸውን አስወጥተዋል።

- 20 ዓመታት በአፍጋኒስታን የነበሩት የአሜሪካ እና ሌሎች ኃይሎች /ኔቶ/ ከአፍጋኒስታን መውጣታቸው ተከትሎ ታሊባን የተለያዩ ከተሞችን ከአሁኑ መንግስት ማስለቀቅ ጀመረ።

- አሜሪካ በአፍጋን ያሉ ዜጎቿን ለማስወጣ 5 ሺህ የሚደርሱ ወታደሮችን ልካ በዛው ያሉ ዜጎቿን፣ በኤምባሲ የሚሰሩ ሰራተኞቿን እያስወጣች ነው።

- በአጭር ጊዜ ውስጥ ታሊባን በርካታ ከተሞችን ወሳኝ መስመሮችን ተቆጣጥሯ ፤ አሁን ደግሞ በመንግስት እጅ በብቸኝነት ቀርታለች የተባለችውን ካቡልን (ዋና ከተማ) ከቧል።

- ካቡል ዙሪያዋ በታሊባን ታጣቂዎች ተከባ ምጥ ላይ ነች። የታሊባን ታጣቂዎች በመዲናዋ መውጪያና መግቢያዎች ላይ ታጣቂዎቻቸው እንዲጠብቁ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

- የአፍጋኒስታን የሃገር ውሰጥ ጉዳይ ሚኒስትር ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ይደረጋል ፥ ለሽግግር መንግሥቱም ስልጣን ይሰጣል ብለዋል።

- ታሊባን ካቡልን በኃይል እንደማይወስድ ገልጿል፤ ከመንግስት ጋር ድርድር ላይ መሆኑንም አሳውቋል።

(ከቢቢሲ እና AFP የተውጣጣ)
@ETH724
@ETH724

BY ኢትዮ 7/24 መረጃ





Share with your friend now:
group-telegram.com/ETH724/22

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram has gained a reputation as the “secure” communications app in the post-Soviet states, but whenever you make choices about your digital security, it’s important to start by asking yourself, “What exactly am I securing? And who am I securing it from?” These questions should inform your decisions about whether you are using the right tool or platform for your digital security needs. Telegram is certainly not the most secure messaging app on the market right now. Its security model requires users to place a great deal of trust in Telegram’s ability to protect user data. For some users, this may be good enough for now. For others, it may be wiser to move to a different platform for certain kinds of high-risk communications. There was another possible development: Reuters also reported that Ukraine said that Belarus could soon join the invasion of Ukraine. However, the AFP, citing a Pentagon official, said the U.S. hasn’t yet seen evidence that Belarusian troops are in Ukraine. Ukrainian forces have since put up a strong resistance to the Russian troops amid the war that has left hundreds of Ukrainian civilians, including children, dead, according to the United Nations. Ukrainian and international officials have accused Russia of targeting civilian populations with shelling and bombardments. Messages are not fully encrypted by default. That means the company could, in theory, access the content of the messages, or be forced to hand over the data at the request of a government. Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country.
from id


Telegram ኢትዮ 7/24 መረጃ
FROM American