Telegram Group & Telegram Channel
በመንፈግ ውስጥ ስየህ ያኔ ትናንትና
በማይሆነው መንገድ የሆነው ሆነና
ተወሳስቦ እያለ የህሊናየ በር የልቤ ቁመና
ሳትሰስት ወደህኝ
ሁሉም ለበጎ ነው ብየ በመቀበል
ቆምኩኝ ለምስጋና ።
ሰውማ ላመሉ ቃሉን እየበላ ልቡን እያጠፋ
ተሰጠኝ ያለውን ኑሮውን ሲገፋ
ቀን እያጎደለ ቀን የኖረ መስሎት
በስጋ ቢሰፋ
ባንተ ግን ጌታ ሆይ
ተፈፅሞ አይተናል የሽ ዘመን ተስፋ።
እንጅማ፦
እንደምታየው ነው
ሰው እምነቱን ጥሏል ውሸት እያበጀ
በቃሉም አይፀና
ዳግም በይቅርታህ ባንተ ካልተዋጀ።

Samuel Adane
@Sam2127

🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni



group-telegram.com/TIBEBnegni/2547
Create:
Last Update:

በመንፈግ ውስጥ ስየህ ያኔ ትናንትና
በማይሆነው መንገድ የሆነው ሆነና
ተወሳስቦ እያለ የህሊናየ በር የልቤ ቁመና
ሳትሰስት ወደህኝ
ሁሉም ለበጎ ነው ብየ በመቀበል
ቆምኩኝ ለምስጋና ።
ሰውማ ላመሉ ቃሉን እየበላ ልቡን እያጠፋ
ተሰጠኝ ያለውን ኑሮውን ሲገፋ
ቀን እያጎደለ ቀን የኖረ መስሎት
በስጋ ቢሰፋ
ባንተ ግን ጌታ ሆይ
ተፈፅሞ አይተናል የሽ ዘመን ተስፋ።
እንጅማ፦
እንደምታየው ነው
ሰው እምነቱን ጥሏል ውሸት እያበጀ
በቃሉም አይፀና
ዳግም በይቅርታህ ባንተ ካልተዋጀ።

Samuel Adane
@Sam2127

🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿🌹🌿
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni
@TIBEBnegni

BY ሰው መሆን...


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/TIBEBnegni/2547

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The perpetrators use various names to carry out the investment scams. They may also impersonate or clone licensed capital market intermediaries by using the names, logos, credentials, websites and other details of the legitimate entities to promote the illegal schemes. False news often spreads via public groups, or chats, with potentially fatal effects. "The argument from Telegram is, 'You should trust us because we tell you that we're trustworthy,'" Maréchal said. "It's really in the eye of the beholder whether that's something you want to buy into." Despite Telegram's origins, its approach to users' security has privacy advocates worried. Ukrainian President Volodymyr Zelensky said in a video message on Tuesday that Ukrainian forces "destroy the invaders wherever we can."
from id


Telegram ሰው መሆን...
FROM American