Telegram Group & Telegram Channel
#ለምን #ደስተኛ #አደለንም??

💥 ደስተኞች ያለመሆናችን አንዱና ዋንኛ ምክንያት ራዕይ አልባ ስለሆንን እና የምናየው ነገር ስለጠፋን ነው።

🏀 ልንደርስበት ያስቀመጥነው ግብ ወይም የምናየው ራዕይ ቢኖረን ግን ህይወት ትርጉም ትሰጠናለች።
ያን ግዜ አደለም ስኬታችን ወድቀታችን ራሱ የደስታችን ምንጭ ይሆናል።
ምክንያቱም ውድቀታችን በራሱ የስኬታችን መንገድና ዳግም ያለመውደቅ ግብዐታችን የነገም የብርታታችን ሚስጥር ነውና።

🤾‍♂ አባቶች ለህይት የሰጡት ትርጉም መገረፋዛቸውን እንንደ ታላቅ ደስታና አንደ እድለኝነት እንዲቆጥሩት ስደታቸውን እንደ ወንጌል ማሰራጫ በር እንዲያደርጉት አድርጋቸዎል።

🔐 ዋናው ችግር ችግሩ ሳይሆን ችግሩን የምንመለከትበት መንገድ ነው።

🔶 ራዕይ ከሌለን ግን ስኬታችንም ውድቀታችንም ሁለቱም ያውና የሀዘናችን ምክንያት ሊሆኑብን ይችላሉ።

♦️ ምክንያቱም የምናየውን ሆነ ምንድርስበትን ተምነን በርዕይ እየሮጥን ስላልሆነ ህይወት አሰልቺ ትሆናለች።
ውጤቱ የማይመዘን ህይወትም ሁልግዜም ቢሆን አሰልቺና ድግግሞሽ የበዛበት ነውና።

🎴ራዕይ ያላቸው ሰዎች ራዕይ ስላላቸው ብቻ ሌላ አንዳች ነገር ሳይጨመርላቸው ከራዕይ አልባ ሰዎች ይልቅ ደስተኞች😁🤣 ናቸው።

📌🔍 ስለዚ ራዕይ ይኑሩን ለሌሎች የሚተርፍ ባይሆን እንካን ለራሳችን ደስተኛና የተረጋጋ ሰው የመሆን ራዕይ ሊኖረን ይገባል ያን ግዜ ለሌሎች የሚተርፍ ታላቅ ራዕይ ሳንፈልገው ወደ እኛ ህይወት ፈልጎን ይመጣል።



group-telegram.com/proverbs_christians_tube/1062
Create:
Last Update:

#ለምን #ደስተኛ #አደለንም??

💥 ደስተኞች ያለመሆናችን አንዱና ዋንኛ ምክንያት ራዕይ አልባ ስለሆንን እና የምናየው ነገር ስለጠፋን ነው።

🏀 ልንደርስበት ያስቀመጥነው ግብ ወይም የምናየው ራዕይ ቢኖረን ግን ህይወት ትርጉም ትሰጠናለች።
ያን ግዜ አደለም ስኬታችን ወድቀታችን ራሱ የደስታችን ምንጭ ይሆናል።
ምክንያቱም ውድቀታችን በራሱ የስኬታችን መንገድና ዳግም ያለመውደቅ ግብዐታችን የነገም የብርታታችን ሚስጥር ነውና።

🤾‍♂ አባቶች ለህይት የሰጡት ትርጉም መገረፋዛቸውን እንንደ ታላቅ ደስታና አንደ እድለኝነት እንዲቆጥሩት ስደታቸውን እንደ ወንጌል ማሰራጫ በር እንዲያደርጉት አድርጋቸዎል።

🔐 ዋናው ችግር ችግሩ ሳይሆን ችግሩን የምንመለከትበት መንገድ ነው።

🔶 ራዕይ ከሌለን ግን ስኬታችንም ውድቀታችንም ሁለቱም ያውና የሀዘናችን ምክንያት ሊሆኑብን ይችላሉ።

♦️ ምክንያቱም የምናየውን ሆነ ምንድርስበትን ተምነን በርዕይ እየሮጥን ስላልሆነ ህይወት አሰልቺ ትሆናለች።
ውጤቱ የማይመዘን ህይወትም ሁልግዜም ቢሆን አሰልቺና ድግግሞሽ የበዛበት ነውና።

🎴ራዕይ ያላቸው ሰዎች ራዕይ ስላላቸው ብቻ ሌላ አንዳች ነገር ሳይጨመርላቸው ከራዕይ አልባ ሰዎች ይልቅ ደስተኞች😁🤣 ናቸው።

📌🔍 ስለዚ ራዕይ ይኑሩን ለሌሎች የሚተርፍ ባይሆን እንካን ለራሳችን ደስተኛና የተረጋጋ ሰው የመሆን ራዕይ ሊኖረን ይገባል ያን ግዜ ለሌሎች የሚተርፍ ታላቅ ራዕይ ሳንፈልገው ወደ እኛ ህይወት ፈልጎን ይመጣል።

BY ProVerbS_Tube


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/proverbs_christians_tube/1062

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Stocks closed in the red Friday as investors weighed upbeat remarks from Russian President Vladimir Putin about diplomatic discussions with Ukraine against a weaker-than-expected print on U.S. consumer sentiment. You may recall that, back when Facebook started changing WhatsApp’s terms of service, a number of news outlets reported on, and even recommended, switching to Telegram. Pavel Durov even said that users should delete WhatsApp “unless you are cool with all of your photos and messages becoming public one day.” But Telegram can’t be described as a more-secure version of WhatsApp. Under the Sebi Act, the regulator has the power to carry out search and seizure of books, registers, documents including electronics and digital devices from any person associated with the securities market. He adds: "Telegram has become my primary news source." "And that set off kind of a battle royale for control of the platform that Durov eventually lost," said Nathalie Maréchal of the Washington advocacy group Ranking Digital Rights.
from id


Telegram ProVerbS_Tube
FROM American