Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
#TPLF " የኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ የተናጠል ውሳኔን ዛሬ ይሁን ነገ አልቀበልም " - በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር ) የሚመራው ህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ በደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው የህወሓት ማእከላይ ኮሚቴ ከጥር 5 እስከ ጥር 7 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በወቅታዊ የክልሉ ሁኔታ ላይ አተኩሮ ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። ይህንን ተከትሎ ዛሬ ምሽት መግለጫ አውጥቷል። በዚህም ቡድኑ…
#TPLF

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ማዕከላዊ ዉጥጥር ኮሚሽን ፥ የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ትእዛዝ እና ውሳኔን አልቀበለውም / ተቀባይነት የለውም ብሏል።

" ቦርዱ ያሳተላለፈው ውሳኔ እና ትእዛዝ ህጋዊ መሰረት የሌለው ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የሚጣረስ ነው " ሲል የገለጸው ኮሚሽኑ " ቦርዱ ትዕዛዝ እና ውሳኔ ከመስጠት እንዲቆጠብ " ሲልም ገልጿል።

የቁጥጥር ኮሚሽኑ " የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ጥር 10/2013 ዓ.ም ህወሓትን ከህጋዊ የፓለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር ሰርዞ ነበር ፤ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ ግን ነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ህጋዊነቱ ተመልሶለታል " ብለዋል።

" ህወሓት ከነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደ አዲስ የፓለቲካ ፓርቲ መመዝገቡ ተቀባይነት እንደሌለው ፓርቲው ወድያውኑ ገልፀዋል " ሲልም ጠቁሞ " ይሁን እንጂ ቦርዱ ፓርቲው ያቀረበውን 'የአልቀበልም" ምላሽ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ 'ልክ አይደለም ' " ሲል አብራርተዋል።


" የህወሓት ህጋዊነት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ (Reinstate) እንዲደረግ እንጠይቃለን " ያለው ኮሚሽኑ ፤ " ከዚህ ውጭ ያለው ውሳኔ እና ትእዛዝ ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

ከቀናት በፊትም የነ ደብረፅዮን (ዶ/ር) ቡድን ባወጣው መግለጫ " ለሁለትዮሽ ውይይት ዝግጁ ነኝ የምርጫ ቦርድን የተናጠል ውሳኔ ዛሬም ይሁን ነገ አልቀበልም " ማለቱ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት በሕጉ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ አሳስቧል።

ይህ በሕግ ፓርቲው ላይ የተጣለ ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ቀደም የህወሓት አመራሮችን ለሁለት የከፈለ ጉባኤ መደረጉ አይዘነጋም። በወቅቱም ምርጫ ቦርድ ያልተገኘበትን እና ስርዓቱን ያልተከተለ ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና እንደማይሰጥ ማስገንዘቡ ይታወሳል።


@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/93981
Create:
Last Update:

#TPLF

በደብረፅዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) የሚመራው ህወሓት ማዕከላዊ ዉጥጥር ኮሚሽን ፥ የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ትእዛዝ እና ውሳኔን አልቀበለውም / ተቀባይነት የለውም ብሏል።

" ቦርዱ ያሳተላለፈው ውሳኔ እና ትእዛዝ ህጋዊ መሰረት የሌለው ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የሚጣረስ ነው " ሲል የገለጸው ኮሚሽኑ " ቦርዱ ትዕዛዝ እና ውሳኔ ከመስጠት እንዲቆጠብ " ሲልም ገልጿል።

የቁጥጥር ኮሚሽኑ " የኢትየጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ጥር 10/2013 ዓ.ም ህወሓትን ከህጋዊ የፓለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር ሰርዞ ነበር ፤ ከፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በኋላ ግን ነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ህጋዊነቱ ተመልሶለታል " ብለዋል።

" ህወሓት ከነሃሴ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደ አዲስ የፓለቲካ ፓርቲ መመዝገቡ ተቀባይነት እንደሌለው ፓርቲው ወድያውኑ ገልፀዋል " ሲልም ጠቁሞ " ይሁን እንጂ ቦርዱ ፓርቲው ያቀረበውን 'የአልቀበልም" ምላሽ ጆሮ ዳባ ልበስ ማለቱ 'ልክ አይደለም ' " ሲል አብራርተዋል።


" የህወሓት ህጋዊነት በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሰረት ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ (Reinstate) እንዲደረግ እንጠይቃለን " ያለው ኮሚሽኑ ፤ " ከዚህ ውጭ ያለው ውሳኔ እና ትእዛዝ ተቀባይነት የለውም " ብሏል።

ከቀናት በፊትም የነ ደብረፅዮን (ዶ/ር) ቡድን ባወጣው መግለጫ " ለሁለትዮሽ ውይይት ዝግጁ ነኝ የምርጫ ቦርድን የተናጠል ውሳኔ ዛሬም ይሁን ነገ አልቀበልም " ማለቱ ይታወሳል።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህወሓት በሕጉ መሰረት ጠቅላላ ጉባኤውን እስከ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም እንዲያደርግ አሳስቧል።

ይህ በሕግ ፓርቲው ላይ የተጣለ ግዴታ በወቅቱ ሳይፈፀም ቢቀር ቦርዱ ሕጉን መሠረት በማድረግ ተገቢ ነው የሚለውን ውሳኔ የሚሰጥ መሆኑንም ገልጿል።

ከዚህ ቀደም የህወሓት አመራሮችን ለሁለት የከፈለ ጉባኤ መደረጉ አይዘነጋም። በወቅቱም ምርጫ ቦርድ ያልተገኘበትን እና ስርዓቱን ያልተከተለ ጠቅላላ ጉባኤ እውቅና እንደማይሰጥ ማስገንዘቡ ይታወሳል።


@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA








Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/93981

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Lastly, the web previews of t.me links have been given a new look, adding chat backgrounds and design elements from the fully-features Telegram Web client. Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today." He adds: "Telegram has become my primary news source." This ability to mix the public and the private, as well as the ability to use bots to engage with users has proved to be problematic. In early 2021, a database selling phone numbers pulled from Facebook was selling numbers for $20 per lookup. Similarly, security researchers found a network of deepfake bots on the platform that were generating images of people submitted by users to create non-consensual imagery, some of which involved children. At its heart, Telegram is little more than a messaging app like WhatsApp or Signal. But it also offers open channels that enable a single user, or a group of users, to communicate with large numbers in a method similar to a Twitter account. This has proven to be both a blessing and a curse for Telegram and its users, since these channels can be used for both good and ill. Right now, as Wired reports, the app is a key way for Ukrainians to receive updates from the government during the invasion.
from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American