Telegram Group & Telegram Channel
TIKVAH-ETHIOPIA
" ' ብር (ጉቦ) ክፈሉና እንቀጥልላቹ ' ያለን የቴክኒክ ክፍል ሰራተኛ አለ " - ቅሬታ አቅራቢዎች በአዲስ አበባ ከተማ በለሚኩራ ክፍለ ከተማ በቦሌ አራብሳ ኮንዶሚኒየም ሳይት 3 የብሎክ 734 እና 735 ነዋሪዎች ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በገቡት የቆጣሪ እዳ ውዝግብ ምክንያት ሃይል ከተቋረጠባቸው 1 ወር ከ 5 ቀን መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ…
" ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በቦሌ አራብሳ ሳይት 3 ብሎክ 734 እና 735 የጋራ መኖሪያ መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቆጣሪ እዳ ጋር በተገናኘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማቅረባቸው ይታወሳል።

ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ዝርዝር ምላሽ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።

አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

" ነዋሪዎቹ ሃይል የተቋረጠባቸው በየብሎኩ የገባላቸውን ቆጣሪዎች ትተው በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ለኮንስትራክሽን ሥራ የገባውን ቆጣሪ እንዳይቆጥር አድርገው ሲጠቀሙ በእኛ ኢንስፔክሽን ቲም (የምልከታ ቡድን) በ15/04/17 ዓ/ም በተረገ ምልከታ ተደርሶባቸው ነው።

በእኛ አሰራር መሰረት ደግሞ ቆጣሪን እንዳይቆጥር አድርጎ ሲጠቀም የተገኘ ካለ አገልግሎቱን በማቋረጥ ሂሳቡ ይሰላል በድጋሚ ሃይል ለማግኘት ያንን ሂሳብ መክፈል አለበት።

በዚህ ምክንያት ሃይል ተቋርጧል ከተቋረጠ በኋላ ሲጠቀሙ የነበሩትን ሂሳብ አስልተን በደብዳቤ ክፈሉ ብለን አሳውቀናቸዋል።

በእነሱ ስም ቆጣሪው ስለሌለ በቤቶች ልማት ጽ/ቤት ስም አሳውቀናቸዋል በተደጋጋሚ ለመክፈል ፈቃደኛ አልነበሩም ኤሌክትሪኩ ተቋርጦ ነው ያለው።

ቆጣሪው ቢሉ የወጣው በኮንትራክተሩ ሳይሆን በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው እኛ የምናውቀው በኮንትራክተር የገባ ቆጣሪ የለም ውላችንም ከቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ነው ኮንትራክተሩን አናውቀውም።

አንድን ኮንትራክተር ሊቀጥረው የሚችለው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው እኛም ውል የሚኖረን ከኮንትራክተሩ ጋር ሳይሆን ኮንትራክተሩን ቀጥሮ ከሚያሰራው ተቋም ጋር ነው ሃላፊነቱን ወስዶ ደብዳቤ ጽፎ ቆጣሪ ይግባ የሚለው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው።

በስርቆት ቆጣሪ በማሰናከል ኤሌክትሪክ ሲጠቀሙ ሲገኝ የመጀመሪያው እርምጃ አገልግሎት ተቋርጦ መንግስት ያጣውን ገንዘብ ታስቦ ክፈሉ ብሎ ማሳወቅ ነው ነዋሪዎች እኛን አይመለከትንም እያሉ ነው ነገር ግን እየተጠቀሙ ነው አይ ቤቶች ልማት እኔን አይመለከተኝም ኮንትራክተሩን ነው ካለም ሃላፊነት መውሰድ አለበት " ብለዋል።


አቶ ብርሃኑ ነዋሪዎቹ ቆጣሪው እንዳይቆጥር በማሰናከል ካርድ መሙላት ካቆሙ ጀምሮ በሦስት ቆጣሪዎች የተጠራቀመው እዳ ቅጣትን ጨምሮ 480,538 ብር መሆኑን ተናግረዋል።

ይህንን ያህል መጠን ኤሌክትሪክ ሃይል የተጠቀሙት ተብለው ለቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተላከ ደብዳቤ የተገለጹት የጋራ መኖሪያ መንደሩ ነዋሪዎች ብሎክ 734 ፣ 735 ፣ 750 እና 751 ነዋሪዎች ሲሆኑ ነገር ግን ቆጣሪዎቹ የተመዘገቡት በኮርፖሬሽኑ በኩል በመሆኑ የተጠቀሰውን ክፍያ እንዲፈጽም አገልግሎቱ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽንን በተደጋጋሚ መጠየቁን ነገር ግን እስካሁን ክፍያው አለመፈጸሙን አቶ ብርሃኑ ተናግረዋል።

ነዋሪዎች ሃይል ከቆጣሪው ጠልፈው አለመጠቀማቸውን እና ቆጣሪዎቹ መንገድ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ምክንያት ነዋሪ ያልሆኑ አካላት መስመሩን እንደሚጠቀሙ ይገልጻሉ ታውቁታላቹ ወይ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄ ዳይሬክተሩ ምላሽ ሰጥተዋል።

" በእኛ በኩል እንደዚህ አይነት ጥቆማ አልደረሰንም ይህንን ቆጣሪ ካስገባን በኋላ በየወሩ ለንባብ ስንመጣ እንዲሁም በእቅድ ምልከታ እናደርጋለን የተጠቀስነውን ችግር ያገኘነው ለምልከታ ስንመጣ ነው። ይሄንን ጥቆማ እንመለከተዋለን በቦታው ስንሄድ ግን የተባለውን ጉዳይ አልተመለከትንም " ብለዋል።

ቆጣሪዎቹ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በኩል ለግንባታ አላማ ነበር የተቀመጡት ግንባታው ከተጠናቀቀ ቆይቷል ለምን አልተነሱም ስንል ላነሳነው ጥያቄም።

" ቤቶች ልማት አገልግሎቱን ጨርሰናል ቆጣሪው ይነሳልን አገልግሎቱን አንጠቀመውም ብለው ደብዳቤ መጻፍ አለባቸው ውል አለን ዝም ብለን ቆጣሪ ማንሳት አይቻልም ይግባልን ተብሎ በደብዳቤ እንደተጠየቀው ሁሉ ይነሳልን ብለው ሲጠይቁ ብቻ ነው የሚነሳው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ነዋሪዎች የተቋረጠው ሃይል ተመልሶ እንዲቀጠል ጉቦ ክፈሉ ያለን ባለሞያ አለ ሲሉ ላነሱት ቅሬታም " ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በጉዳዩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽንን ምላሽ የሚያካትት ይሆናል።

በተጨማሪም ነዋሪዎች ከተጠቀሱት ቆጣሪዎች ላይ ሃይል መቀጠላቸውን እና አለመቀጠላቸውን እንዲሁም ሌሎችም ነዋሪዎች ያቀረቧቸውን ቅሬታዎች በሚመለከት በቦታው ተገኝቶ ምልከታ ማድረግ እንደሚቻል የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ገልጸዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቦታው በመገኘት ቅሬታውን በማጣራት የሚያሳውቅ መሆኑን ይገልጻል።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94108
Create:
Last Update:

" ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " -የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በቦሌ አራብሳ ሳይት 3 ብሎክ 734 እና 735 የጋራ መኖሪያ መንደር የሚኖሩ ነዋሪዎች ከቆጣሪ እዳ ጋር በተገናኘ ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ማቅረባቸው ይታወሳል።

ከጉዳዩ ጋር በተገናኘ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ዝርዝር ምላሽ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ሰጥተዋል።

አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል ምን አሉ ?

" ነዋሪዎቹ ሃይል የተቋረጠባቸው በየብሎኩ የገባላቸውን ቆጣሪዎች ትተው በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ለኮንስትራክሽን ሥራ የገባውን ቆጣሪ እንዳይቆጥር አድርገው ሲጠቀሙ በእኛ ኢንስፔክሽን ቲም (የምልከታ ቡድን) በ15/04/17 ዓ/ም በተረገ ምልከታ ተደርሶባቸው ነው።

በእኛ አሰራር መሰረት ደግሞ ቆጣሪን እንዳይቆጥር አድርጎ ሲጠቀም የተገኘ ካለ አገልግሎቱን በማቋረጥ ሂሳቡ ይሰላል በድጋሚ ሃይል ለማግኘት ያንን ሂሳብ መክፈል አለበት።

በዚህ ምክንያት ሃይል ተቋርጧል ከተቋረጠ በኋላ ሲጠቀሙ የነበሩትን ሂሳብ አስልተን በደብዳቤ ክፈሉ ብለን አሳውቀናቸዋል።

በእነሱ ስም ቆጣሪው ስለሌለ በቤቶች ልማት ጽ/ቤት ስም አሳውቀናቸዋል በተደጋጋሚ ለመክፈል ፈቃደኛ አልነበሩም ኤሌክትሪኩ ተቋርጦ ነው ያለው።

ቆጣሪው ቢሉ የወጣው በኮንትራክተሩ ሳይሆን በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው እኛ የምናውቀው በኮንትራክተር የገባ ቆጣሪ የለም ውላችንም ከቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ጋር ነው ኮንትራክተሩን አናውቀውም።

አንድን ኮንትራክተር ሊቀጥረው የሚችለው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው እኛም ውል የሚኖረን ከኮንትራክተሩ ጋር ሳይሆን ኮንትራክተሩን ቀጥሮ ከሚያሰራው ተቋም ጋር ነው ሃላፊነቱን ወስዶ ደብዳቤ ጽፎ ቆጣሪ ይግባ የሚለው የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ነው።

በስርቆት ቆጣሪ በማሰናከል ኤሌክትሪክ ሲጠቀሙ ሲገኝ የመጀመሪያው እርምጃ አገልግሎት ተቋርጦ መንግስት ያጣውን ገንዘብ ታስቦ ክፈሉ ብሎ ማሳወቅ ነው ነዋሪዎች እኛን አይመለከትንም እያሉ ነው ነገር ግን እየተጠቀሙ ነው አይ ቤቶች ልማት እኔን አይመለከተኝም ኮንትራክተሩን ነው ካለም ሃላፊነት መውሰድ አለበት " ብለዋል።


አቶ ብርሃኑ ነዋሪዎቹ ቆጣሪው እንዳይቆጥር በማሰናከል ካርድ መሙላት ካቆሙ ጀምሮ በሦስት ቆጣሪዎች የተጠራቀመው እዳ ቅጣትን ጨምሮ 480,538 ብር መሆኑን ተናግረዋል።

ይህንን ያህል መጠን ኤሌክትሪክ ሃይል የተጠቀሙት ተብለው ለቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በተላከ ደብዳቤ የተገለጹት የጋራ መኖሪያ መንደሩ ነዋሪዎች ብሎክ 734 ፣ 735 ፣ 750 እና 751 ነዋሪዎች ሲሆኑ ነገር ግን ቆጣሪዎቹ የተመዘገቡት በኮርፖሬሽኑ በኩል በመሆኑ የተጠቀሰውን ክፍያ እንዲፈጽም አገልግሎቱ የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽንን በተደጋጋሚ መጠየቁን ነገር ግን እስካሁን ክፍያው አለመፈጸሙን አቶ ብርሃኑ ተናግረዋል።

ነዋሪዎች ሃይል ከቆጣሪው ጠልፈው አለመጠቀማቸውን እና ቆጣሪዎቹ መንገድ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ምክንያት ነዋሪ ያልሆኑ አካላት መስመሩን እንደሚጠቀሙ ይገልጻሉ ታውቁታላቹ ወይ ? ስንል ላነሳንላቸው ጥያቄ ዳይሬክተሩ ምላሽ ሰጥተዋል።

" በእኛ በኩል እንደዚህ አይነት ጥቆማ አልደረሰንም ይህንን ቆጣሪ ካስገባን በኋላ በየወሩ ለንባብ ስንመጣ እንዲሁም በእቅድ ምልከታ እናደርጋለን የተጠቀስነውን ችግር ያገኘነው ለምልከታ ስንመጣ ነው። ይሄንን ጥቆማ እንመለከተዋለን በቦታው ስንሄድ ግን የተባለውን ጉዳይ አልተመለከትንም " ብለዋል።

ቆጣሪዎቹ በቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በኩል ለግንባታ አላማ ነበር የተቀመጡት ግንባታው ከተጠናቀቀ ቆይቷል ለምን አልተነሱም ስንል ላነሳነው ጥያቄም።

" ቤቶች ልማት አገልግሎቱን ጨርሰናል ቆጣሪው ይነሳልን አገልግሎቱን አንጠቀመውም ብለው ደብዳቤ መጻፍ አለባቸው ውል አለን ዝም ብለን ቆጣሪ ማንሳት አይቻልም ይግባልን ተብሎ በደብዳቤ እንደተጠየቀው ሁሉ ይነሳልን ብለው ሲጠይቁ ብቻ ነው የሚነሳው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።

ዳይሬክተሩ ነዋሪዎች የተቋረጠው ሃይል ተመልሶ እንዲቀጠል ጉቦ ክፈሉ ያለን ባለሞያ አለ ሲሉ ላነሱት ቅሬታም " ከክፍያ ለመሸሽ የተቋሙን ገጽታ ማበላሸት አይቻልም በህግ እንጠይቃለን ፣ ከፖሊስ እና ጸረ ሙስና ጋር በመሆን አጣርተን እርምጃ እንወስዳለን " ብለዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በጉዳዩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽንን ምላሽ የሚያካትት ይሆናል።

በተጨማሪም ነዋሪዎች ከተጠቀሱት ቆጣሪዎች ላይ ሃይል መቀጠላቸውን እና አለመቀጠላቸውን እንዲሁም ሌሎችም ነዋሪዎች ያቀረቧቸውን ቅሬታዎች በሚመለከት በቦታው ተገኝቶ ምልከታ ማድረግ እንደሚቻል የሪጅኑ ዳይሬክተር አቶ ብርሃኑ ኦልጅራ ገልጸዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ በቦታው በመገኘት ቅሬታውን በማጣራት የሚያሳውቅ መሆኑን ይገልጻል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA






Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94108

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"We're seeing really dramatic moves, and it's all really tied to Ukraine right now, and in a secondary way, in terms of interest rates," Octavio Marenzi, CEO of Opimas, told Yahoo Finance Live on Thursday. "This war in Ukraine is going to give the Fed the ammunition, the cover that it needs, to not raise interest rates too quickly. And I think Jay Powell is a very tepid sort of inflation fighter and he's not going to do as much as he needs to do to get that under control. And this seems like an excuse to kick the can further down the road still and not do too much too soon." Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai. WhatsApp, a rival messaging platform, introduced some measures to counter disinformation when Covid-19 was first sweeping the world. The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." The news also helped traders look past another report showing decades-high inflation and shake off some of the volatility from recent sessions. The Bureau of Labor Statistics' February Consumer Price Index (CPI) this week showed another surge in prices even before Russia escalated its attacks in Ukraine. The headline CPI — soaring 7.9% over last year — underscored the sticky inflationary pressures reverberating across the U.S. economy, with everything from groceries to rents and airline fares getting more expensive for everyday consumers.
from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American