Telegram Group & Telegram Channel
ከወልደያ ቆቦ የሚያስኬደው የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ ወደ መቐለ የደንጋይ ከሰል ጭኖ በሚሄድ መኪና ተሰብራል።

ጉዳትም ድርሷል።

የአማራ ክልል የመንገድ ቢሮ ጉዳቱን በተመለከተ ለፌዴራል የመንገዶች አስተዳደር በደብዳቤ ሪፖርት አድርጓል።

ከወልድያ - ቆቦ - አላማጣ ባለው ዋናው የአስፓልት መንገድ ከቆቦ ከተማ 14 ኪ.ሜ ርቀት ወደ ወልድያ በኩል በሚወስደው በሮቢትና ጎብየ ከተማ መካከል የሚገኝው " የሃሚድ ውሃ ወንዝ " ላይ 50 ሜትር ርዝመት ያለው ተገጣጣሚ የብረት ድልድይ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከዛሬ 8 ዓመት በፊት ተገንብቶ አገልግሎት ሲሰጥ እንደነበር አስታውሷል።

አሁን ላይ የብረት ድልድዩ ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት የሚበዛበት ከመሆኑ የተነሳና በከባድ ጭነት ምክንያት በደረሰበት ጉዳት የተሰበረ መሆኑን ጠቁሟል።

በዚህም ወልድያ ወደ ቆቦ እና አላማጣ የሚወስደው የአስፓልት መንገድ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ማቆሙን ቢሮው ገልጿል።

በአካባቢው ብቸኛ ስለሆነና ተለዋጭ መስመር መግቢያና መውጫ መንገድ ባለመኖሩ የትራንስፓርት አገልግሎት፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መስተጋብር ሙሉ በሙሉ መቋረጡን አመልክቷል።

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በአካባቢው የተፈጠረውን ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት ጉዳት የደረሰበትን የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ በአፋጣኝ የጥገና ስራ እንዲያደርግለትና ክፍት እንዲሆን ጠይቋል።

@tikvahethiopia



group-telegram.com/tikvahethiopia/94245
Create:
Last Update:

ከወልደያ ቆቦ የሚያስኬደው የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ ወደ መቐለ የደንጋይ ከሰል ጭኖ በሚሄድ መኪና ተሰብራል።

ጉዳትም ድርሷል።

የአማራ ክልል የመንገድ ቢሮ ጉዳቱን በተመለከተ ለፌዴራል የመንገዶች አስተዳደር በደብዳቤ ሪፖርት አድርጓል።

ከወልድያ - ቆቦ - አላማጣ ባለው ዋናው የአስፓልት መንገድ ከቆቦ ከተማ 14 ኪ.ሜ ርቀት ወደ ወልድያ በኩል በሚወስደው በሮቢትና ጎብየ ከተማ መካከል የሚገኝው " የሃሚድ ውሃ ወንዝ " ላይ 50 ሜትር ርዝመት ያለው ተገጣጣሚ የብረት ድልድይ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ከዛሬ 8 ዓመት በፊት ተገንብቶ አገልግሎት ሲሰጥ እንደነበር አስታውሷል።

አሁን ላይ የብረት ድልድዩ ከፍተኛ የትራፊክ ፍሰት የሚበዛበት ከመሆኑ የተነሳና በከባድ ጭነት ምክንያት በደረሰበት ጉዳት የተሰበረ መሆኑን ጠቁሟል።

በዚህም ወልድያ ወደ ቆቦ እና አላማጣ የሚወስደው የአስፓልት መንገድ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት ማቆሙን ቢሮው ገልጿል።

በአካባቢው ብቸኛ ስለሆነና ተለዋጭ መስመር መግቢያና መውጫ መንገድ ባለመኖሩ የትራንስፓርት አገልግሎት፣ የኢኮኖሚና ማህበራዊ መስተጋብር ሙሉ በሙሉ መቋረጡን አመልክቷል።

የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር በአካባቢው የተፈጠረውን ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት ጉዳት የደረሰበትን የሃሚድ ውሃ ወንዝ የብረት ድልድይ በአፋጣኝ የጥገና ስራ እንዲያደርግለትና ክፍት እንዲሆን ጠይቋል።

@tikvahethiopia

BY TIKVAH-ETHIOPIA









Share with your friend now:
group-telegram.com/tikvahethiopia/94245

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

One thing that Telegram now offers to all users is the ability to “disappear” messages or set remote deletion deadlines. That enables users to have much more control over how long people can access what you’re sending them. Given that Russian law enforcement officials are reportedly (via Insider) stopping people in the street and demanding to read their text messages, this could be vital to protect individuals from reprisals. The Security Service of Ukraine said in a tweet that it was able to effectively target Russian convoys near Kyiv because of messages sent to an official Telegram bot account called "STOP Russian War." As the war in Ukraine rages, the messaging app Telegram has emerged as the go-to place for unfiltered live war updates for both Ukrainian refugees and increasingly isolated Russians alike. Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours. Emerson Brooking, a disinformation expert at the Atlantic Council's Digital Forensic Research Lab, said: "Back in the Wild West period of content moderation, like 2014 or 2015, maybe they could have gotten away with it, but it stands in marked contrast with how other companies run themselves today."
from id


Telegram TIKVAH-ETHIOPIA
FROM American