Telegram Group & Telegram Channel
አሰቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለወንድማችን !!🙏🙏🙏
በቅንነት እና በመልምነት ሼር ሳያደርጉ እንዳያልፉ

የህይወት አድን ጥሪ ወገን ለወገን ደራሽ ነውና

ውድ ኢትዮጵያውያን | ተማሪ ህፃን አቤኔዘር ቶሎሳ አድነው ይባላል የ10 ክፍል ተማሪ ነበር ሚማረውም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ድላችን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኝ ነበር ።

ይሁንና በደረሰበት ከፍተኛ በሆነ የኩላሊት ህመም ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከጥቅም ውጪ ሆነዋል እና የኩላሊት የህመሙ ስሜት ሁለቱንም እግሮቹን እንደ ልብ እንዳይንቀሳቀስ አድርጎት በአልጋ ላይ እየተሰቃየ ይገኛል ።

ውድ ወገኖች በሃኪሞቹ በተነገረው የቀድሞ ጤን ነቱ እንዲመለስ ያለው አማራጭ የኩላሊት እጥበት እና የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ የኩላሊት ተከላ ለማድረግ ወደ ውጭ ሃገር ሄዶ መታከም ይኖርበታል ለህክምናም በጠቅላላ 1.500.000 ብር ያስፈልገዋል ቤተሰቦቹ ደግሞ ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ ውድ ወገኖች ለጋስ እጆች አያጡምና የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉልን በፈጣሪ ስም እንማፀናለን መርዳት ባትችሉ እንኩዋን ለሚረዱ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን

ለበለጠ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር
09 67 92 14 67

እንዲውም ቤተሰቡ ጋር
09 22 95 94 60
09 13 56 02 42

በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ!!!በቅንነት ሼር ያድርጉ

ባንክ አካውንት
1000357725187 tolosa adinew bati
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

100089385079 aprhem tolosa adinew
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ለጋስ እጆች አያጡም !!!



group-telegram.com/iduyee/10407
Create:
Last Update:

አሰቸኳይ የእርዳታ ጥሪ ለወንድማችን !!🙏🙏🙏
በቅንነት እና በመልምነት ሼር ሳያደርጉ እንዳያልፉ

የህይወት አድን ጥሪ ወገን ለወገን ደራሽ ነውና

ውድ ኢትዮጵያውያን | ተማሪ ህፃን አቤኔዘር ቶሎሳ አድነው ይባላል የ10 ክፍል ተማሪ ነበር ሚማረውም በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ድላችን ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርቱን በመከታተል ላይ ይገኝ ነበር ።

ይሁንና በደረሰበት ከፍተኛ በሆነ የኩላሊት ህመም ሁለቱም ኩላሊቶቹ ከጥቅም ውጪ ሆነዋል እና የኩላሊት የህመሙ ስሜት ሁለቱንም እግሮቹን እንደ ልብ እንዳይንቀሳቀስ አድርጎት በአልጋ ላይ እየተሰቃየ ይገኛል ።

ውድ ወገኖች በሃኪሞቹ በተነገረው የቀድሞ ጤን ነቱ እንዲመለስ ያለው አማራጭ የኩላሊት እጥበት እና የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ ብቻ እንደሆነ የኩላሊት ተከላ ለማድረግ ወደ ውጭ ሃገር ሄዶ መታከም ይኖርበታል ለህክምናም በጠቅላላ 1.500.000 ብር ያስፈልገዋል ቤተሰቦቹ ደግሞ ከአቅማቸው በላይ ስለሆነ ውድ ወገኖች ለጋስ እጆች አያጡምና የወንድማችንን ህይወት ለመታደግ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉልን በፈጣሪ ስም እንማፀናለን መርዳት ባትችሉ እንኩዋን ለሚረዱ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትተባበሩን በአክብሮት እንጠይቃለን

ለበለጠ መረጃ ለማግኘት በስልክ ቁጥር
09 67 92 14 67

እንዲውም ቤተሰቡ ጋር
09 22 95 94 60
09 13 56 02 42

በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ!!!በቅንነት ሼር ያድርጉ

ባንክ አካውንት
1000357725187 tolosa adinew bati
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

100089385079 aprhem tolosa adinew
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ለጋስ እጆች አያጡም !!!

BY @iduyee😊moodyee🤪




Share with your friend now:
group-telegram.com/iduyee/10407

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

To that end, when files are actively downloading, a new icon now appears in the Search bar that users can tap to view and manage downloads, pause and resume all downloads or just individual items, and select one to increase its priority or view it in a chat. For example, WhatsApp restricted the number of times a user could forward something, and developed automated systems that detect and flag objectionable content. Telegram users are able to send files of any type up to 2GB each and access them from any device, with no limit on cloud storage, which has made downloading files more popular on the platform. During the operations, Sebi officials seized various records and documents, including 34 mobile phones, six laptops, four desktops, four tablets, two hard drive disks and one pen drive from the custody of these persons. On December 23rd, 2020, Pavel Durov posted to his channel that the company would need to start generating revenue. In early 2021, he added that any advertising on the platform would not use user data for targeting, and that it would be focused on “large one-to-many channels.” He pledged that ads would be “non-intrusive” and that most users would simply not notice any change.
from us


Telegram @iduyee😊moodyee🤪
FROM American