Telegram Group & Telegram Channel
በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡



group-telegram.com/AAEQOCAA/6461
Create:
Last Update:

በምዘና ዘርፍ በመዛኝነት አገልግሎት የሚሰጡ መዛኞች ሕዝቡን በታማኝነት እና በጥሩ ስነ-ምግባር ማገልገል እንደሚገባቸው ተገለጸ፡፡
(መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የቴክኒክና ሙያ ብቃት ምዘና አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከተለያዩ ኢንደስትሪዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎች የምዘና ስነ-ዘዴ ስልጠና ሰጠ፡፡
የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ምክትል ስራ አስኪያጅ እና የምዘና ዘርፍ ሃላፊ የሆኑት አቶ ጋትዌች ቱት በስልጠናው ላይ በመገኘት ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለፁት ባለስልጣኑ በየዓመቱ አዳዲስ መዛኞች በማፍራት እና የመዛኞች ቁጥር በመጨመር ጥራት ያለው ምዘና ለመስጠት እቅድ ይዞ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡
በምዘና ሂደት ላይ የመዛኞች ቁጥር ከፍ ማለት የስነ-ምግባር ጉድለት ያለባቸውን ለይቶ ለማውጣት እና በአግባቡ ምዘናውን የሚያከናውኑትን በምዘናው ስራ ላይ ለማስቀጠል የሚረዳ መሆኑን ገልጸው፤መዛኞች በትእግስት እና ለምዘና የሚመጡትን ተገልጋዩችን በአግባቡ በጥሩ አቀባበል በመቀበል ሊመዝኑ እንደሚገባ አሳውቀዋል፤ እንዲሁም በመዛኝነት የተመለመሉ እጩ መዛኞች ከስልጠናው በኋላ በምዘና ስራው ላይ በተገቢው አገልግሎት መስጠት የሚገባቸው ሲሆን ራሳቸውን ከብልሹ አሠራሮች በማራቅ በአግባቡ የተጣለባቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው አሳውቀዋል፡፡

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6461

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The next bit isn’t clear, but Durov reportedly claimed that his resignation, dated March 21st, was an April Fools’ prank. TechCrunch implies that it was a matter of principle, but it’s hard to be clear on the wheres, whos and whys. Similarly, on April 17th, the Moscow Times quoted Durov as saying that he quit the company after being pressured to reveal account details about Ukrainians protesting the then-president Viktor Yanukovych. "He has kind of an old-school cyber-libertarian world view where technology is there to set you free," Maréchal said. Since its launch in 2013, Telegram has grown from a simple messaging app to a broadcast network. Its user base isn’t as vast as WhatsApp’s, and its broadcast platform is a fraction the size of Twitter, but it’s nonetheless showing its use. While Telegram has been embroiled in controversy for much of its life, it has become a vital source of communication during the invasion of Ukraine. But, if all of this is new to you, let us explain, dear friends, what on Earth a Telegram is meant to be, and why you should, or should not, need to care. Now safely in France with his spouse and three of his children, Kliuchnikov scrolls through Telegram to learn about the devastation happening in his home country.
from in


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American