Telegram Group & Telegram Channel
ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።



group-telegram.com/AAEQOCAA/6485
Create:
Last Update:

ቅ/ጽ/ቤቱ በትስስርና በቅንጅታዊ ስራዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አደረገ፡፡
የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ ፣የጊዜ ገደብ በማስቀመጥ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት ስለመሆናቸዉ ተገለፀ፡፡
(መስከረም 15 ቀን 2017 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባላስልጣን የጉለሌ ቅ/ጽ/ቤት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፍቅሩ ገቢሳ የ2017 በጀት ዓመት በትስስር እና በቅንጅታዊ ስራ ከተለያዩ ሴክተር መ/ቤቶች ጋር በቅንጅታዊ አሰራር በጋራ ሊሠሩ በታቀዱት ስራዎች ዙሪያ በተደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ በመገኘት እንደተናገሩት የትስስር ስራዎች በዋናነት ለአንድ ተቋም የተሰጡ ስራዎች ወይም ተግባራት እንዲሳኩ የሌሎች የውጭ ባለድርሻ አካላት እገዛ በጋራ በማቀድ፣የጊዜ ገደብ እና ተጠያቂነት ጭምር በማስቀመጥ በጋራ የሚከናወኑ ተግባራት መሆናቸዉን በመግለጽ የእለቱን የቅንጅታዊ አሰራር የስምምነት ሰነድ ፊርማ መድረክ በመክፈቻ ንግግር ከፍተዋል፡፡
በተጨማሪም ስራ አስኪያጁ የመድረኩን ዓላማ ስገልፁ በ2017 ዓ.ም በቀጣይ ወራት በትስስር መሰረት ሊከናወኑ የታቀዱት ተግባራት ዙሪያ በጋራ ተወያይተን የጋራ አቅጣጫ በማስቀመጥ ወደ ትግበራ ምዕራፍ ለመግባት ነዉ ብለዋል።

BY የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን








Share with your friend now:
group-telegram.com/AAEQOCAA/6485

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

However, the perpetrators of such frauds are now adopting new methods and technologies to defraud the investors. The regulator took order for the search and seizure operation from Judge Purushottam B Jadhav, Sebi Special Judge / Additional Sessions Judge. But the Ukraine Crisis Media Center's Tsekhanovska points out that communications are often down in zones most affected by the war, making this sort of cross-referencing a luxury many cannot afford. He said that since his platform does not have the capacity to check all channels, it may restrict some in Russia and Ukraine "for the duration of the conflict," but then reversed course hours later after many users complained that Telegram was an important source of information. Following this, Sebi, in an order passed in January 2022, established that the administrators of a Telegram channel having a large subscriber base enticed the subscribers to act upon recommendations that were circulated by those administrators on the channel, leading to significant price and volume impact in various scrips.
from in


Telegram የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን
FROM American