Telegram Group & Telegram Channel
THUNDERBIRD
#በረቅ

#የጥንት ኢትዮጵያያን አምፖል(ዲም ላይት) መብራት ከመሰራቱ አስቀድሞ አብያተ ክርስቲያናን የእምነት ተቋማት እንዲሁም ቤተ መንግስት ሲገነቡ ብርቁ ወይም ብርቅርቅ የሚባል የብርሀን ሀይል ማመንጨት ድንጋይ ይጠቀሙ ነበር።
#ይህ የከበረ መዓድን ሌሊት አንዳንድ ግዜ የሚያበራ ደግሞም የሚጠፋ ድንጋይ ነው።ከዋሻ ውስጥ ወይም ከባሐር ዳር ላይ ይገኛል።እሱ በአለበት ዋሻ ውስጥ እንደ እሳት ነበልባል የመሰለ ብርሀን ይታያል።
መልኩም በከፊል ቢጫ በአረንጓዴ ነው ተቀምሞ ኪነ - ህንፃ ከተሰራበት ደግሞ ሌሊት ላይ የተገነባበት ህንፃው ያበራል።


#Lightning/መብረቅ ብዙ ጊዜ ይመታዋል ይሰነጥቀዋል በዚህ ጊዜ barak(በእብራይስጥ) ብርቅ የምትባል ለየት ያለች በራሪ አውሬ ተጠግታ ልጅ ትወልድበታለች። ማነኛውም አውሬ መጥቶ ልጅዋን አይበላውም ልጁም እስኪያድግ ከዚህ የከበረ ድንጋይ ስር አይጠፋም አንዳንድ ጊዜም ውስጡ የተከፈተ ይገኛል። የሚገርመው አንድ ሰው በውስጡ ገብቶ ቢተኛበት መብራቱ ሲበራ የውስጥ የሰውነቱን ክፍሎችን(የሆድ እቃውን) እንደ X-ray በሙሉ ማየት ያስችለዋል። ልክ በመስታውት ፊት ቁመን ውጫዊ አካላችንን ከራስ ፀጉራችን እስከ እግር ጥፍራችን እንደምናየው እሱም ውስጣዊ የሰውነት ክፍላችንን ሁሉን አጥርቶ ያሳያል ከህመምም ይፈውሳል።አራዊትም ሲታመሙ ከስሩ ሂደው ይተኛሉ ፣ ይድናሉ በአሁን ጊዜ የምንጠቀመው የX- ray ህክምና ቴክኖሎጂ የጥንት አባቶቻችን በዚህ መንገድ ይገለገሉበት ነበር።


#ይች ልዩ የሆነችው በራሪ እንደ ሰጎን ቁመታም የሆነችው ሙሴ (thunderbird) የምትባል ወፍ ስትሆን አንዳንድ ጊዜ እንቁላል ትጥልበታለች።
ድንጋዮን እየፈለፈለች በእንቁላሉ ላይ ትረጭበታለች የታቀፈችበት እግሩዋ ፍህም ይመስላል ከእርሱ ስር የተፈለፈለ የተወለዱት ጫጩቶች ሁሉ እግራቸው ያበራል በሆሊውድም ዘውትር የኢትዮጵያን መዝገብ ምንጩ ማድረጉን ያጠናከረው Harrypotter, ፎይኒክስ የመሳሰሉ ፊልሞች ተሰርተውበታል::

#ስለዚህና ስለሌሎች የከበሩ አስደናቂ መአድናት አገልግሎትና መገኛቸውንም ጭምር የሚጠቁም በርካታ አንባቢ አጥተው የአቧራ ተሸካሚ ሆነው የቀሩ እድሜጠገብ የብራና መፅሀፍት ቀደምት አባቶቻችን ጥለውልን አልፈዋል....በርካታ የባህር ማዶ #አርኬዎሎጂስቶች ተመራማሪዎች እነ Graham Hancock, George wilhelm shimper, sir Tomas more, James bruce, thomas ket...ሌሎች ሌሎችም ተራራ ሸንተረሩን ቁልቁለት ሸለቆ ጅረቱን ተቋቁመው ከሞቀ ከተደላደለ ሀገራቸው ወጥተው የሚኳትኑ የሚንገላቱባት ሀገር ኢትዮጵያን የመረጧት በምክንያት ነውና በዘመናችን ታሪክ ሰርተን እንኳ ባናልፍ ታሪክ ሰሪው ተተኪ ትውልድ እስኪመጣ አባቶች ጠብቀው ያቆዩልንን ሚስጥራት ጠብቀን ለተቀባዮቻችን እናስረክብ.
በቻላችሁት ሁሉ ይህን መሰል እውነታዎች በተለያዩ ሶሻልሚዲያዎች በይበልጥ ተሰሚነት ያላችሁ እውቅ የገፃችን አባላት #እውነታውን እያጋራችሁ በአለም የተነፈገንን ክብራችንን የተዳፈነውን ሀያል ታሪካችንን እናሳውቅ።


ጥበበ ዕንቆ አእባን ከዜና'
አበውና ከኁልቆ አእባን
በመሪራስ አማን በላይ./በእንግሊዛዊው ተመራማሪ ቶማስ ኬት ተተርጉሟል
@THESECRETKNOWITFIRST



group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/474
Create:
Last Update:

THUNDERBIRD
#በረቅ

#የጥንት ኢትዮጵያያን አምፖል(ዲም ላይት) መብራት ከመሰራቱ አስቀድሞ አብያተ ክርስቲያናን የእምነት ተቋማት እንዲሁም ቤተ መንግስት ሲገነቡ ብርቁ ወይም ብርቅርቅ የሚባል የብርሀን ሀይል ማመንጨት ድንጋይ ይጠቀሙ ነበር።
#ይህ የከበረ መዓድን ሌሊት አንዳንድ ግዜ የሚያበራ ደግሞም የሚጠፋ ድንጋይ ነው።ከዋሻ ውስጥ ወይም ከባሐር ዳር ላይ ይገኛል።እሱ በአለበት ዋሻ ውስጥ እንደ እሳት ነበልባል የመሰለ ብርሀን ይታያል።
መልኩም በከፊል ቢጫ በአረንጓዴ ነው ተቀምሞ ኪነ - ህንፃ ከተሰራበት ደግሞ ሌሊት ላይ የተገነባበት ህንፃው ያበራል።


#Lightning/መብረቅ ብዙ ጊዜ ይመታዋል ይሰነጥቀዋል በዚህ ጊዜ barak(በእብራይስጥ) ብርቅ የምትባል ለየት ያለች በራሪ አውሬ ተጠግታ ልጅ ትወልድበታለች። ማነኛውም አውሬ መጥቶ ልጅዋን አይበላውም ልጁም እስኪያድግ ከዚህ የከበረ ድንጋይ ስር አይጠፋም አንዳንድ ጊዜም ውስጡ የተከፈተ ይገኛል። የሚገርመው አንድ ሰው በውስጡ ገብቶ ቢተኛበት መብራቱ ሲበራ የውስጥ የሰውነቱን ክፍሎችን(የሆድ እቃውን) እንደ X-ray በሙሉ ማየት ያስችለዋል። ልክ በመስታውት ፊት ቁመን ውጫዊ አካላችንን ከራስ ፀጉራችን እስከ እግር ጥፍራችን እንደምናየው እሱም ውስጣዊ የሰውነት ክፍላችንን ሁሉን አጥርቶ ያሳያል ከህመምም ይፈውሳል።አራዊትም ሲታመሙ ከስሩ ሂደው ይተኛሉ ፣ ይድናሉ በአሁን ጊዜ የምንጠቀመው የX- ray ህክምና ቴክኖሎጂ የጥንት አባቶቻችን በዚህ መንገድ ይገለገሉበት ነበር።


#ይች ልዩ የሆነችው በራሪ እንደ ሰጎን ቁመታም የሆነችው ሙሴ (thunderbird) የምትባል ወፍ ስትሆን አንዳንድ ጊዜ እንቁላል ትጥልበታለች።
ድንጋዮን እየፈለፈለች በእንቁላሉ ላይ ትረጭበታለች የታቀፈችበት እግሩዋ ፍህም ይመስላል ከእርሱ ስር የተፈለፈለ የተወለዱት ጫጩቶች ሁሉ እግራቸው ያበራል በሆሊውድም ዘውትር የኢትዮጵያን መዝገብ ምንጩ ማድረጉን ያጠናከረው Harrypotter, ፎይኒክስ የመሳሰሉ ፊልሞች ተሰርተውበታል::

#ስለዚህና ስለሌሎች የከበሩ አስደናቂ መአድናት አገልግሎትና መገኛቸውንም ጭምር የሚጠቁም በርካታ አንባቢ አጥተው የአቧራ ተሸካሚ ሆነው የቀሩ እድሜጠገብ የብራና መፅሀፍት ቀደምት አባቶቻችን ጥለውልን አልፈዋል....በርካታ የባህር ማዶ #አርኬዎሎጂስቶች ተመራማሪዎች እነ Graham Hancock, George wilhelm shimper, sir Tomas more, James bruce, thomas ket...ሌሎች ሌሎችም ተራራ ሸንተረሩን ቁልቁለት ሸለቆ ጅረቱን ተቋቁመው ከሞቀ ከተደላደለ ሀገራቸው ወጥተው የሚኳትኑ የሚንገላቱባት ሀገር ኢትዮጵያን የመረጧት በምክንያት ነውና በዘመናችን ታሪክ ሰርተን እንኳ ባናልፍ ታሪክ ሰሪው ተተኪ ትውልድ እስኪመጣ አባቶች ጠብቀው ያቆዩልንን ሚስጥራት ጠብቀን ለተቀባዮቻችን እናስረክብ.
በቻላችሁት ሁሉ ይህን መሰል እውነታዎች በተለያዩ ሶሻልሚዲያዎች በይበልጥ ተሰሚነት ያላችሁ እውቅ የገፃችን አባላት #እውነታውን እያጋራችሁ በአለም የተነፈገንን ክብራችንን የተዳፈነውን ሀያል ታሪካችንን እናሳውቅ።


ጥበበ ዕንቆ አእባን ከዜና'
አበውና ከኁልቆ አእባን
በመሪራስ አማን በላይ./በእንግሊዛዊው ተመራማሪ ቶማስ ኬት ተተርጉሟል
@THESECRETKNOWITFIRST

BY THE SECRET KNOW IT FIRST


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/THESECRETKNOWITFIRST/474

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

He adds: "Telegram has become my primary news source." I want a secure messaging app, should I use Telegram? In December 2021, Sebi officials had conducted a search and seizure operation at the premises of certain persons carrying out similar manipulative activities through Telegram channels. "Your messages about the movement of the enemy through the official chatbot … bring new trophies every day," the government agency tweeted. Since January 2022, the SC has received a total of 47 complaints and enquiries on illegal investment schemes promoted through Telegram. These fraudulent schemes offer non-existent investment opportunities, promising very attractive and risk-free returns within a short span of time. They commonly offer unrealistic returns of as high as 1,000% within 24 hours or even within a few hours.
from in


Telegram THE SECRET KNOW IT FIRST
FROM American