Telegram Group & Telegram Channel
​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu



group-telegram.com/theonlytruth1/30
Create:
Last Update:

​​የሚሰማ ከተገኘ ችግራችንን እስኪገባን ነግረውናል።‼️⬇️

© አሳቢው የሐይማኖት አባት --ሐጅ ኡመር ኢድሪስ

ዝምታቸው ልብህን ይገዛሀል ።ከማንም ጋር በሰላም መኖር የሚችሉ ሰው ናቸው ።ረጋ ብለው የሚናገሯቸው ቃላቶች አይምሮክን ይዘው ረጅም መንገድ ይከተሉካል ።ሀገር ወዳድነታቸው ያስቀነሰሀል። የሙስሊም አለቃ ናቸው ቁርአን ብቻ ነው የሚያወሩት ብለክ ልታስብ ትችላለክ ቃላቸው መፅሀፍ ቅዱስ ፣ቬዳስ ፣ህገ መንግስት ፣የፍልስፍና ወግ ወስጥ ታገኘዋለክ።

ሙስሊም ነኝ ብለክ በብሔርተኝነትን መከፋፈልክን ይዘክ ስትመጣ "በዘረኝነት ተከፋፍለናል .... ደም አፍስሰናል.... " ብለው ከጎጠኝነት እንድትወጣ ይነግሩካል።

የደሀው ጭንቀት ይገባቸዋል " ደሀው የሚልሰው አቶ ....የሚጠለልበት ፈርሶ ...." ብለው ሲሟገቱ የአንተ በልቶ ማደር ብቻ ሒወት እንዳልሆነ መሰልጠን ማወቅ ማለት " ለሌላውም መጨነቅ " እንደሆነ ይነግሩካል።

ትናንት ማታ የሀይማኖት አባቶች አለምንናሀገራችንን ያስጨነቀው ኮሮና ቫይረስ በፀሎትና በምህላ ፈጣሪን ሲማፀኑ እንዲህ ሲሉ ተሰሙ "አላህ ከዚህም የከፋ ቅጣት ያሰበ ይመስለኛል!ቤተ-ክርስቲያን ለምን ተዘጋ?
መስጅድ ለምን ተዘጋ?

መስጅድ የሶላት የፀሎት ቦታ ነው። ቤተ-ክርስትያን የፀሎት ቦታ ነው ። ምክንያቱ በቤተ-ክርስትያን ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ምክንያቱ በመስጅድ ውስጥ የሚሰራ ሸር ተንኮል አለ ። ያ ስራችን ነው ጥርግርግ አድርጎ አሶጥቶ ያዘጋው ። እስከ ዛሬ ቤተ-ክርስትያንም መስጅድም ተዘግቶ አያውቅም ።............... እኛ ከመናገር ባለፍ በተግባር ከክፉ ስራችን ተመልሰን ጦሎት ዱአ ብናደርግ ምህረት የማናገኝበት ምክንያት ያለ አይመስለኝም።"

በማለት የሁሉንም ቀልብ የሚገዛ ንግግር አድረገዋል ።ሰሚ ካለ የእኚህ መንፈሳዊ መሪ ቃል በቂ ነው ።ከክፋት ወጥቶ በመተባበር፣በመከባበር እና በመረዳዳት ከድህነት እንጉርጉሮ እና ከችግር መዋጣት ይቻላል። በግለኝነትና በጎሰኝነት የትም ሊደረስ እንደማይችል የእኝህ አባት ምክር አንድ ማሳያ ነው።የሚሰማ ከተገኘ!!!

የናተው channel @theonlytruth1
@theonlytruth1
Plz share argu

BY እዉነት ብቻ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/group-telegram/post.php on line 260

Share with your friend now:
group-telegram.com/theonlytruth1/30

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

"Markets were cheering this economic recovery and return to strong economic growth, but the cheers will turn to tears if the inflation outbreak pushes businesses and consumers to the brink of recession," he added. But Telegram says people want to keep their chat history when they get a new phone, and they like having a data backup that will sync their chats across multiple devices. And that is why they let people choose whether they want their messages to be encrypted or not. When not turned on, though, chats are stored on Telegram's services, which are scattered throughout the world. But it has "disclosed 0 bytes of user data to third parties, including governments," Telegram states on its website. In February 2014, the Ukrainian people ousted pro-Russian president Viktor Yanukovych, prompting Russia to invade and annex the Crimean peninsula. By the start of April, Pavel Durov had given his notice, with TechCrunch saying at the time that the CEO had resisted pressure to suppress pages criticizing the Russian government. In view of this, the regulator has cautioned investors not to rely on such investment tips / advice received through social media platforms. It has also said investors should exercise utmost caution while taking investment decisions while dealing in the securities market. Again, in contrast to Facebook, Google and Twitter, Telegram's founder Pavel Durov runs his company in relative secrecy from Dubai.
from in


Telegram እዉነት ብቻ
FROM American