Telegram Group & Telegram Channel
የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images



group-telegram.com/ZenaKristos/92
Create:
Last Update:

የሕማማት ሳምንት: ጸሎተ ሐሙስ

ኢየሱስ የደቀመዛሙርቱን እግር አጠበ


"ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ። "
ዮሐንስ 13:4-5

የሰማይና የምድር ፈጣሪ የሰውን ስጋ ለብሶ መምጣት ብቻ ሳይሆን እራሱን ዝቅ አድርጎ የተከታዮቹን እግር አጠበ። ይህ በአለማዊ አስተሳሰብ እጅግ እራስን ማዋረድ ቢሆንም ኢየሱስ በሰማያዊ አስተሳሰብ ዝቅ ማለት የትህትና ምልክት እንደሆነ እርሱ ዝቅ ብሎ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠብ አሳየን። ለዚያም ነው ኢየሱስ ትሁቶች እንድንሆን የሚጠራን። ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሳለ የሰውን እግር እስከማጠብ ድረስ ትሁት ከሆነ፤ እኛ ደሞ ለባልንጀሮቻችን ምን ያህል ትሁታን መሆን ይገባናል?

ድህረ ገፃችንን ይጎብኙ፡
Https://zenakristos.org/images

BY ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles




Share with your friend now:
group-telegram.com/ZenaKristos/92

View MORE
Open in Telegram


Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

That hurt tech stocks. For the past few weeks, the 10-year yield has traded between 1.72% and 2%, as traders moved into the bond for safety when Russia headlines were ugly—and out of it when headlines improved. Now, the yield is touching its pandemic-era high. If the yield breaks above that level, that could signal that it’s on a sustainable path higher. Higher long-dated bond yields make future profits less valuable—and many tech companies are valued on the basis of profits forecast for many years in the future. The SC urges the public to refer to the SC’s I nvestor Alert List before investing. The list contains details of unauthorised websites, investment products, companies and individuals. Members of the public who suspect that they have been approached by unauthorised firms or individuals offering schemes that promise unrealistic returns "He has to start being more proactive and to find a real solution to this situation, not stay in standby without interfering. It's a very irresponsible position from the owner of Telegram," she said. Perpetrators of such fraud use various marketing techniques to attract subscribers on their social media channels. Elsewhere, version 8.6 of Telegram integrates the in-app camera option into the gallery, while a new navigation bar gives quick access to photos, files, location sharing, and more.
from it


Telegram ዜና ክርስቶስ || Christ Chronicles
FROM American